Tuesday, 20 November 2012

Remembrance candle light on Nov 18.11.2012.Oslo, Norway

በሃገራችን ውስጥ የፍትህና የእኩልነት መጓደል ያንገበገበው ጀግናው የኔሰው ገብሬ እራሱን በእሳት አቃጥሎ መስዋት ያደረገበትን አንደኛ አመት እና በምርጫ 97 ወቅት በአስከፊ ሁናቴ በኢህአዴግ መንግስት ለተጨፈጨፉት ወገኖቻችንን የመታሰቢያ ቀን በኖርዌይ ኦስሎ ተከብሮ ውሏል

No comments:

Post a Comment