Welcome

"The thing that lies at the foundation of positive change, the way I see it, is service to a fellow human being." - Lech Walesa

Saturday 31 August 2013

ትግላችን የህግ የበላይነትን ወደ ማስከበር ተሸጋግሯል!


ሰማያዊ ፓርቲ

ግንቦት 25 ቀን 2005 ዓ.ም. ባካሄደው ታላቅ ሕዝባዊ የተቃውሞ ሰልፍ ለመንግሥት ያቀረብናቸው ጥያቄዎች መልስ ባለማግኘታቸው ለሕዝብ ቃል በገባነው መሠረት በድጋሚ ተቃውሞ ሰልፍ አቅዶ አስፈላጊውን እንቅስቃሴ እያደረገ ነው፡፡ ለዚህም ሥራ መሳካት ለሚመለከተው የመንግሥት አካል ነሐሴ 13 ቀን 2005 ዓ.ም. በደብዳቤ ያሳወቀ ሲሆን፣ መጀመሪያ ባቀረብነው ደብዳቤ ላይ ያልተካተቱ ጉዳዮችን እንድናካትት ነሐሴ 15 ቀን 2005 ዓ.ም. በተፃፈልን ደብዳቤ ተጠይቀን አስፈላጊውን መልስ አሟልተን ነሐሴ 17 ቀን 2005 ዓ.ም. በተፃፈ ደብዳቤ አሳውቀናል፡፡

በአዋጁ በግልፅ እንደተደነገገው ሰላማዊ ሰልፍ ማድረግ ህገ መንግሥታዊ መብት እንደሆነና ማንም ሊከለክለን እንደማይችል በማያሻማ መንገድ ተገልጿል፡፡ ሰልፉን የማሳወቁ ዓላማ የጥበቃ አገልግሎትና አንዳንድ አስተዳደራዊ ድጋፎችን ለማግኘት ነው፡፡ በዚህ አሰራር ውስጥ መንግሥት የጥበቃና የቦታ ችግር ካለ ሰልፉን ለሌላ ጊዜና ቦታ እንዲያደርግ ለሚመለከተው አካል ደብዳቤ በደረሰው በ24 ሰዓት ውስጥ በፅሑፍ መልስ ይሰጣል የሚል ድንጋጌ አለ፡፡ ነገር ግን በመንግሥት በኩል ላቀረብነው የመብት ጥያቄ ምላሽ መሰጠት ሲገባው እጅግ በሚያሳዝን ሁኔታ የመንግሥት መዋቅር ሙሉ በሙሉ በመጠቀምና ዜጐችን አስገድዶ ሰልፍ እንዲወጡ በማስፈረም ሰማያዊ ፓርቲ ሰልፍ በጠራበት ቀንና ቦታ ሌላ ሰልፍ በተደራቢ በሃይማኖት መቻቻል ስም ህገ መንግሥቱን በመጣስ የሃይማኖት ተቋማትን ለራሱ

Ethiopia arrests top security official His arrest may be a prelude to the arrest of Azeb Mesfin, aka "Mother of Corruption"....... Ethiomedia

Her liutenants are
being rounded up for
corruption ... and it may
 be a matter of time
before she joins them at Kaliti
Ethiomedia,WASHINGTON, DC - A top Ethiopian security official has been arrested on corruption charges, a radio affiliated to the ruling party said on Friday.


Woldeselassie was a close friend of Gebrewahd Woldegiorgis, former deputy head of Revenue and Customs Authority, who has been in jail for months accused of corruption.

Observers say the arrest of the ranking security official could be a prelude to the arrest of Azeb, who is billed "Mother of All Corruption" in the country. "It is a matter of time before Azeb joins the ranks of the corrupt officials now behind bars," a source said.

Friday 30 August 2013

Should the ESFNA Solicit Leadership from the Community?

Ethiopian Sport Federation cultural Festival July 2013by LJD

This write up – which is dedicated to the founders of the Ethiopian Sport Federation in North America (ESFNA) – is intended to strengthen the Federation.

A board’s ability to govern, monitor and manage an Executive Committee (EC) actions and activities is critical for a success of an organization. The EC credibility with the board is essential to its ability to function effectively.  While the ESFNA leadership team lacks basic leadership and communication skills, the organization’s reach has grown exponentially.
On the one hand, the ESFNA’s tax returns show that it spent about $1.4 million – 62% of its five years revenue from 2006 to 2011 – for travel, conferences and meetings.  On the other hand, to participate in the ESFNA’s annual soccer tournament –

Thursday 29 August 2013

የሕወሐት ባለስልጣናት የአሜሪካ ቆይታ፤ የከዱ አሉ

ከኢየሩሳሌም አርአያ

በአባይ ወልዱ የሚመራውና ሰባት ከፍተኛ የሕወሐት ባለስልጣናት የተካተቱበት ቡድን በአሜሪካ አራት ከተሞች ባካሄደው ስብሰባ በተለይ በላስቬጋስ ጠንካራ ተቃውሞ እንደገጠመው በስፍራው የተገኙ ምንጮች አስታወቁ። ቡድኑ በዋሽንግተን ኢትዮጲያ ኤምባሲ በጀመረውና በመቀጠል በላስቬጋስ፣ ሲያትልና ካሊፎርኒያ ከተሞች ባካሄደው ስብሰባ “አላማ” አድርጎ የያዛቸው ጉዳዮች እንደነበሩ የጠቆሙት ምንጮች፣ እነሱም፥ “የመለስ ፋውንዴሽን፣ የአባይ ግድብና የ40/60 የቤቶች ግንባታ.” ሲሆኑ፣ ለነዚህ ማስፈፀሚያ “ገንዘብ አዋጡ” የሚለው ዋናው ግብ እንደነበር አስረድተዋል። በተለይ ደግሞ « በትግራይ ተወላጁ ዘንድ ሕወሐት የለም፣ ተከፋፍሏል፣ ተዳክሟል፣ ፓርቲው ሰው የለውም፤» የሚለውን እራሱ ቡድኑ በማንሳት ለገዛ ጥያቄው መልስ ሲሰጥ « ሕወሐት አሁንም ሃይል አለው፤ አልተዳከመም» በማለት አድራጊ- ፈጣሪ በመሆን ስልጣኑን በበላይነት ተቆጣጥሮ እንደያዘና ቡድኑ የመጣውም “አይዟችሁ” ለማለት እንደሆነ መገለፁን በቅርብ የተከታተሉት ምንጮች አስታውቀዋል። ቡድኑ በተጨማሪም ፥ « ልማት አልምተናል፤ ትግራይ እየለማ ነው፤ ህዝቡን ተጠቃሚ እያደረገነው ነው» ከማለቱ ባሻገር « በትግራይ ተወላጁ ላይ አደጋ ተደቅኗል፤ የሙስሊሙ፣ የትምክህተኞችና የሽብርተኞች አደገኛ እንቅስቃሴ እያንዣበበ መሆኑን፣…የተደቀነብህን አደጋ ከጎናችን ሆነህ ተከላከል፤ ያለበለዚያ ግን ሊያጠፉህ ነው፤» ሲሉ መናገራቸውን የገለፁት ምንጮች አክለውም፣ « አባላት የሆናችሁ ተወደደም ተጠላ መሬትና መኖሪያ ቤት እንሰጣችኋለን፤ ለዚህም ከእኛ ጎን መሰለፍ አለባችሁ» በማለት ሊሸነግሉ መሞከራቸውን ጠቁመዋል።

Tuesday 27 August 2013

Finland’s envoy exposes “the dark side” of Ethiopia’s regime

Finland’s envoy exposes “the dark side” of Ethiopia’s regime

by Keffyalew Gebremedhin – The Ethiopia Observatory
At the end of his four-year duty tour in Ethiopia as Finland’s Ambassador, Mr. Leo Olasvirta made some observations in his August 14, 2013 article, which appears on the Finnish Foreign Ministry webpage (in Finnish), highlighting Ethiopia’s contributions to the stability of the surrounding troubled Horn of Africa countries.

In his elaboration, he attributes this to Ethiopia’s  strength, especially its active role in promoting peace and good neighborly policy. This has become necessary with aim of avoiding escalating situations in neighboring countries that “could jeopardize  the country’s economy and prosperity.”
Regarding the poor record of the regime in human rights, Ambassador Olasvirta was upfront in stating, “Ethiopia does not have respect for human rights nor does the state have a democratic model”, although the

Monday 26 August 2013

Corruption in the Ethiopian JUST US Sector

A glossy “diagnosis” of corruption in the Ethiopian justice sector

For the past several months, I have been commenting on the findings of the World Bank’s “Diagnosing Corruption in Ethiopia”, a 448-page report covering eight sectors (health, education, rural water supply, justice, construction, land, telecommunications and mining). In this my sixth commentary, I focus on “corruption in the justice sector”. The other five commentaries are available at my blog site.

Talking about corruption in the Ethiopian “justice sector” is like talking about truth in Orwell’s 1984 Ministry of Truth (“Minitrue”).  The purpose of Minitrue is to create and maintain the illusion that the Party is absolute, all knowing, all-powerful and infallible. The purpose of the Ministry of Justice in Ethiopia is to create the illusion that the ruling regime under the command and control of the Tigrean People’s Liberation Front