Welcome

"The thing that lies at the foundation of positive change, the way I see it, is service to a fellow human being." - Lech Walesa

Sunday 30 December 2012

ፓርላማው የአቶ ጁነዲን ሳዶን ያለመከሰስ መብት ሊያነሳ ነው

በዮሐንስ አንበርብር
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት (ፓርላማ) በቅርቡ ከሲቪል ሰርቪስ ሚኒስትርነታቸው የተነሱትን የአቶ ጁነዲን ሳዶ ያለመከሰስ መብት ሊያነሳ መሆኑን ቅርበት ያላቸው ምንጮች ገለጹ፡፡
የምክር ቤቱ አባል የሆኑ ምንጮች ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ አቶ ጁነዲን በፓርላማ የሥነ ሥርዓት ደንብ መሠረት ሊጠየቁበት የሚችል የሕግ ጉዳይ ሊኖር ስለሚችል፣ በምክር ቤት አባልነታቸው ያገኙትን ያለመከሰስ መብት ምክር ቤቱ እንዲያነሳ የሚጠይቅ ደብዳቤ በመንግሥት ቀርቧል፡፡ ጥያቄው በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ኩማ ደመቅሳ ወይም በፍትሕ ሚኒስትሩ አቶ ብርሃን ኃይሉ በኩል መቅረብ ያለበት መሆኑን የምክር ቤቱ ደንብ ያዛል የሚሉት እነዚሁ ምንጮች፣ ጥያቄው በየትኛው አካል መቅረቡን ለመረዳት እንዳልቻሉ አስረድተዋል፡፡

ባለፈው ሐሙስ የዓመቱን ዘጠነኛ ስብሰባውን ያካሄደው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በአምስት አጀንዳዎች ላይ ለመወያየት ፕሮግራም ይዞ የነበረ ቢሆንም፣ በአራቱ ላይ ብቻ ተወያይቶ የቀረውን ላልተወሰነ ጊዜ አስተላልፎታል፡፡

የስምንተኛ መደበኛ ስብሰባውን ቃለ ጉባዔ፣ በወንጀል ድርጊት የተገኘ ገንዘብ ወይም ንብረትን ሕጋዊ አስመስሎ ማቅረብንና ሽብርተኝነትን በገንዘብ መርዳትን ለመቆጣጠር የቀረበ ረቂቅ አዋጅ፣ እንዲሁም ሁለት የተለያዩ ዓለም አቀፍ የብድርና የትብብር ስምምነቶችን ማፅደቅ በዕለቱ የተወያየባቸውና ውሳኔ ያሳለፈባቸው አጀንዳዎች ናቸው፡፡ በአምስተኛ አጀንዳነት ተይዞ የነበረው “የአንድ የምክር ቤት አባልን የሕግ ከለላ ስለማንሳት የቀረበ የውሳኔ ሐሳብን መርምሮ ማፅደቅ” የሚል ቢሆንም፣ የምክር ቤቱ አፈ ጉባዔ አቶ አባዱላ ገመዳ ይህንን አጀንዳ በቀጣይ ስብሰባ ለመመልከት ላልተወሰነ ጊዜ አስተላልፈውታል፡፡

ተቃዋሚ ፓርቲዎች በምርጫ ቦርድ ላይ ሚስጥራዊ ያሉዋቸውን ሰነዶች ይፋ አደረጉ

-    የቦርዱ የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር የኢሕአዴግ ዕጩ ሆነው የተወዳደሩበትን ሰነድ አቀረቡ
-    የምርጫ አስፈጻሚዎች ለኢሕአዴግ የአባልነት መዋጮ የከፈሉበት ሰነድ አለን ይላሉ
-    አንድ ለአምስት አደረጃጀት ለምርጫ ቅስቀሳ እየዋለ ነው በማለት ኮነኑ
በየማነ ናግሽ
መድረክንና መኢአድን ጨምሮ ዋነኛ ተቃዋሚዎች የተሰባሰቡበት 33 የፖለቲካ ፓርቲዎች ያቋቋሙት ጊዜያዊ ኮሚቴ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድን ለፓርላማው አፈ ጉባዔ ክስ እንደመሠረቱበት ገልጸው፣ አገኘናቸው ያሉዋቸውን አንዳንድ ሚስጥራዊ ሰነዶች ይፋ አደረጉ፡፡
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ ግንባር (መድረክ) ጽሕፈት ቤት የፓርቲዎቹ ጊዜያዊ ኮሚቴ ባለፈው ሐሙስ ለአገር ውስጥና ለውጭ ጋዜጠኞች በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፣ አንዳንድ ሚስጥራዊ ያላቸውን ሾልከው የወጡ ሰነዶችን ይፋ በማድረግ፣ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ባለፈው ሳምንት ለቅሬታቸው ማስረጃ የላቸውም ማለቱን አስተባብለዋል፡፡

“የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ላቀረብናቸው 18 ጥያቄዎች የሰጠው ምላሽ ቦርዱ የገዥው ፓርቲ ወገንተኛና ጉዳይ አስፈጻሚ ለመሆኑ ማረጋገጫ ነው፤” በሚል ርዕሰ ጊዜያዊ ኮሚቴው ባወጣው ጋዜጣዊ መግለጫ፣ ቀጣዩ ምርጫ ፍትሐዊ እንዲሆን እንነጋገርበት በሚል ለቦርዱ 18 የቅሬታ ጥያቄዎችን ቢያቀርብም፣ “አንዳቸውም በማስረጃ የተደገፉ አይደለም” በሚል በተሰጣቸው ምላሽ ውድቅ ማድረጉን ገልጸዋል፡፡

ምርጫ ቦርድ በተቃዋሚ ፓርቲዎች የቀረበለትን ቅሬታ ለአንድ ወር ያህል ከገመገምኩ በኋላ በሚል የሰጠው ምላሽ አሳፋሪና ነገ በሕዝብ የሚያስጠይቅ ነው ያሉ ሲሆን፣ ማስረጃ እንዲያቀርቡ ሳይጠይቃቸውና ተወካዮቻቸውን ሳያነጋግር ውሳኔውን ያሳወቃቸው ለመንግሥት መገናኛ ብዙኃን መግለጫ በሰጠበት ወቅት መሆኑን አስረድተዋል፡፡

Friday 28 December 2012

በኩዌት በሳዑዲ ዓረቢያና ጅዳ የኢትዮጵያ ኤምባሲ የሰው ኃይልን በርካሽ ዋጋ ሊያቀርብ እንደሚችል በአገሪቱ መገናኛ ብዙኃን ማስታወቂያው እያስነገረ ነው፡፡

by Hellen Zewdu Ayele 
ሰው በፈለገበት ቦታና አገር የመዘዋወር መብቱ በሕገ መንግሥቱ ተረጋግጦለታል፡፡ በኮንትራት በቤት ሠራተኝነት ወደ አረብ አገሮች የሚሄዱ ኢትዮጵያዉያን የሚደርስባቸዉ በደል ከጊዜ ወደ ጊዜ መባባሱ ይሰማል። ኢትዮጵያውያኑ ላይ ከፍተኛ የሆነ አካላዊና ሥነ ልቦናዊ ጉዳት እየደረሰ ነው። ለዚህም በዋነኛነት ማሳያ የሚሆነው በተለያዩ የዓረብ አገሮች በቤት ሠራተኛነት በሚሄዱት እህቶቻችን ላይ የሚታየው የሞት፣ የአካል መጉደል፣ የመደፈርና ያለደመወዝ ማባረር ጥቂቶች ናቸው፡፡ በዚህ ዓመት እንኳን ከዓለም ደቻሳ ጀምሮ በድብደባ ህይወታቸውን ያጡትን ለከፍተኛ የአካል ጉዳት የተዳረጉትን የተደፈሩትን ከፎቅ የተወረወሩትን ለአእምሮ መቃወስ የተዳረጉት የትየለሌ ናቸው ኢትዮጵያዉያን የኮንትራት ሰራተኞች በአሰሪወቻቸው የሚደርስባቸውን ጥቃት ታዋቂ የሳዉዲ ጋዜጦች ሳይቀሩ በዝርዝር እየዘገቡት ነው፡፡

የወገኖቻችን እንግልት የሚጀምረው አገራቸው ላይ ነው፡፡ የሳዑዲ ዓረቢያ ዜግነት ያላቸው ኢትዮጵያውያንም በዜጎቻችን ላይ ክብራቸውን ጭምር የሚነካ ተግባር የሚፈጽሙ አሉ፡፡ በተለያዩ የአገሪቱ ክልሎች በደላላዎች እየተደለሉ ከየቀያቸው እየተፈናቀሉ ዜጎቻችን ለጉዳት እየተዳረጉ ነው፡፡ ሁሉም ነገር አልጋ ባልጋ እንደሆነና ወርቅ ተነጥፎ እንደሚጠብቃቸው በመስበክ ወጎኖቻችንን እያስጨረሱ ነው፡፡ ከእነዚህ ደላሎች በስተጀርባ የመንግስት እጅ አለበት መንግሥት ዜጎችን ከመጠበቅና ካለበት ኃላፊነት አንጻር እሱም ተጠያቂ ነው፡፡ ዕድሜያቸው እንዳልሞላ እየታወቀ ከ13-15 ዓመትን ልጅን 23-26 ዓመት በማለት በማጣራትና አይቶም መገመት ሲቻል ፓስፖርት ይሰጧቸዋል የሚያስደነግጥ ነው፡፡ በአሁኑ ጊዜ ወደ ሳዑዲና ኩዌት ለመሄድ የሚመጡት መጻፍ፣ ማንበብ የማይችሉና መታወቂያና ፓስፖርት መሆኑን መለየት የማይችሉ ናቸው፡፡ ፓስፖርት እስከሚያወጡና የሕክምና ምርመራ እስከሚደረግላቸው ድረስ ብዙ ችግሮችን ያሳልፋሉ ሁሉም ነገር ተሳክቶላቸው እስከሚሄዱ ድረስ የደላሎቹ የወሲብ መፈጸሚያ ይሆናሉ፡፡ የጤና ምርመራ ሲደረግላቸውም የHIV ተጠቂ ሆነው ይገኛሉ ውጤታቸው ሲነገራቸው እንደ ውርደት ስለሚቆጥሩት ተመልሰው ወደቀያቸው መግባትን ይተዉና ራሳቸውን በመሸጥ ለመተዳደር ይሞክራሉ፡፡ በሽታውንም ያስተላልፋሉ ላልተፈለገ እርግዝና ለ አደንዛዥ ዕፆች ተጋላጭ እየሆኑ ነው፡፡

Sebhat Nega: Can You Hear Me Now?

Sebehat Nega was vacillating and was not very sure about the whole thing 



by Msmaku Asrat
Can you hear me now? is a familiar question posed by a series of advertisements for Verizon wireless. I am using it here
Sebhat Negga
as a metaphor for a series of lofty pronouncements made by Sebhat Negga – the High Priest, the Gate keeper, the Philosophical Guru, the Intellectual Fountain Head of TPLF and above all the mentor of the late PM Melese Zenawi and the dedicated stooge of  Isayas Afwerki of Eritrea.  He is the know it all who periodically makes definite and unshakable pronouncements just like the Oracle of Delphi, the priestess at the Temple of Apollo at Delphi.  Her generic name was Pythia.  She was a deity of ancient Greece who, beginning 1600 B.C., was giving all sorts of predictions until her demise with the rise of Christianity.

Recently Sebhat, Pythia’s modern equivalent in Ethiopia, has asserted with supreme arrogance that the TPLF has broken the backbone of the Amara and Orthodox Christianity and predicted that they are finished. He made this deliberately poisonous statement after the “election” of Haile Mariam Desalegn as the Prime Minister of Ethiopia.  Desalegn is neither an Amara nor Orthodox Christian. We know that the ancient Oracle disappeared with the rise of Christianity. Would Orthodox Christianity in Ethiopia disappear the way the present Godless Oracle Sebhat Negga predicted? and would the Amara wither away or disappear like a puff of smoke as well? During the Second World War  the defeated Field Marshall Petain of France was overwhelmed by the might of Hitler and declared that “in three weeks England would have her neck wrung like a chicken.”  In his speech in 1941 the defiant British PM, Winston Churchill, recounted this episode and said “some chicken some neck” to his delighted audience.  Orthodox Christians and Amaras have you heard what Sebhat said?  How would you respond?

Dead Darfur peacekeepers ‘all Ethiopian’

Three Ethiopian peacekeepers shot dead by one of their comrades Three peacekeepers shot dead by one of their comrades in Sudan’s troubled Darfur region were all Ethiopian, a source familiar with the incident told AFP on Saturday.
The shooter, who subsequently killed himself, was also from the East African country, the source said, asking for anonymity.
“All of them are Ethiopian,” said the source.
The African Union-United Nations Mission in Darfur (UNAMID) has not released the nationalities of the dead or details of what led to the shooting.
While UNAMID is investigating circumstances surrounding the incident, the source told AFP that the peacekeepers are in a stressful environment, “all the time in a dangerous place and all the time away from families.”
In October five peacekeepers died in hostile action.
A South African member of the force was killed during an ambush en route to the Hashaba area of North Darfur, and four Nigerians lost their lives in an attack near El-Geneina, West Darfur.
The attack on the Nigerians was the deadliest in UNAMID history, according to U.N. sources.
The October killings brought to 43 the number of UNAMID troops killed in hostile action in the nearly five-year history of the world’s largest peacekeeping mission.
UNAMID has a mandate to protect civilians in Sudan’s far-west region, where rebels began an uprising against the Arab-dominated Khartoum government almost a decade ago.
Source: Agence France Presse

Leveling the playing field in Ethiopia

by Yilma Bekele
Ginbot 7 Popular Force (GPF) formation.
The press release was short and to the point. It was only six paragraphs long and was written in a matter of fact way. There were no trumpets blaring, no press conference with TV lights and no lavish dinner to commemorate the event. The announcement reminded me of the proverb ‘best things come in small packages.’ So it was without much fanfare I read the most important announcement on Abbay Media and Quatero. Tucked among the news was the announcement regarding the formation of Ginbot 7 Popular Force (GPF)
It is vintage G7. Doing what needs to be done in a deliberate and intelligent manner. Since their inception the folks of G7 have gone about building their organization, finding common ground with others and laying a firm and solid foundation to move our quest for freedom and dignity in a purposeful manner. Their accomplishment the last four years speaks volumes to their ability as leaders of a new style of struggle that is beginning to bear fruit.

Civilized people uncivilized regime: how did it happen?

by Teshome Debalke
Ethiopian_PeopleEverybody is wondering how did such civilized people as Ethiopians ended up under the rule of uncivilized regime like Tigrayan People’s Liberation Front (TPLF) “Woyane”?
Before I go on exploring about how the uncivilized regime remained in power it is appropriate to explain what civilized society means, so that the ‘uncivilized’ understand not to divert us from the main question.
Free Dictionary defines civilized society:
Contrast that with the Woyane regime’s culture, moral, intellect, ethics, and manner, noting come close to what Ethiopians are all about.
Even Woyane supporters attest to that fact by remaining silent and covering up the atrocities and corruptions of their favorite regime for so long confirming their uncivilized behavior. The evidence is overwhelming to justify their behavior. For example, they never demand independent inquiry on all the accusation of genocide, human right violation, corruption, force resettlement, human trafficking, money laundering, extortion, land grabbing…and more. They simply take the word of Woyane at face value and defend it tooth-and-nail while attacking the innocent and everyone else. If that is not uncivilized behavior colluding with an offending party we don’t know what could be.
It goes much further; as blind following the blind, they go along with organized robbery of a nation without blinking an eye. To make matter worst, they sit by; when Woyane reduce the nation to the lowest internet penetration in the world, not to mention jamming and blocking independent Medias just because it doesn’t want anyone to know its atrocity and robbery of the people and the nation. Again, if that isn’t uncivilized behavior of a Stone Age proportion we don’t know what it is.

Monday 24 December 2012

የግንቦት 7 ሕዝባዊ ኃይል ተመሰረተ (ግንቦት 7 ዜና)


News, Ginbot 7 Movement for Justice, Freedom and Democracy.ዚህ በታች የሰፈረው ዜና ሙሉ ለሙሉ ከግንቦት 7 ድረ-ገጽ ላይ የተወሰደ ነው። ብዙዎች አዲስ በተመሰረተው “የግንቦት ሰባት ህዝባዊ ሀይል” (Ginbot 7 Popular Force) እና “የግንቦት 7 የፍትህ የነፃነትና የዴሞክራሲ ንቅናቄ” (Ginbot 7 Movement for Justice, Freedom and Democracy) መካከል ያለው ልዩነት ምንድነው እያሉ ለሚጠይቁት መልስ ይሆናል ብለን እናምናለን።
www.ginbot7pf.org በሚል ድረ ገጽ ላይ የወጣው መግለጫ እንደሚያመለክተው የግንቦት 7 ህዝባዊ ሃይል የሚባል ድርጅት መመስረቱ ተገለጸ ።  መግለጫውን ያወጣው የግንቦት ሰባት ህዝባዊ ሃይል እንዳብራራው ታህሳስ 11 ቀን 2012 ዓም ” የወያኔን ዘረኛና አምባገነን አገዛዝ ከኢትዮጵያ ሕዝብ ጫንቃ ላይ በትጥቅ ትግል ለማስወገድ “የግንቦት7 ሕዝባዊ ኃይል” የሚል ስያሜ የሰጠነውን፣ በሃገር ወዳድና ለህዝብ ተቆርቋሪ በሆኑ ወጣቶች፣ ምሁራንና ዜጎች የተሞላውን ድርጅት መመሥረታችን በዛሬው እለት ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ በይፋ እናበስራልን” ብሎአል።

“የሕዝብ ሉዓላዊ የሥልጣን ባለቤትነት የተረጋገጠባት፤ የዜጎች መብቶች፣ ሃገራዊ አንድነት፣ ደህንነትና ጥቅም የተከበሩባት ጠንካራና ዲሞክራሲያዊት ኢትዮጵያ እውን ሆኖ የማየትን ራዕይ የሰነቀ ድርጅት መሆኑን” የገለጸው ህዝባዊ ሀይሉ፣ መንግስትን በኃይል የማስወገድ፤ ሰላማዊና ዲሞክራሲ የሥልጣን ሽግግር በሃገሪቱ እንዲኖር የማስቻል እና ከማንኛዉም የፓለቲካ ድርጅት ጋር ያልወገኑ ነፃ፣ ጠንካራና ብቃት ያላቸው ህገ-መንግሥታዊ የመከላከያ፣ የፓሊስና የደህንነት ተቋማት እንዲኖሩ አስተዋጽዖ የማድረግ ተልዕኮ” ይዞ መነሳቱን ገልጿል።
ህዝባዊ ሀይሉ “በሃገራችን በወያኔ አምባገነናዊ እብሪት ያልታፈነ፣ ያልተዋረደና ያልተዘረፈ የሃገሪቱ ዜጋ እንደማይገኝ ገልጾ፣ ሹማምንቱ በሃብት ላይ ሃብት፤ በድሎት ላይ ድሎት ሲጨምሩ፣ የአብዛኛው ኢትዮጵያዊ እጣ ፈንታ ግን መፈናቀል፣ መሰደድ፣ መንገላታት፣ መታሰር፣ መደብደብና መገደል ሆኗል” ብሎአል። “የወያኔ  የአመጽ እብሪት በሕዝባዊ አመጽ የሚተነፍስበት ሁኔታ  እስካልመጣ ድረስ፣ ወያኔ መብታቸውን ከመጠየቅ ውጭ ምንም እንከን የሌለባቸውን ንጹሃን ዜጎች ከማሰር፣ ሰቆቃ ከመፈጸም፣ ከመግደል ከማሳደድና  ከማፈናቀል” እንደማይቦዝን ህዝባዊ ሐይሉ ገልጿል።

Ethiopia 2012: Human Rights and Government Wrongs


by Alemayehu G. Mariam

Another Groundhog Year

It was a repetition of 2007, 2006, 2005, 2004… Everyday millions of Ethiopians woke up only to find themselves trapped in a time loop where their lives replayed like a broken record. Each “new” day is the same as the one before it: Repression, intimidation, corruption, incarceration, deception, brutalization and human rights violation… They have no idea how to get out of this awful cycle of misery, agony, despair and tribulation. So, they pray and pray and pray and pray… for deliverance from Evil!
It is December 2012. Are Ethiopians better off today than they were in 2008, 2009, 2010, 2011? 
Does bread (teff) cost more today than it did in 2008…, a year ago? Cooking oil, produce, basic staples, beef, poultry, housing, water, electricity, household fuel, gasoline…?

Saturday 22 December 2012

British aid agency under fire for poor response to human rights concerns in Ethiopia

 

(Guardian) -- Britain's Department for International Development (DfID) is under fire for failing to adequately address allegations of human rights abuses in Ethiopia, a major recipient of UK aid.

During a trip to South Omo in January, officials from DfID and the US international aid agency, USAid, were told by men and women from the Mursi and Bodi ethnic groups of incidences of rape, arrests, withholding food aid, intimidation and threats as the Ethiopian government seeks to evict people from their land to make way for commercial investments.

Audio transcripts of meetings, seen by the Guardian, record the aid officials acknowledging the severity of the violence the farmers say they have experienced. "They [government soldiers] … took the wives of the Bodi and raped them … then they came and raped our wives, here," one Mursi farmer told the officials.

A DfID official promised to raise their complaints "very strongly with the [Ethiopian] government", according to the transcript, saying: "Obviously, we agree it's unacceptable, beating and rapes and lack of consultation or proper compensation."

Thursday 20 December 2012

From ethnic liberator to national atrocities: The tale of TPLF

From ethnic liberator to national atrocities and corruption: The tale of the late Ethiopian Dictator of TPLF

Meles Zenawi from ethnic liberator to national atrocities.
No one knows why Melse Zenawi, the late tyrant of Ethiopia decided to trash the image of the people of Tigray in the name of Ethnic Federalism. But, regardless of his motives the evidence shows not only he tarnished the image of the people beyond recognition his stooges attempt to glamorize his legacy want to continue associating Tigray with corruption, atrocity and treachery.  What went wrong with ethnic panhandlers?
by Teshome Debalke
The journey of late Melse Zenawi that creped out of the rocks of Dedebit, Tigray to end up in the grave of Addis Ababa is The journey of late Melse Zenawi that creped out of the rocks of Dedebit, Tigray a fascinating tale in treachery. It says more about his delusional and corrupt Woyane stooges and apologists than the smalltime ethnic tyrant turn in to snake oil salesman.

Ethiopia: 4 journalists win free speech prize

Four journalists
(From top left clockwise)Eskinder Nega, Mesfin Negash, Reeyot Alemu and Woubshet Taye
(New York) - Four Ethiopian journalists have received the prestigious Hellman/Hammett award for 2012 in recognition of their efforts to promote free expression in Ethiopia, one of the world’s most restricted media environments.
Eskinder Nega Fenta, an independent journalist and blogger; Reeyot Alemu Gobebo of the disbanded weekly newspaper Feteh; Woubshet Taye Abebe of the now-closed weekly newspaper Awramba Times; and Mesfin Negash of Addis Neger Online were among a diverse group of 41 writers and journalists from 19 countries to receive the award in 2012. Eskinder, Reeyot, and Woubshet are imprisoned in Ethiopia; Mesfin fled in 2009. All four journalists were convicted in 2012 under Ethiopia’s draconian anti-terrorism law.
“The four jailed and exiled journalists exemplify the courage and dire situation of independent journalism in Ethiopia today,” said Leslie Lefkow, deputy Africa director at Human Rights Watch. “Their ordeals illustrate the price of speaking freely in a country where free speech is no longer tolerated.”
The Hellman/Hammett grants, administered by Human Rights Watch, are awarded annually to writers and journalists around the world who have been targets of political persecution and human rights abuses. The prize is named after two American writers who were harassed during the 1950s anti-communism investigations. Lillian Hellman suffered professionally and had trouble finding work while Dashiell Hammett spent time in prison. A distinguished selection committee awards the grants to honor and support journalists whose work, activities, and lives are suppressed by repressive government action.
The journalistic work and liberty of the four Ethiopian award-winners has been suppressed by the Ethiopian government in its efforts to restrict free speech and peaceful dissent, clamp down on independent media, and limit access to and use of the internet. They represent a much larger group of journalists in Ethiopia forced to self-censor, face prosecution, or flee the country, Human Rights Watch said.

Tuesday 18 December 2012

16 EU Parliamenterians sent a letter to PM Hailemairm Desalegn

Today, 16 members of the European Parliament issued a public letter to Ethiopian Prime Minster Hailemariam Desalegn expressing their grave concern regarding the continued detention of imprisoned journalist and blogger Eskinder Nega.
Arrested in 2011 and detained without access to an attorney for nearly two months, Mr. Nega was sentenced to 18 years in prison under the country’s broad 2009 Anti-Terrorism Proclamation on July 13, 2012. Mr. Nega’s arrest and prosecution came after he 

                                        Ana Gomez

wrote online articles and spoke publicly about the possibility of an Arab Spring-like movement taking place in Ethiopia. After his sentencing, the government initiated proceedings to seize his assets, including the home still used by his wife and young son. An appeal hearing in the case is scheduled for Wednesday, December 19th.

The letter, notes that the Ethiopian government has an obligation to uphold the right to free expression and reminds the newly appointed Prime Minister that he has “the unique opportunity to lead Ethiopia forward on human rights and bring the country fully within the community of nations.” The letter closes by urging the Prime Minister to take all measures within his power “to facilitate the immediate and unconditional release of Mr. Nega.”

Sunday 16 December 2012

ፓርላማው መደበኛ ስብሰባዎቹን እያካሄደ አይደለም

-    ከ18 መደበኛ ስብሰባዎች ስድስቱን ብቻ ተሰብስቧል
በዮሐንስ አንበርብር

በመስከረም ወር የመጨረሻ ሳምንት የሦስተኛ ዓመት የሥራ ዘመኑን የጀመረው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት (ፓርላማ) በሳምንት ሁለት ጊዜ ማክሰኞና ሐሙስ ማካሄድ የሚገባውን መደበኛ ስብሰባዎች በአብዛኛው አላካሄደም፡፡ በምክር ቤቱ የአሠራር ሥነ ሥርዓት ደንብ መሠረት የምክር ቤቱ መደበኛ ስብሰባዎች በሳምንት ሁለት ጊዜ መካሄድ ይገባቸዋል፡፡ በዚህም መሠረት ምክር ቤቱ ሥራውን ከጀመረበት የመስከረም ወር መጨረሻ አንስቶ እስከ ታህሳስ ወር የመጀመሪያ ሳምንት ድረስ 18 መደበኛ ስብሰባዎች መካሄድ ነበረባቸው፡፡ ይሁን እንጂ እስካሁን ያደረገው ስድስት መደበኛ ስብሰባዎችን ብቻ ሲሆን፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ በምክር ቤቱ ከሁለት ሳምንት በፊት ተገኝተው ያፀደቁት አዲስ የካቢኔ አወቃቀርና የሚኒስትሮች ሹመት የመጨረሻው ወይም ስድስተኛው መደበኛ ስብሰባው ነበር፡፡

ኅዳር 20 ቀን 2005 ዓ.ም. ከተካሄደው ከዚህ መደበኛ ስብሰባ በኋላ እንኳን አራት የመደበኛ ስብሰባ ቀናት ቢኖሩትም፣ “ዛሬ ይካሄድ የነበረው መደበኛ ስብሰባ የማይካሄድ መሆኑን ከይቅርታ ጋር እንገልጻለን” የሚሉ ማስታወቂያዎችን የምክር ቤቱ አባላት መኖሪያዎች አካባቢ በሚገኙ የማስታወቂያ ሰሌዳዎች፣ እንዲሁም በምክር ቤቱ ሰሌዳዎች ላይ በመለጠፍ የመደበኛ ስብሰባ ፕሮግራሞቹን መዝለል የተለመደ እየሆነ መጥቷል፡፡

የምክር ቤቱ ዋና ሥልጣንና ተግባሮች የሚቀርቡለትን ረቂቅ አዋጆች ተወያይቶ ማፅደቅና አስፈጻሚውን ወይም ራሱ የሚያመነጫቸውን የመንግሥት አካላት መቆጣጠር ናቸው፡፡

እስካሁን ካካሄዳቸው ስድስት መደበኛ ስብሰባዎች መካከል የመጀመሪያው ፕሬዚዳንት ግርማ ወልደጊዮርጊስ የዚህን ምክር ቤትና የፌዴሬሽን ምክር ቤት የሥራ ዘመን መጀመርን አስመልክተው መንግሥት በዓመቱ ትኩረት ሊያደርግባቸው ይገባል በሚል ያቀረቡት ንግግር ሲሆን፣ ሁለተኛው ስብሰባ በዚሁ የፕሬዚዳንቱ የመክፈቻ ንግግር ላይ የተነሱ ጥያቄዎችን ተንተርሶ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም የመንግሥታቸውን አቋም ያብራሩበት ነው፡፡

Saturday 15 December 2012

Isaias Afeworki Asks Qatar To Mediate Dispute With Ethiopia


Eritrean Strongman Asks Qatar To Mediate Dispute With Ethiopia


(Awate.com) – Eritrean president Isaias Afwerki has asked Qatar to mediate his long-standing feud with “arch-rival” Ethiopia. This message was communicated to the new Ethiopian Prime Minister, Hailemariam Desalgn, by Qatar, while the Ethiopian prime minister was conducting a state visit. Isaias Afwerki has offered to attend mediation talks without any pre-conditions.
Isaias Afeworki

In an interview with Al Jazeera, Hailemariam Desalegn told his interviewer that he would be willing to travel to Eritrea to hold face-to-face talks with Isaias Afwerki and that this was a long-standing Ethiopian policy: “My predecessor Meles Zenawi had asked for more than 50 times even to go to Asmara and negotiate with Mister Isaias Afwerki,” he said.

Qatar, which is showing greater interest in the region, is weary of the growing Turkish influence in the Horn of Africa. Recently, the Turkish foreign minister visited Asmara at the invitation of Isaias Afwerki, who wanted him to mediate between the new Somali regime and the Eritrean regime. But while in Asmara, Isaias also informed the Turkish foreign minister that he is working to normalize relations with Ethiopia and that he had asked Qatar to mediate.

ባዶ ሥልጣን ይዞ ውሸት ለመሳቂያነት

ዳኛቸው ቢያድግልኝ
ፈጽሞ ለማጅ የማያሰኝ ዋሾነት በአቶ ኃይለማርያም ሲተወን አልጀዚራ ላይ ተመልክተናል። እርግጥ ነው እንደ ‘ባለ ራዕዩ’ ጮሌነትና አራዳዊ መገለባበጥ ቢያንሰውም ለመዋሸት ግንባራቸውን እንደማያጥፉ ግን አረጋግጠውልናል። አቶ ኃይለማርያም ምናልባት እየተቆጡ ሲዋሹ፣ እያስፈራሩ ሲቀጥፉ ስለኖሩ እንጂ እንደዚህ በአንድ ጊዜ የላቀ የዋሾነት ሜዳልያ የሚያሰጥ አቅም ሊኖራቸው ባልቻለ ነበር። ብዙ ሰባኪዎችን የተመለከቱ ግን አይመስለኝም። ቢሆን ኖሮ ቴክኒክ ተውሰው ትንሽ እውነት እያስደገፉ ግዙፍ ውሸት በመዋሸት ማደናቆር በቻሉ ነበር እንደ ታምራት ላይኔ። ግን ይዋሻሉ፣ አረ የምን ሰው ምን ይለኛል ነው፣ እግዜር ምን ይለኛልም አይሉም እኮ። አቤት መለስ እንዴት አድርጎ ጠፍጥፎ ሰራቸው እባካችሁ? ግን አላማረባቸውም ምክንያቱም ባዶስልጣን ይዞ ውሸት መሳቂያነት መሆኑን ሊያውቁ በተገባ ነበርና። ለዚህም ነው አስፎጋሪ ውሸት የዋሹት። ስለመሬት ነጠቃው ቀባጠሩ፣ ስለ ታሰሩት ወገኖችም ዋሹ። አዎ ኳስ ጨዋታዋ ላይም ሳቱ። ለመታጠፍ ደግሞ ዘገዩ ኳሱን ተዉትና መለስ እኮ ሃምሳ ጊዜ ኤርትራ እሄዳለሁ ብሎ ነበር አሉና መታጠፍ ጀመሩ። እናቴ ትሙት እጅሽን ልምታ እያለ የሚማጸን ልጅ መሰሉ። አባቱን ድረስልኝ የሚል ልጅ ይመስል ሮጠው መለስ መለስ ሲሉ ያሳዝናሉ። ጋዜጠኛይቱ በሆድዋ ምስኪን የምትል ይመስል ነበር።

ምላስ አጥንት ቢኖረው ታድያ ቀጨ..ጨ..ጨ ሲል በሰማነው ነበር ሲዋሹ። አቤት ባለቤታቸው እንዴት ይሳቀቁ ይሆን? እሳቸውም ከአንድ ውሀ ካልተቀዱ እና ቀዳማይቱን መምሰል ካልፈለጉ ተሳቅቀው ማለቃቸው ነው። ውይ …. የሰው ዐይንስ እንዴት አያለሁ ይሉ ነበር። ደግነቱ ቤተመንግሥት ነው ያሉት ማየትም መስማትም ከማይችሉበት ድብቅ ስፍራ ብለን እንለፈውና ነጥቦቹን እንመልከት። አለዚያማ መጻፋችንስ ምን ዋጋ አለው። ክቡርነትዎ ግን ድንገት ተፈቅዶልዎ ይህንን ካነበቡ የፕሮፌሰር አልማርያምን ምክር አይርሱ። አለም እንደትስቅሎት እየሳቁ ይዋሹ እንጂ አለም እንዲስቅቦት እየሟሸሹ አይዋሹ ቂ..ቂ….ቂ……

የአስመራ ጉዳይ ላይ የሰጡት አስተያየት ትንሽ ብልጠት ነበረው ምክንያቱም በመጨረሻ የኤርትራ ክሊክ አሸናፊ ሆኖ ኢትዮጵያን ለመጠቅለል መውጣቱን ልብ በማለታቸው ሊሆን ይችላል ብሎ መጠርጠር አስፈላጊ ነው። አለበለዚያም የሳቸው ‘ኤክሰለንሲ’ ያደርጉ እንደነበረው መተጣጠፍ ፈልገው ነበር። ይሁን እንጂ እንኳን በሀገር ጉዳይ ሊወያዩ ስለ ኳስ ጨዋታ እንኳን ያለማወቃቸው አሳፋሪና ከታማኝ ተላላኪም በታች ያደርጋቸዋል። አቶ ኃይለማርያም እንደ ሰው ተፈጥረው እንደ መቶ አለቃ ግርማ ሲሆኑ ያሳዝናሉ። እንደዚህ መሳቂያ እናደርግሀለን አርፈህ እንደ እሱ ቁጭ በል የሚሏቸው ይመስላል። ግን እንዲያው ምን አለበት ባያዋርዱዋቸው እሳቸውም እንዲህ ባይወርዱ።

Friday 14 December 2012

Susan Rice withdraws as candidate for secretary of state

By Karen DeYoung and Anne Gearan
(The Washington Post) – U.N. Ambassador Susan E. Rice withdrew her name Thursday as President Obama’s leading candidate for secretary of state, saying the administration could not afford a “lengthy, disruptive and costly” confirmation fight over statements she made about the extremist attack in Libya that killed four Americans.
Rice called Obama on Thursday morning, before sending him a letter officially withdrawing from consideration. Rice said in an interview that she had concluded early this week that what she and Obama considered “unfair and misleading” charges against her over the Sept. 11 attack in Benghazi, Libya, would impede the president’s second-term agenda.
Susan Rice and Hillary Clinton

“This was my decision,” Rice said. When asked if Obama had tried to dissuade her, she said that he “understood that this was the right decision, and that I made it for the right reasons.”
Her withdrawal leaves Senate Foreign Relations Committee Chairman John F. Kerry (D-Mass.) with no apparent competitors to take over from Secretary of State Hillary Rodham Clinton. A senior administration official said that “something strange would have to happen” for Kerry not to be the choice.
The official also said that former senator Chuck Hagel (R-Neb.) has emerged as a “solid” candidate to run the Pentagon, although a final decision has not been made. For the CIA, the official said, Obama is deciding between Acting Director Michael J. Morell and deputy national security adviser John O. Brennan, who has yet to tell the president whether he would accept the job.
As Obama assembles his second-term national security team, formal announcements are due as early as next week. National security adviser Thomas E. Donilon will remain in his job, according to officials who spoke on the condition of anonymity to discuss internal White House deliberations.

Wednesday 12 December 2012

የኃይለ ማርያም የአስመራ መንገድ ከመለስ ይለይ ይሆን?

በየማነ ናግሽ

አንድ በ20ዎቹ የዕድሜ ክልል ውስጥ የሚገኝ ወጣት ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ‹‹ቶክ ቱ አልጀዚራ›› ከሚለው የአልጄዚራ የቴሌቪዥን ጣቢያ ያደረጉትን ቃለ ምልልስ በድረ ገጽ ለማግኘት እየታገለ ነው፡፡ አልጄዚራ ግን ኢትዮጵያ ውስጥ እንዲዘጉ ከተደረጉ ድረ ገጾች መካከል ነውና አልቻለም፡፡ ‹‹ጠቅላይ ሚኒስትሩ ቃለ ምልልስ የሰጡት ለጋዜጠኞቹ ብለው ነው? ወይስ በአገራቸው ሕዝብ እንዲነበብ እንዳይታይ ከማይፈቀደው ሚዲያ ጋር መነጋገራቸው ምን ይሉታል?›› እያለ ከጓደኞቹ ጋር በማጉረምረም ከአንድ ኢንተርኔት ካፌ ሲወጣ አየሁት፡፡

እውነት ነው፤ የአልጄዚራ ቴሌቪዥን ጣቢያ ባይዘጋም ዘመኑ ባመጣው የኢንተርኔት ቴክኖሎጂ ተጠቅሞ ማዳመጥ ወይም ደግሞ ማንበብ ለሚፈልግ ሰው ግን አይቻልም፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም የተለያዩ አገራዊና አካባቢያዊ ጉዳዮችን አስመልክተው የ25 ደቂቃ ቃለ ምልልስ ያደረጉበት ከኳታር (ዶሃ) የሚሠራጨው የአልጄዚራ የቴሌቪዥን ጣቢያ ድረ ገጽ ተዘግቷል፡፡ ቪኦኤ፣ ናዝሬት፣ ዓባይ፣ ኢትዮ ሚድያ፣ መርካቶና ሌሎች በኢትዮጵያ መንግሥት ላይ ከፍተኛ ፖለቲካዊ ትችቶችን የሚያስተናግዱ ድረ ገጾችም እንደዚሁ ተዘግተዋል፡፡ ኢትዮጵያ ሚዲያዎችን በማፈን፣ ጋዜጠኞችን በማሰርና በማዋከብ ግንባር ቀደም ከሆኑ አገሮች ስሟ እየተጠራ ሲሆን፣ በተለይ ግን ድረ ገጾችን ‹‹ጃም›› በማድረግ በቅርብ ጊዜያት ቀዳሚ ሳትሆን እንደማትቀር ብዙዎች ይስማማሉ፡፡

ያም ሆነ ይህ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ከአልጄዚራ ጋዜጠኛዋ ዥ ዱተን ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ፣ ከእስልምና እምነት ተከታዮች ጋር ስለተፈጠረው ቀውስ፣ ዕርዳታ ለፖለቲካ ጥቅም ፍጆታ ስለመዋሉ፣ የመሬት ወረራ፣ በቅርቡ ስለተደረገው የሥልጣን ሽግግርና የዓባይን ግድብ በተመለከተ ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች ፈገግ እያሉ ምላሽ ሰጥተዋል፡፡ በእነዚህ ጉዳዮች ላይ በጋዜጠኛዋ ጥያቄዎች ሲቀርቡላቸው፣ በተለይ ደግሞ ግብፅንና ሱዳንን በተመለከተ ጋዜጠኛዋ ያቀረበችው ጥያቄ ከመረጃ እጥረት የተነሳ መሆኑን እያዋዙ ዘና ብለው ሲናገሩ፣ ከዚህ በፊት ለአገር ውስጥ ከሰጡዋቸው ማብራሪያዎች ብዙም ያልተለዩ ነበሩ፡፡

ተቋርጦ የነበረው የፍትሕ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ክስ እንደገና ተጀመረ

-    ዋስትና ተፈቅዶለት በ50 ሺሕ ብር ዋስ ተለቀቀ
በታምሩ ጽጌ

ሦስት ክሶች ተመሥርተውበትና ዋስትና ተከልክሎ ለአራት ቀናት በማረሚያ ቤት ከቆየ በኋላ፣ ክሱ ተቋርጦ በነፃ የተሰናበተው የፍትሕ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ፣ የተቋረጠው ክስ በድጋሚ ትናንትና ፍርድ ቤት ቀርቦበት በ50 ሺሕ ብር ዋስ ተለቀቀ፡፡ ከነሐሴ 23 ቀን 2003 ዓ.ም. ጀምሮ በተለያዩ ጊዜያት በፍትሕ ጋዜጣ ላይ በራሱና በጽሑፍ አቅራቢዎች አምስት ጊዜያት ታትመው በወጡ መጣጥፎች ምክንያት ክስ ተመሥርቶበት፣ ነሐሴ 17 ቀን 2004 ዓ.ም. የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 16ኛ ወንጀል ችሎት ቀርቦ ዋስትና በመከልከሉ ማረሚያ ቤት እንዲቆይ መደረጉ ይታወሳል፡፡

ክስ መሥርቶበት የነበረው የፌዴራል ዓቃቤ ሕግ፣ ‹‹የማጣራው ምርመራ ስላለኝ እስከዚያው ድረስ ክሴን አቋርጫለሁ፤›› በማለት ነሐሴ 21 ቀን 2004 ዓ.ም. ለፍርድ ቤቱ በጻፈው ደብዳቤ አማካይነት፣ ጋዜጠኛ ተመስገን ነሐሴ 22 ቀን 2004 ዓ.ም. ከእስር ተፈትቶ ነበር፡፡ ዓቃቤ ሕግ ላለፉት ሦስት ወራት አቋርጦት በድጋሚ በተንቀሳቀሰው ክስ ውስጥ ጋዜጠኛ ተመስገን በተለያዩ ጊዜያት ዕትሞች ‹‹ሞት የማይፈሩ ወጣቶች፣ የብሔር ብሔረሰቦች ቀን እስከ መጨፈር፣ የሁለተኛ ዜግነት ሕይወት እስከመቼና ሲኖዶስና መጅሊስ የአብዮታዊ ዲሞክራሲ ማጥመቂያ›› የሚሉ መጣጥፎች ማወጣቱ ተገልጿል፡፡

በመሆኑም በወጡት መጣጥፎች ወጣቶችን ለአመፅ አነሳስቷል፣ ቀስቅሷል፣ ስም አጥፍቷል በሚል ነበር የመጀመሪያው ክስ የቀረበው፡፡ አሁንም የቀረበው ክስ ይኼው ነው፡፡

በትናንትናው ዕለት ዓቃቤ ሕግ ለምን ክሱን ማንቀሳቀስ እንደፈለገ እንዲያስረዳ ችሎቱ ጠይቆት፣ ፍትሕ ሚኒስቴር በአዋጅ በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ክስን የማቋረጥና የመጀመር ሥልጣን እንዳልው ከመግለጽ ባለፈ በዝርዝር አላስረዳም፡፡ ፍርድ ቤቱ በሁለተኛነት ክስ የተመሠረተበትና የፍትሕ አሳታሚ የሆነው ማስተዋል የሕትመትና የማስታወቂያ ድርጅትም እንዲቀርብ አዞ፣ ክሱ መቀጠል አለመቀጠሉን በሚመለከት ብይን ለመስጠት ለታህሳስ 24 ቀን 2005 ዓ.ም. ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡

በአመራር ለውጥ የሚናጠው አዳማ የተረጋጋ አስተዳደር እንዲያገኝ ተወሰነ

•    ከተማውን የኦሕዴድ ማዕከላዊ ኮሚቴ ይከታተለዋል
በውድነህ ዘነበ

የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት በየጊዜው በሚካሄድ የአመራር ለውጥ መረጋጋት ለተሳነው አዳማ (ናዝሬት) ከተማ የተረጋጋ አስተዳደር እንዲኖረው የሚያስችል ዕቅድ መንደፉ ታወቀ፡፡ በአዳማ ከተማ በሦስት ዓመት ጊዜ ውስጥ ብቻ አራት ከንቲባዎች ከሥልጣናቸው ተነስተዋል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም በአስተዳደሩ ሥር በሚገኙ መሥሪያ ቤቶች በተለያዩ እርከኖች ላይ የሚገኙ አመራሮችም ከቦታቸው ተነስተዋል፡፡

ይህ ከፍተኛ ሹምሽር ከተማው የሚፈልገውን ዕድገትና ለውጥ ማምጣት እንዳያስችል አድርጓል በሚል፣ የክልሉ መንግሥት የከተማው አስተዳደር የተረጋጋና ብቃት ያላቸው አመራሮች እንዲመድቡ ከተማው ከክልሉ መንግሥት የበጀት ድጋፍ የሚያገኝበትን መንገድ ቀይሷል፡፡

በዚህ ዕቅድ መሠረት ክልላዊ መንግሥቱ ከሁለት ሳምንት በፊት የከተማው ከንቲባ የነበሩትን አቶ ጉታ ላንቾሬንና ምክትላቸውን ከሥልጣን አንስቷል፡፡ በምትካቸው በፌዴራል ደረጃ በሚኒስቴር ዴኤታ ማዕረግ የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ምክትል ኃላፊ የነበሩትን አቶ በኩር ሳህሌ ሾሟል፡፡

አቶ በኩር ሳህሌ የኦሕዴድን ማዕከላዊ ኮሚቴ ይሁንታ አግኝተው የተሾሙ ሲሆን፣ አስተዳደራቸውን ማዕከላዊ ኮሚቴው በቅርበት ይከታተለዋል ተብሏል፡፡ የአዳማ ከንቲባ ሆነው የተሾሙት አቶ በኩር በየደረጃው ያሉ የወረዳና የቀበሌ አመራሮች የሁለተኛውን የሦስት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ ያስጀመሩ ሲሆን፣ ግምገማው ለሁለት ሳምንት ይቆያል ተብሏል፡፡

በግምገማው የተደረሰበት ነጥብ ከሕዝቡ ጋር ምክክር ከተደረገበት በኋላ ጥፋት አለባቸው የሚባሉ አመራሮች ዕርምጃ ሊወስድባቸው እንደሚችል ምንጮች ገልጸዋል፡፡ ከዚህ የአመራር ለውጥ በተጨማሪ አዳማ ከተማ ከክልሉ መንግሥት የበጀት ድጋፍ እንዲደረግለት ተወስኗል፡፡

በተለይ በቅርቡ የክልሉን የበጀት ድጋፍ ያገኛሉ ተብሎ በግንባር ቀደምትነት ከተቀመጡት የአዳማ ከተማ ፕሮጀክቶች መካከል የከተማውን የመጠጥ ውኃ እጥረት ለመቅረፍ የተቀመጠው ዕቅድና ከተማውን ከዓመት ዓመት እየመታ የሚገኘውን ጎርፍ በዘላቂነት ለማስወገድ የተቀመጠው ዕቅድ ይገኙበታል፡፡

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መምህርና የመድረክ አመራር በእስራት ተቀጡ

-    ጋዜጠኛ ርዕዮተ ዓለሙ ለሰበር ያቀረበችው አቤቱታ ለውሳኔ ተቀጠረ
በታምሩ ጽጌ

በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የውጭ ቋንቋ መምህርና የመድረክ ፓርቲ አመራር አቶ በቀለ ገርባና ሌሎች ስምንት ተከሳሾች፣ ከሦስት ዓመታት እስከ 13 ዓመታት በሚደርስ ፅኑ እስራት እንዲቀጡ ትናንትና ተወሰነባቸው፡፡ በሽብርተኝነት ወንጀል በፌዴራል ዓቃቤ ሕግ የተመሠረተባቸውን ክስ ሲመረምር የሰነበተው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አራተኛ ወንጀል ችሎት ትናንትና በሰጠው የቅጣት ውሳኔ፣ አንደኛ ተከሳሽ የነበሩት አቶ በቀለ ገርባን በስምንት ዓመታት፣ የኦህኮ ፓርቲ አመራር የነበሩትን አቶ ኦልባና ሌሊሳን በ13 ዓመታት ፅኑ እስራት እንዲቀጡ ትዕዛዝ አስተላልፏል፡፡

ሌሎቹ ተከሳሾች ማለትም ወልቤካ ለሜ፣ መሐመድ ቡሳ፣ ሐዋ ዋቆ፣ ደረጀ ከተማ፣ አዲሱ ሙከሪና ገልገሎ ቱፋ ከሦስት እስከ 12 ዓመታት ፅኑ እስራት እንዲቀጡ ወስኗል፡፡ አቶ በቀለ ገርባ፣ አቶ ኦልባና ሌሊሳና አቶ ገልገሎ ቱፋ ለአራት ዓመታት ከማንኛውም ማኅበራዊ መብቶቻቸው ታግደዋል፡፡ ሌሎቹም ለሁለት ዓመታት ታግደዋል፡፡

አቶ በቀለ ገርባ በ2003 ዓ.ም. የተማሪዎች የመመረቂያ ጽሑፍ ሲመረምሩ በአጋጣሚ ያገኟቸውን ተማሪዎች፣ ‹‹ገዢውን መንግሥት መጣል አሁን ነው›› በማለትና በመመልመል ለኦነግ በመሥራትና ኦፌዴንን ከለላ በማድረግ የሽብር ተልዕኮ ሲፈጽሙ ነበር በማለት መከሰሳቸው ይታወሳል፡፡

አቶ ኦልባናም በአምቦ ተማሪዎችን በመመልመልና ወደ ኦነግ እንዲገቡ በማደራጀት ፀረ ሽብር ተግባር ሲፈጽሙ እንደነበር፣ ሌሎቹም እስከ ኬንያ ድረስ በመሄድ ሥልጠና እንዲወስዱ በማድረግ፣ ከኦነግ ጋር በመሥራት የሽብር ተልዕኮ ሊፈጽሙ እንደነበር ዓቃቤ ሕግ በክሱ ማቅረቡ ይታወሳል፡፡ ፍርድ ቤቱ እንዲከላከሉ በሰጠው ብይን መሠረት መከላከያ ቢያቀርቡም፣ የዓቃቤ ሕግ የሰውና የሰነድ ማስረጃዎችን ሊያስተባብሉ አለመቻላቸውን በመግለጽ ጥፋተኛ ብሏቸዋል፡፡ ዓቃቤ ሕግ በሁሉም ተከሳሾች ላይ ያቀረበው የቅጣት ማክበጃ ቅጣቱ ከብዶ እንዲወሰን ነበር፡፡

በሁለት ቀናት ልዩነት ሦስት ጊዜ ቀብሯ የተፈጸመው ወላድ ጉዳይ እያነጋገረ ነው

-    አስከሬኗ ከመቃብር ወጥቶ ተገኝቷል
በታምሩ ጽጌ

የመጀመርያ ልጇን በቀዶ ሕክምና ከተገላገለች በኋላ ደም ፈሷት ሕይወቷ ያለፈው የ27 ዓመት ወጣት የቀብር ሥርዓቷ ባለፈው ቅዳሜ፣ እሑድና ከትናንት በስቲያ ሰኞ የመፈጸሙ ጉዳይ እያነጋገረ ነው፡፡ ሟች ቤተልሔም ሰለሞን ልጅ ወልዳ ለመሳም ዘጠኝ ወራትን ስትጠብቅና የእርግዝናዋንም ሁኔታ ስትከታተል ቆይታ የመውለጃዋ ዕለት በመድረሱ፣ ጎፋ ማዞሪያ ወደሚገኘው ሮያል የጽንስና የማኅፀን ሕክምና ከፍተኛ ክሊኒክ የሄደችው ኅዳር 27 ቀን 2005 ዓ.ም. ነበር፡፡

ክትትል ስታደርግበት የነበረው ክሊኒክ ተቀብሎአት ወደ ማዋለጃ ክፍል ካስገባት በኋላ የምጥ መርፌ ቢወጋትም፣ በዕለቱ ልትወልድ አለመቻሏንና ወደ ቤቷ መመለሷን ወላጅ እናቷ ወይዘሮ በለጡ አበበና ባለቤቷ አቶ ፍስሐ እሸቴ ገልጸዋል፡፡

ቤተሰቦቿ እንደሚሉት፣ ቤተልሔም ምጧ እየተፋፋመ በመምጣቱ ኅዳር 28 ቀን 2005 ዓ.ም. ተመልሳ ወደ ክሊኒኩ ትሄዳለች፡፡ የክሊኒኩ ሐኪሞች ተቀብለዋት ወደ ማዋለጃ ክፍል ካስገቧት ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ፣ ቤተሰቦቿ ተጠርተው “እንኳን ደስ ያላችሁ፤ በሰላም ተገላግላለችና የሕፃኗን ማቀፊያ አምጡ፤” ይባላሉ፡፡ በክሊኒኩ የተገኙት እናቷና ባለቤቷ ደስታቸውን በእልልታና እርስ በርስ በመሳሳም ገልጸው ለጥቂት ደቂቃዎች እንደቆዩ፣ ቤተልሔም “እናቴን፣ ባለቤቴንና ልጄን አሳዩኝ፤” ብላለች ተባሉና ሁሉም ገቡ፡፡ ቤተልሔም ከማደንዘዣ ነቅታ በደንብ እንዳነጋገረቻቸው ተናግረው፣ “ጠብቁ አሁን ትወጣለች” በመባላቸው ሕፃኗን ይዘው ከነበረችበት ክፍል ወጥተው መጠባበቅ መጀመራቸውን አስረድተዋል፡፡ ሐኪሞቹ “ትንሽ ቆዩና ባለቤቷን ጠሩት” የሚሉት የቤተልሔም እናት፣ እሳቸው ግራ ገብቷቸው በመጠባበቅ ላይ እያሉ፣ ባለቤቷ መኪናቸውን ይዘው ሲወጡ መመልከታቸውንና በዚያው መቅረታቸውን ተናግረዋል፡፡

ልጃቸው ምን እንደሆነች ያላወቁትና ግራ ተጋብተው ሲንቆራጠጡ ለነበሩት የቤተልሔም እናት፣ አንዲት ነርስና ዶክተር መጥተው የባለቤቷን ስልክ ሲጠይቋቸው፣ “ምነው ልጄ ምን ሆነች?” ሲሏቸው፣ “ደም ስላነሳት ደም እንዲሰጥ ነው” እንዳሏቸው ተናግረዋል፡፡

Panic in the fading powerhouse of TPLF By Robele Ababya

The late Zenawi kept all top state secrets close to his chest and went to his grave without sharing any of those to his successors. Therefore there is no doubt that damaging disarray and or split has taken center-stage within his party. The extinction of TPLF and the emergence of freedom for all Ethiopians are inevitable.

  There is fear in the vanishing TPLF powerhouse; now is the time to finish it off by staging a debilitating civil strike and invigorating the ongoing Ethiopian Muslims’ demand for civil rights. 

The mighty CPSU (Communist Party of the defunct Soviet Union) disintegrated leaving in its wake ruins upon which the process of building a democratic system flourished in earnest. The slogan “to each according to his needs and from each according to his ability” has long gone down the drain. Anti-corruption storm is sweeping across China, which is good news for the democratic opposition at home in Ethiopia and in the Diaspora - and a nightmare to the corrupt TPLF top officials. In the circumstances the TPLF borne out of Marxist Leninist League of Tigray has no chance to rebuild its gravely ruined powerhouse as argued in the paragraphs below.

Let us face the fact that the USA has to protect its huge investment on military assets in Ethiopia primarily for fighting Al Qaeda’s surrogate the Al Shabab in Somalia. This was the reason that President Obama had to call Prime Minister Hailemariam Desalegn and talk to him by telephone at the critical time that successor to the late tyrant was in doubt. The call was interpreted by many that the Ethiopian constitution must be upheld and that the Deputy Prime Minister should take over the reign of ‘power’. Obviously this would put the new PM under the control of the US authorities by proxy.

Journalists in prison reach record high: Turkey, Iran, and China among leading jailers

 CPJ
New York, December 11, 2012--The number of journalists imprisoned worldwide reached a record high this year, a trend driven primarily by terrorism and other anti-state charges levied against critical reporters and editors, according to a new report by the Committee to Protect Journalists.

"We are living in an age when anti-state charges and 'terrorist' labels have become the preferred means that governments use to intimidate, detain, and imprison journalists," said CPJ Executive Director Joel Simon. "Criminalizing probing coverage of inconvenient topics violates not only international law, but impedes the right of people around the world to gather, disseminate, and receive independent information."

The three leading jailers of journalists were Turkey (49), Iran (45), and China (32), where imprisonments followed sweeping crackdowns on criticism and dissent, making use of anti-state charges in retaliation for critical coverage. This pattern is present in most of the countries in the census. In Turkey, the world's worst jailer, authorities held dozens of Kurdish reporters and editors on terror-related charges and other journalists for allegedly plotting against the government. Following an extensive case-by-case review in 2012, CPJ confirmed journalism-related reasons in numerous cases previously unlisted by the organization, thus significantly raising the country's total.

CPJ's 2012 census of imprisoned journalists identified 232 writers, editors, and photojournalists behind bars on December 1, an increase of 53 from 2011 and the highest since the organization began the survey in 1990. The 2012 figure surpasses the previous record of 185 journalists imprisoned in 1996, underlining a disturbing trend of conflating coverage of opposition groups or sensitive topics with terrorism, evident since 2001.

Monday 10 December 2012

የታህሳስ ግርግር ሊደገም ይሆን?

 By Temesgen Desalegn
ለዘመናት በኢትዮጵያውያን ጫንቃ ላይ በመጣበቅ ‹‹ቫምፓየር›› ሆኖ የነበረው የአጼ ኃይለስላሴ አገዛዝ አጥንት ድረስ ዘልቆ የሚሰማ ቁጭትና ኃዘኔታ የፈጠረባቸው ጥቂት ሰዎች ነበሩ፡፡ ግርማሜ ነዋይና አባሪዎቹ፡፡

ከሀገሪቱ ህዝብ ከ85 በመቶ በላይ የሚሆነው ‹‹አፈር ገፍቶ›› አዳሪ ቢሆንም፣ ጉልተኛው ስርዓት የወዙን ሲሶ ብቻ እንዲያገኝ ነበርና የተፈቀደለት፣ ከዓመት ዓመት በረሃብ እንዳለቀ፣ ጎጆው ከኃዘን ጋር ጋብቻ እንደፈፀመ፣ ህፃናት ልጆቹ ጠግበው ሳይበሉ፣ እንደ ልጅ ሳይቦርቁ በልጅነታቸው ዳግም ወደ ማይመለሱበት ዓለም መሄዳቸው ከማንም በላይ ያንገበገበው በሀገረ አሜሪካ እስከ ሁለተኛ ዲግሪው ድረስ የተማረው ግርማሜ ነዋይ፣ በወቅቱ በብርጋዴል ጄነራል ማዕረግ የአፄው ስርዓት ዋነኛ ጠባቂ የነበረው የ‹‹ክብር ዘበኛ›› አዛዥ ከነበረው ታላቅ ወንድሙ መንግስቱ ንዋይ፣ የፖሊስ አዛዡ ጄነራል ፅጌ ዲቡ፣ የፀጥታ ኃላፊው ኮለኔል ወርቅነህ ገበየው እና ጥቂት ቆራጦች ያላቸውን ኃይል አስተባብረው፣ ዘራፊውን ዘውዳዊ ስርዓት በኃይል ለማስወገድ ታህሳስ 2 ቀን 1953 ዓ.ም የመፈንቅለ መንግስት ሙከራ አደረጉ፡፡ ሆኖም ሙከራው በብዙ መስዕዋትነት ቢቀለበስም፣ የለውጡን መንፈስና ይዘውት የተነሱትን ጥያቄ ግን መቀልበስ አልተቻለምና፤ ይህ ከሆነ ከ13 ዓመት በኋላ የንጉሱ ስርዓት ላይመለስ በሕዝብ ኃይል ተሰናበተ፡፡ …የእነ ግርማሜ ነዋይ ሕዝባዊ ትግል የተቀሰቀሰበት ያ ዕለትም በሀገሪቱ ታሪክ ‹‹የታህሳስ ግርግር›› በመባል በወርቅ መዝገብ ተጻፈ፡፡

ታሪክ ሊደገም ይሆን?

እነሆም በስምና በጥቂት ነገሮች ከ“ቫምፓየሩ” የአጼው ስርአት መጠነኛ ለውጥ አድርጎ ወደ ስልጣን የመጣው ኢህአዴግ መራሹ መንግስት የዲሞክራሲና የፍትሕ ጥያቄ ያነሱ ጋዜጠኞችንና ፖለቲከኞችን በዛሬው ዕለት (ታህሳስ ሁለት ቀን) ፍርድ ቤት ያቀርባል፡፡ በዚህም መሰረት ርዕዮት አለሙ ጠቅላይ ፍርድ ቤት፣ የኦፌዴንና የኦህኮ የአመራር አባላት ኦልባና ሌሊሳ እና በቀለ ገርባን ጨምሮ 29 ሰዎች በከፍተኛው ፍርድ ቤት ፣ እኔ ደግሞ በነሃሴ ወር ተቋርጦ ከቃሊቲ በነፃ በተለቀኩበት ክስ በድጋሚ በከፍተኛው ፍርድ ቤት 16ኛ ወንጀል ችሎት እንቀርብ ዘንድ ተገደናል፡፡ የታህሳስ ግርግር መንፈስ ማለትም ይህ መሰለኝ፡፡

ምሁራንና ‘አክቲቪስቶቻችን’ ሆይ ትግላችን ከመለስ ዜናዊ ወይስ ከሥርዓቱ?

አንዳንድ በትኩሱ ስሜታዊነትን እንዳዘሉ የሚሰነዘሩ ሀሳቦችን ትንሽ ፋታ መስጠትና ማስተዋል የታከለበት የታረመና የተስተክካለ ሀሳብን መጠበቅ መልካም ምግባር ነው። የጠቅላይ አስለቃሻችን ነብስ ሙታኑን ከተቀላቀሉ በሁዋላ በአሳርና በመከራ ያልታሰበው ሰው ሁሉም ወደሚያስበው ስልጣን ላይ መምጣቱን ተከትሎ የሚሰነዘሩት ሀሳቦች ግን አሁን ድረስ ስክነት አሳይተዋል ብዬ ላስብ አልቻልኩም። ስህተቱ የኔ ከሆነ እዳው ገብስ ነው። የኔ አይነት ሀሳብ ያላቸው ሰዎች ብዙ ከሆኑ ግን መመለስ ያለበት ጥያቄ አለ ማለት ነው።

አቶ ኃይለማርያምን በተመለከተ ከፈጣሪ ጋራ ቀጥታ የግንኙነት መስመር አላቸው ከሚሉን አንስቶ ስለመልካም ባህሪያቸውና የአስተዳደር ችሎታቸው የሚነግሩንን ሰዎች የተለያዩ መድረኮች አስተናግደዋል። ፍትህን እውነትንና ነጻነትን በምድር፣ ሰማያዊ አምላክን ደግሞ ለነብሱ የያዘ ሰው ራሱ ተኩሶ ባይገድል እንኳን በአባሪነትና በተባባሪነት ወንጀል ስሙ ሊነሳ የግድ ነውና እንደምን ሆኖ መልካሙ ሁሉ እንደተቸራቸው ማሰብ ይከብዳል። በአንድ ስርዐት ውስጥ ያገለገለ ሁሉ የግድ ወንጀለኛ ነው ለማለት ፈጽሞ አይደለም። ነገር ግን የፖለቲካ ስልጣን ይዞ ቁንጮ ሆኖ የተቀመጠና በግድ ያልተመደበ ሰው እሺ ወይም እምቢ የማለት መብት አለውና የማይጠየቅበት ምክንያት የለም። እራሴን ለማዳን ሌሎቹን ማደን ግዴታዬ ነበር የሚል ካለ የፍትህ አካል የሚዳኘው ጉዳይ ይሆናል።

የሀገራችን ልሂቃን፣ አክቲቪስቶች፣ ፖለቲከኞች በአብዛኛው ያቀርቡ የነበረው ሀሳብ ወያኔ ወይም የሽፍታው መንግሥት በጉልበቱ ስልጣን ላይ የተቀመጠና ተልዕኮውም አፍራሽ የሆነ ነው የሚል ነው። የዚያ ማስረጃውም ፍትህ የጎደለበት ጎጠኞች እንዳሻቸው የሚፈርዱበትና አሸባሪዎች ተሸባሪዎችን እየከሰሱ ጭለማ ቤት የሚያጉሩበት መሆኑ ነው። ጥላቻ ባደረባቸው የህብረተሰብ ክፍል ላይ የተነጣጠረ ጥቃት በመፈጸም የዘር ጥፋት የሚያስከትሉ ናቸው። የሀገሪቱን ሉዐላዊነት በማፍረስ፣ የተፈጥሮ ሀብትዋን በመመዝበር ከፍተኛ ዘረፋ ማድረጋቸው፤ በሀገሪቱ ስም ከሚመጣው እርዳታ በላይ ለሁለትና ሶስት መጪ ትውልድ የሚተርፍ ብድር በመበደር አገሪቱን ባለሀብቶች እንዳሻቸው የሚያደርጉበት አደገኛ ሁኔታ መፈጠር፤ የመናገር ብቻ ሳይሆን የማሰብም መብት መነፈግ ነው እያሉ ድህረ ገጾችን አጣበዋል፣ ኮንፈረንስ ላይ ተናግረዋል፣ ሰላማዊ ሰልፍ ላይ መፈክር አሰምተውበታል። ነገር ግን ለዚሁ ሥርአት ትንሽ ፋታ እንስጠው የሚሉት ደግሞ ከዚሁ ወገን ያሉ መሆናቸው ግራ ያጋባል። ምክንያቱም የምንረካው በሰው ለውጥ ወይስ በሥርአት ለውጥ? ለኃይለማርያም የምንሰጠው ፋታ ለሥርዓቱ የሚሰጥ ፋታ አይደለምን? የሚለው ጥያቄ መመለስ ይገባዋልና ነው።

የጦር ሃይሎች ጠ/አዛዥ ማነው?

(ከኢየሩሳሌም አርአያ)
በከፍተኛው ፍ/ቤት ዳኛ ሆነው ለረጅም ዓመት አገልግለዋል፤ ከዚያ ከለቀቁ በሁዋላ በጥብቅና ሙያ እየሰሩ ይገኛሉ። ታዋቂው የህግ ባለሙያ አነጋጋሪ በሆኑ የኢህአዴግ የፈጠራ ክሶች ዙሪያ ለተከሳሾች ጥብቅና በመቆምና በድፍረት በመሙዋገት ይታወቃሉ። በ1997 ከአንድ የፈጠራ ክስ ጋር በተያያዘ ለተከሳሾች ጥብቅና ቆመው ነበር፤ በፌደራል ጠ/ፍ/ቤት በተሰየሙ ዳኛ ተብዬዋች ተግባር ክፉኛ የተበሳጩት እኚህ የህግ ባለሙያ በወቅቱ እንዲህ አሉኝ፥ «በንጉሱ ዘመን ነው፤ በአ.አ ዩኒቨርሲቲ በሕግ ልንመረቅ ሽር ጉድ እንላለን። የምንወደው የህግ መምህራችን የኛን ሁኔታ ታዝቦ ኖሮ…አንድ ጥያቄ አቀረበልን፤ “p አሁን ሳያችሁ በደስታ እንደተዋጣችሁ ነው፤ በመመረቃችሁ ደስተኛ ናችሁ ማለት ነው?... “ ሁላችንም በጥያቄው ተገርመን ..< እንዴት መምህር?..በጣም ደስተኞች ነን ፤ > አልነው። ደግሞ ጠየቀን ፥ “pሁላችሁም ደስተኞች ናችሁ?”..ሲለን..< አዎን ደስተኞች ነን > አልነው በአንድ ድምፅ። በጣም አዝኖ እንዲህ አለን ፥ < ሕግ በሌለበት አገር ህግ ተምራችሁ ..ሕግ የምታስፈፅሙ ይመስል፥ እንዲህ
መደሰታችሁና መመፃደቃችሁ ታሳዝናላችሁ.!>… ዛሬ የበለጠ የመምህራችን ንግግር ታወሰኝ፤ እውነትም ሕግ በሌለበት አገር…»pሲሉ ታዋቂው የህግ ባለሙያ ያወጉኝን ለመጣጥፌ መንደርደሪያ ማስቀደሜ ያለምክንያት አይደለም።
                       
ጠ/ሚ/ር ተብለው የተቀመጡት ሃ/ማሪያም ደሳለኝ የጦር ሃይሎች ጠ/አዛዥነቱ ስልጣን አልተቀበሉም። ቀደም ሲል ይህ ስልጣን በአቶ መለስ እጅ ነበር። እንዲያውም የከፍተኛ ጄኔራሎች ሹመት በተመለከተ ቀደም ሲል የነበረውን ሕግ በመሻር ስልጣኑን ጠቅልለው የያዙት አቶ መለስ ነበሩ። ይህ የተደረገው ከ1993ዓ.ም ወዲህ ነበር፤ ከዚያ በፊት ግን የጦር አዛዦችን ሹመት የሚያቀርበው ጠ/ሚኒስትሩ ሲሆን የሚያፀድቀውና የሚሽረው ደግሞ ፕሬዝዳንቱ ነበር። ፕ/ት ነጋሶ ከስልጣን ለመልቀቅ የወሰኑበት አንዱ ምክንያት ይህው ነበር። ከሳቸው እውቅና ውጭ ጠ/ሚ/ሩ ጄኔራሎችን በማባረራቸው እንደነበር ይታወሳል። ከዛ በሁዋላ አቶ መለስ ስልጣኑ ሙሉ በሙሉ የጠ/ሚ/ሩ እንዲሆን የሚያስችል ህግ አውጥተው አረፉት። የሚሽሩትም የሚሾሙትም እርሳቸው ሆኑ።

ባለፈው ጊዜ ጠ/ሚ/ር ሳይኖር 34 ጄኔራሎች መሾማቸው ተነገረ፤ አስገራሚና አነጋጋሪነቱ እንዳለ ሆኖ ለዚህ የተሰጠው መልስ ይበልጥ አስቂኝ ነበር። «p ቀደም ሲል በጠ/ሚ/ሩ የተዘጋጀ ነው»p ብለው በረከት ተናገሩ። ከተሾሙት መካከል መለስ ለሹመት ለአፍታ ሊያስቡዋቸው የማይችሉ መኮንኖች መኖራቸው የበረከት መልስ ተቀባይነት የሌለው እንደሆነ ታዛቢዋች በወቅቱ አስተያየት
የሰጡበት ነው።

Susan Rice and Africa’s Unholy Trinity – By Prof. Al Mariam

Matriarch of the Unholy Trinity
Susan Rice, the current U.S. Ambassador to the U.N., has been waltzing (or should I say do-se-do-ing) with Africa’s slyest, slickest and meanest dictators for nearly two decades. More cynical commentators have said she has been in bed with them, as it were. No doubt, international politics does make for strange bedfellows.
Susan Rice, the current U.S. Ambassador to the U.NSusan Rice, the current U.S. Ambassador to the U.N
Rice’s favorite dictators in Africa are the “Unholy Trinity” — Paul Kagame of Rwanda, Yoweri Museveni of Uganda and the late Meles Zenawi of Ethiopia — all former rebel leaders who seized power through the barrel of the gun and were later baptized to become the “new breed of  African leaders” (a phrase of endearment coined by Bill Clinton to celebrate the “Three African Amigos” and memorialize their professed commitment to democracy and  economic development). She has been best friend for life and the acknowledged Guardian Angel, champion, apologist, promoter, advocate, grand dame and matriarch of the trio. She has shielded the “Fearsome, Threesome” from legal and political accountability, deflected from them much deserved criticism and thwarted national and international scrutiny and sanctions against them.
Rice, Rwanda and the Genocide That Was Not
In April 1994, when the Clinton Administration pretended to be ignorant of the unspeakable terror and massacres in Rwanda, Susan Rice — who by her own description “was a young Director on the National Security Council staff at the White House, accompanying the then-National Security Advisor, Anthony Lake” — and currently the putative heir apparent to Secretary of State Hilary Clinton, was unconcerned about taking immediate action to stop the killings. Rather, she was fretting about the political consequences of calling the Rwandan tragedy a “genocide”. In a monument to utter moral depravity and conscience-bending callous indifference, Rice casually inquired of her colleagues,

Saturday 8 December 2012


Controversial farmland deals in developing countries can have a negative impact on the people who live on the land, according to a new U.N. report. While investment in agriculture is essential to help developing countries reduce hunger and poverty, the U.N. Food and Agriculture Organization says these large-scale “land grabs” don’t always help. The surging global demand for food, fodder and fuel crops is driving a land rush in parts of the developing world. Investors are pouring money into large-scale farmland leases in Africa, Asia, former Soviet countries and elsewhere. 

‘Daylight robbery’

The Gambella region of Ethiopia is home to many such leases. It is also home to some of the last best farmland on Earth. The Ethiopian government says it has leased more than 225,000 hectares to foreign investors, who have put more than $2 billion into the deals. 

Ethiopian officials say this is just the kind of agricultural development the country needs to modernize farming, improve food production and provide jobs. Obang Metho, who grew up in Gambella, sees it differently. “I am not anti-investment,” he says. “But I am anti-daylight robbery. What is going on in Africa is robbery.” Metho heads the Solidarity Movement for a New Ethiopia, an activist group based in Washington. He says farmers in Gambella have been pushed off their land to make way for companies from China, India and Saudi Arabia that are exporting the harvest back to the home country. Human Rights Watch estimates that 42 percent of the land in the region is leased or on offer.

Friday 7 December 2012

የሹም-ሽሩ ምስጢርና ዋናው ጠቅላይ ሚኒስትር!

በሰሎሞን ተሰማ ጂ.

ባለፈው ሐሙስ በተደረገው የኢህአዴግ/ወያኔ የካቢኔ ሹም-ሽር ላይ በርካታ አስተያየቶች በመደመጥ ላይ ናቸው፡፡ ሆኖም
የበርካቶቹ አስተያየትና ትንተና እዚህ ግባ የማይባልና፣ በወያኔዎች አማርኛም “ውኃ የማይቋጥር” ሆኖ ስላገኘሁት፣ የኔን
አስተውህሎት ላቀርብ ወደድኩ፡፡ በቅድሚያ ግን፣ በሀገር ውስጥ ያሉት የተቃዋሚ ፖለቲካ ማኅበሮች/ፓርቲዎች መሪዎች
እየተቀባበሉ የሚደጋግሙት ነገር ያው የተለመደውን ነው፤ “ሹመቱ ሕገ መንግሥቱን የተከተለ አይደለም!” ምናምን
የሚል ወቀሳ አይሉት ትችት፣ እንዲያው የንፉግና የፈሪ ጩኸት ነው፡፡ የፖለቲካ ፓርቲዎቹን መሪዎች ወያኔ ደጋግሞ
አጥጋቢ አማራጭ የላችሁም የሚላቸው ለምን እንደሆነ፣ ብዙዎቹ አሁንም አልተገለጠላቸውም፡፡ መቼ “ተገለጠ/ቡድሀ!”
ብለው እንደሚጮሁ አላውቅም፤ በተስፋ ግን እንጠባበቃለን፡፡

ወደዋናው ጉዳያችን እንመለስ፡፡ ኢሕአዴግ/ወያኔ የሰሞኑን ሹም-ሽር ሲያደርግ ለሕዝቡ አዲስ ነገር አልሆነበትም፡፡ አዲስ
ነገር የሆነባቸው ካሉም ኢሳት ቴሌቪዥን በነሐሴ 2004 ዓ.ም ያወጣውን መረጃ ያላነበቡትና ወቅታዊ የፖለቲካ
ጥንቅሮችን የማይከታተሉት ወገኖች ብቻ ናቸው፡፡ በሀገር ጉዳይ (በወል ቤታችን ጉዳይ ላይ እስከመቼ ድረስ ቸልተኛና
ገለልተኛ ሆነው እንደሚቀጥሉ ባይገባኝም) ላይ ቸለል የሚሉት ወገኖች ናቸው፡፡ ከዚያ ወጭ ያሉትና የወቅቱን የሕወሀት-
ወያኔን መቅነዝነዝ ሰበብ ያልተረዱት ብቻ ናቸው፡፡ ከሁሉም በላይ ደግሞ የአቶ ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ነፍስ ፖለቲከኛ
ሆና በመገኘት ፈንታ “መሲሐዊት” ለመሆን እየተንደፋደፈች መሆኗን ወያኔዎች መረዳታቸው ነው፡፡ በመሆኑም
ከነበሯቸው ብዙ ብዙ አማራጮች መካከል የሦስት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሮችን ሹመት አጸደቁ፡፡

የፓርላማውን ስርጭት ለተመለከተው ሰው ሁለት የሚደንቁ አልቦ-ቋንቋ እንቅስቃሳችን ጠቅላይ ሚኒስትሩና ምክትል
ጠቅላይ ሚኒስትሩ አቶ ደመቀ መኮንን አሳይተዋል፡፡ የተሹዋሚዎቹን ስም ዝርዝር ሲያነብ የነበረው ኃይለ ማርያም ደሳለኝ
(The Mimic Man)፣ መለሰ ዜናዊኛ ማስኩ/ጭንብሉ ጠፍቶበት ሲኮለታተፍ ነበር፡፡ ምናልባትም በሥራ ብዛት ሰበብ
ይህንን የሚያህል ድርጅታዊ ውሳኔ ሲወሰን በስብሰባ ላይ አልተገኘም ነበር ይሆናል፡፡ ጎበዞቹ የወያኔ አርክቴክቶች
ውሳኔያቸውን እንዲያነብ አዳራሹ ውስጥ ከገባ በኋላ ነው የሰጡት፡፡ የተሹዋሚዎቹን ስም ዝርዝር ሲያነብ ከፍተኛ የሆነ
ቃና-ቢስነት ይታይበት ነበር፡፡

Ethiopia’s Anti-Terrorism Law Squelches Opposition, Activists Say

BY BLAIN BISET, 

Addis Ababa — Ethiopia’s Anti-Terrorism Proclamation is once again stirring debate in this Horn of Africa nation as lawyer Temam Ababulga challenges the 2009 law in the highly-publicised “Muslim terrorism” case.
Ethiopia’s Federal High Court will deliver the judgment in the case, where 29 Muslims were arrested in July on charges of terrorism, on Thursday Dec. 6.

Ethiopia has had Muslim demonstrations since the beginning of the year, as members of the religious community have protested against what they say is government interference in their religious affairs. Around one-third of the 84 million people in this predominantly Christian nation are Muslim.

The dispute reached a head in July when 29 leaders of the Muslim community were arrested during a meeting, and charged under the Anti-Terrorism Proclamation. Under the decree, peaceful protest and dissent can be considered terrorism, and critical reporting by the media is seen as encouraging terrorism.
“We believe that the proclamation is not constitutional,” Temam told IPS.

Human Rights Watch has also repeatedly criticised Ethiopia’s anti-terrorism decree. Leslie Lefkow, the rights watchdog’s Africa specialist, told IPS that there are a number of human rights concerns in the proclamation.
“The definition of ‘terrorist acts’ is so broad that it can be used to prosecute a wide range of conduct far beyond what can reasonably be considered terrorist activity, such as legitimate peaceful protest and dissent, and protected speech,” she said.

OYSU HISTORIC SPEACH at UN Human Rights Hearing at Geneva 5-9 December 2011

Thursday 6 December 2012

President Girma’s controversial Letter to Abune Merkoreowos

President Girma’s controversial Letter to Abune Merkoreowos. Please listen VOA’s interview with President Girma Weldegiorgis.

Wednesday 5 December 2012

Ethiopian PM willing to talk to Eritrea



Addis Ababa, Ethiopia: Hailemariam Desalegn, Ethiopia’s prime minister, has said that he is willing to hold talks with neighbouring Eritrea, with whom Addis Ababa fought a border war that ended in 2000.
If Desalegn follows through with Wednesday’s statement, it will be the first time a leader in Addis Ababa has held talks with Issaias Afeworki, the Eritrean president, since the end of the conflict which left at least 70,000 people dead.
“If you ask me, ‘Do you want to go to Asmara and sit down and negotiate with Isaias Afwerki?’ Then, I will say yes’,” Hailemariam said in an interview with Al Jazeera to be broadcast on Saturday.
The two countries remain at odds over the flashpoint town of Badme, awarded to Eritrea by a UN-backed boundary commission, but still controlled by Ethiopia.
“The most important thing for us is to fight poverty … to have regional integration. If we two do that, it will be much more productive,” Hailemariam added.
Eritrea won independence from Ethiopia in 1993 after a 30-year struggle, that is considered among the continent’s longest and most bitter.
Hailemariam, who took office after longtime ruler Meles Zenawi died in August, said that reaching out to Asmara was following the policy of his predecessor.
“My predecessor Meles Zenawi had asked for more than 50 times even to go to Asmara and negotiate with Mister Isaias Afwerki,” he said.
Ethiopia and Eritrea routinely accuse each other of backing armed groups to destabilise the other.
In March, Ethiopia attacked an Eritrean military base after the killing of five European tourists in blamed on Asmara.
Source: Al Jazeera And Agencies

ጫጭር የሀገር ቤት ምናብ-አከል ዜናዎች – ቁጥር 3

ከይነጋል በላቸው፣ አዲስ አበባ
አዲሱ ሹመት የጭቡ መሆኑን ዜጎች ገለጹ
Ethiopian news from Addis Ababa“የሰሞኑ የወያኔዎች የቁጭ በሉ ሹመት የልጅነት ጊዜ የዕቃ ዕቃ ጨዋታን ያስታውሰኛል፡፡ እልም ያለ ዐይን ያወጣ የጭቡ ሥራ ነው፡፡ ማንን ሊያታልሉ ይሆን እንዲህ እንሻቸው የሚጥሱትን የራሳቸውን ሕገ መንግሥት ተብዬ ሳይቀር ሽረው ይህን የመሰለ ከማሳቅ ባለፈ የማንንም ቀልብ የማይስብ የአራድነት አይሉት የቂልነት ሥራ የሚሠሩት?” በማለት የገለጡት አንድ የመንደር አዛውንት እንደዚህ ዓይነት ለአንዲት ድሃ ሀገር ለታይታዊው የማስመሰል ቲያትር ሲባል ብቻ ሦስት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሮችን በመደርደር የብሔሮችን የሥልጣን እኩልነት ለማሳየት መሞከራቸው ሕዝቡን የመሳደብ በንቀት ልምጭም የመማታት ያህል እንደሆነ ገልጸዋል፡፡

የኢትዮጵያ ህዝብም ሆነ የተቀረው ዓለም ሀገሪቱን ቀጥቅጦና አንቀጥቅጦ እየገዛት ያለው ከየትኛው ዘውግ የወጣ የአሰለጦች ቡድን መሆኑን በግልጽ እያወቁት ይህን ድርጊት መፈጸማቸው እነዚህ በሕዝብ ላይ እንደመዥገር ተጣብቀው ሀኪም ይንቀለን ያሉት የመለስ የጡት ልጆች ሀፍረት የሚባል ነገር ያልፈጠረባቸው መሆናቸውን በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የጠፈር ምርምርና የመንኮራኩር ማምጠቅ ዋና ክፍል ዳይሬክቶሬት የሆኑት ዶክተር ሐጎስ ገመቹ ደስታ እንዲህ ሲሉ አብራርተዋል፡- “ እኔ በውነቱ እንዲህ ያለ የማጭበርበር ሥራ አይቼም ሆነ ሰምቼ አላውቅም፡፡ ሕዝብን መናቅ ነው፡፡ ዓለምን መናቅ ነው፡፡ የሰውን ልጅ የንቃተ ኅሊና የዕድገት ደረጃ መናቅ ነው፡፡ ለነገሩ በቅርጽ ካልሆነ ከጥንትም ቢሆን በይዘታቸው ሰዎች ስላይደሉ እንጂ ራሳቸውንም ግምት ውስጥ የሚከት ሥራ ነው የሠሩት፡፡ እስኪ በሞቴ ይሄ ነገር የነሱን የውስጥ ችግር ወይም ሞኛሞኝ የሥልጣን ጥማትና ሽሚያ  በተወሰነ ደረጃ ጋብ ያደርግ እንደሆነ እንጂ የትኛውን የሕዝብ ክፍል ሊያስደስት ወይም ሊማርክ ይችላል? ጡት ያልጣልን ሕጻናት መሰልናቸው ይሆን? ይሁን እንበልና ከተሾሙት ሁለቱ ማለትም አማራንና ኦሮሞን ይወክላሉ የተባሉት ሰዎች ሥልጣናቸውን በትክክል እንደሚጠቀሙበት አምነን እንቀበልላቸው፡፡

የሃይማኖት ነጻነት ጥብቅና በኢትዮጵያ

Alemayehu G. Mariam
ከፕሮፌሰር  ዓለማየሁ  ገብረማርያም
ትርጉም  ከነጻነት ለሃገሬ
ለውድቀት የተዳረገው የሃይማኖት ነጻነት በኢትዮጵያ
በዚህ ባለፈው ሰኔ ወር ላይ ‹‹ አንድነት ለሃይማኖት›› በሚል ጽሁፍ በኢትዮጵያ ስለሚካሄደው የሃይማኖት ነጻነት ገፈፋ ያለኝን ስጋት ገልጬ  ነበር፡፡ በዚህም ሳቢያ ኢትዮጵያ ዉስጥ አዲሱ የሰብአዊ መብት መጣስ  አካሄድ በሃይማኖት ነጻነት ላይ ማነጣጠሩን አሳስቤያለሁ፡፡ ስጋቴን  ትንሽ ቀለል ያረገልኝ ስርአት የተላበሱት የክርስቲያኑና የሙስሊሙ የሃይሞነት መሪዎች በሃይማኖት ውስጥ የሚሞከረውን አግባብነት የሌለውን ጣልቃ ገብነት ጠንክረው መቃወማቸውን በማየቴ ነበር፡፡ መጣጣፌ ላይ አንዳልኩት ‹‹ላለፉት በርካታ ዓመታት›› ኢትዮጵያ የወንጀል፤ የጥቃት፤ የሰብአዊ መበት መደፈር፤ተፈጥሮ የቸረውን መብት መርገጫ ማዕከል ሆና ኖራለች፡፡ አሁን ደግሞ የኢትዮጵያ የሃይመኖት አባቶች ኢትዮጵያ የሃይማኖት ነጻነት የሚገፈፍባት ሃገር ሆነች እያሉ ያማርራሉ›› ፡፡  የሙስሊሙና የክርስትና ሃይማኖት መሪዎችና አማኞች፤ ጠንክረውና እጅ ለእጅ በመያያዝ በአንድነት ሆነው፤ ለዕምነታቸው ነጻነት ለማስገኘትና መብትቸውን ለማስጠበቅ ሕሊናቸው በሚያዛቸው መንቀሳቀስ እንዲችሉ በሰላማዊ አምቢታ ጸንተው ቆመዋል፡፡

የገዢው መንገስት ባለስልጣናት ይህን በሕገ መንግስቱ ላይ በግልጽ የተቀመጠውን ድንጋጌ በመዘንጋት አለያም አውቀው አናውቅም በማለት በቸልተኝነትና በማንአለብኝነት ይህን የነጻነት የእምነት በነጻ የመንቀሳቀስ ሂደት በአክራሪነት በገዲድ በመተርጎም እንቅስቃሴውን ለማዳከም በመጣር ላይ ናቸው፡፡በቅርቡ ያለፉት መለስ ዜናዊ፤ ሲናገሩ ‹‹በቅርቡ በተከናወነው የጌታችን መድሐኒታችን የጥምቀት በዓል በተከበረበት ወቅት አንዳንድ የክርስቲያን እምነት ተከታዮች የክርስቲያን መንግስት ይቋቋምልን በማለት መፈክር ይዘው ወጥተዋል፤ እንዲሁም እምነታቸውን በነጻ ሃይማኖታቸውም ከጣልቃ ገብነት የጸዳ እንዲሆን ያነሱትን የሙስሊሙን ጥያቄ፤ ይህን ጥያቄ የሚያነሱት የአልቃይዳ ተባባሪ የሆኑ የ‹‹ሳላፊ›› ጥገኞች›› በማለት ታርጋ ለጥፈውባቸዋል፡፡ መለስ ውንጀላቸውን ቆርጠው በመቀጠል ‹‹ለመጀመርያ ጊዜያት የአልቃይዳ ሴል በኢትዮጵያ ታየ በማለት፤ አብዛኛዎቹም በባሌ፤እና በአርሲ ይገኛሉ ብለዋል፡፡ ይህ ማለት ግን በኢትዮጵያ ያሉት ሳላፊስ በሙሉ አልቃይዳ ናቸው ለማለት አይደለም፡፡ አብዛኛዎቹ አይደሉም፡፡ሆኖም ግን እነዚህ ሳላፊዎች ትክክለኛውን (የሙስሊም) ሃይሞኖታዊ ትምህርት ሲያፋልሱ ታይተዋል ብለው ነበር››፡፡

Tuesday 4 December 2012

Obama Africa policy must change to help get rid of Dictators

Don’t blame me, I didn’t vote for Obama

Don’t blame me, I didn’t vote for Obama. African dictators must go.President Obama must change the policy of looking at Africans as expandable for the adventure of his Administration’s officials-bandaged with foreign aid to dictators. His Administration policy must come to its senses to understand Africans had it with the policy of delaying their liberties by coddling up with tyrants of Africa.

by Teshome Debalke
In the last hour of Election Day I decide not to vote for anyone of the two candidates offered.  Don’t get me wrong, I like Obama’s personality and most of his first campaign promises and voted for him in the first round. He was convincing and seems visionary enough to take the country and the world in the next century.  I was impressed with his desire to bring people together for a higher cause than petty politics unlike his competitors from both sides of the political divide. His promised foreign policy was even more impressive; choosing diplomacy over confrontation, democracy over tyranny, economic development over corruption and poverty… on and on.

But, the second time around was different. I had the opportunity to look at his records. As good as some of his domestic policies under the circumstances he faced he failed my final test; principle over politics, especially when it involves the lives of people under authoritarian regimes in Africa and elsewhere.  His promises didn’t translate to deeds in the last four years of his first term to make my decision easier not to vote for him.

Peaceful and Armed Struggles: They Are Not Necessarily and Mutually Exclusive or Inclusive

By T.Goshu
This very brief commentary of mine is just to reflect a few points of view on the question of peaceful or armed struggle as methods of achieving a political goal set by opposition force (s). In other words, the very challenging question is whether to apply peaceful or armed; or the combination of the two based on a given internal political reality, and external circumstance. Needless to say, this had been and continues to be an unavoidable challenge in a country like ours which has never experienced a political transformation characterized by a well- thought, well-planned, well-organized and persistent popular uprising and disobedience in line with the fulfillment of the interests of the general public. Let me make clear myself here that it is neither my interest nor intention to discuss this very deep and complex subject matter in length. But I strongly believe that it would be great if intellectuals and other genuinely concerned Ethiopians could come forward with their own critical views and solution-oriented recommendations, and help the people how to deal with this seemingly very argumentative issue. 

I sincerely believe that we should be seriously concerned about our tendency of approaching the question of which method of political struggle should we apply in a very categorically defined fashion. In other words, the argument of either exclusiveness or inclusiveness is not only undesirable but it is also distractive as far as the huge and deep political challenge we are facing is concerned.

Although raising the question of how to approach a given political struggle that aims at the realization of a democratic political system has never been uncommon, its intensity and urgency varies from time to time, and from situation to situation. Because of our political culture which is characterized by mere inheritance, conspiracy within royal families and a bloody fight between or among groups (civil war), we are not yet fortunate enough to listen to each other’s arguments and counter- arguments in such a way that our differences on using not the same tactics or methods should not hamper our journey toward the same goal. 

Monday 3 December 2012

In Defense of Religious Freedom in Ethiopia By Prof. Al Mariam

The Precarious State of Religious Freedom in Ethiopia
 
In a weekly column entitled “Unity in Divinity” this past June, I expressed grave concern over official encroachments on religious freedom in Ethiopia. I lamented the fact that religious freedom was becoming a new focal target of official human rights violations. But I was also encouraged by the steadfast resistance of some principled Christian and Muslim religious leaders to official interference in religious affairs. I noted that “For the past two decades, Ethiopia has been the scene of crimes against humanity and crimes against nature. Now Ethiopian religious leaders say Ethiopia is the scene of crimes against divinity. Christian and Muslim leaders and followers today are standing together and locking arms to defend religious freedom and each other’s rights to freely exercise their consciences.”

Officials of the ruling regime in Ethiopia see the issue of religious freedom as a problem of religious extremism”.  The late Meles Zenawi alleged that some Christians at the Timket celebrations (baptism of Jesus, epiphany) earlier this year had carried signs and slogans expressing their desire to have a “Christian government in Ethiopia”.  He also leveled similar accusations against some Ethiopian Muslims protesting official interference in their religious affairs for being “Salafis” linked to Al Qaeda. Meles claimed that “for the first time, an Al Qaeda cell has been found in Ethiopia. Most of them in Bale and Arsi. All of the members of this cell are Salafis. This is not to say all Salafis in Ethiopia are Al Qaeda members. Most of them are not. But these Salafis have been observed distorting the real teachings [of Islam].”

ጄ/ል መሓመድ ሲነሱ፤ ጄ/ል ሞላ ተመለሱ

ከኢየሩሳሌም አርአያ
ባለፈው ወር ከአየር ሃይል አዛዥነታቸው የተነሱት ጄ/ል ሞላ ወደ ቀድሞ ቦታቸው እንደተመለሱ ምንጮች ገለፁ። ጄ/ል ሞላን እንዲተኩ ተደርገው ለሶስት ሳምንት አየር ሃይሉን በዋና አዛዥነት ሲመሩ የሰነበቱት ጄ/ል መሓመድ እንደነበሩ ያረጋገጡት ምንጮች አክለውም ጄ/ል ሞላ ወደ አዛዥነት በመመለሳቸው ጄ/ል መሓመድ ይዘውት ከሰነበቱት ሃላፊነት እንዲነሱ መደረጉን ገልፀዋል። ጄ/ል መሓመድ የአግዚ ክፍለ ጦር ዋና አዛዥ እንደሆኑ ሲታወቅ፤ በተጨማሪ የሕወሓት ታጋይ እንደነበሩ ተጠቁሞዋል። አየር ሃይልን ለመምራት የሚያስችል ምንም እውቀት እንደሌላቸው ምንጮቹ ገልፀዋል።

ጄ/ል ሞላ ከሃላፊነት እንዲነሱ የተደረገው ከጄ/ል ሳሞራ ጋር በተፈጠረ የከረረ ቅራኔ መሆኑን ምንጮቹ ሳይጠቁሙ አላለፉም። ሳሞራ በመሩት ስብሰባ ላይ ጄ/ል ሞላ ካቀረቡዋቸው ተቃውሞዎች መካከል ከጥቂት ወራት በፊት ለከፍተኛ መኮንኖች የተሰጠው የጄነራልነት ማዕረግ ዕድገት በተመለከተ ያቀረቡት ሲጠቀስ፤ ለአንዳንድ መኮንኖች የተሰጠው የጄኔራልነት ማዕረግ ጨርሶ ተገቢ ያልሆነ በማለት እንደተቃወሙ ምንጮች ገልፀዋል። በተጨማሪ « ከእኔ እውቅና ውጭ አዳዲስ ከፍተኛ መኮንኖች እየተመደቡ ነው፤ ይህ የማልቀበለው ነው። ሕጉን በመተላለፍ በማን አለብኝነት እየፈፀምክ ያለኅው ሳሞራ ነሕ።፡» በማለት ጄ/ል ሞላ በሃይለ ቃል ጭምር መናገራቸውን ገልፀዋል።

ስብሰባው ካለመግባባት በተጠናቀቀ ማግስት ጄ/ል ሳሞራ ለአየር ሃይል ከፍተኛ መኮንኖች፦ « ከእንግዲህ በሁዋላ አየር ሃይሉን የሚመራው ጄ/ል መሓመድ ነው፤ » በማለት በቃል መግለፃቸውን ያረጋገጡት ምንጮች አክለውም ጄ/ል ሞላ እንደተነሱ የተነገራቸው በስልክ መሆኑን ጠቁመዋል።

በጄ/ል ሞላ እና በጄ/ል ሳሞራ መካከል ስር የሰደደ ቅራኔና ልዩነት የፈጠረው ጉዳይ በስብሰባ ላይ የተገለፀው እንዳልሆነና ከዚህ ውዝግብ ጀርባ ፦ ጐራ ለይተው የተፋጠጡትን ሁለት የፖለቲካ ሃይሎች በመደገፍ ጄኔራሎቹ በየፊናቸው አቁዋም በመያዛቸው እንደሆነ ምንጮቹ ያሰምሩበታል። ለዚሁ ማረጋገጫው ጄ/ል ሞላ እንዲመለሱ የተደረገው በጄ/ል ሳሞራ ፍቃድ ሳይሆን.. የነስብሃት ቡድን ባደረገው ጫናና ይህን ቡድን በሚደግፉ ጄኔራሎች ጥያቄ መሆኑን አመልክተዋል።

Ethiopia unsure if new “unity” government will be effective

Hailemariam Desalegn and his deputy Debretsion Gebremichael

Mohammad Awad
ADDIS ABABA: Despite a certain level of optimism in Ethiopia after Prime Minister Hailemariam Desalegn announced a new “unity” government that includes a more ethnically diverse Cabinet, many in Ethiopia are questioning if it is just lip service to the people and more of the same political machinations that marked the previous two decades of dictatorship in the country.

“I don’t know if this is going to be anything more than a few new faces to mask the same policies that have kept us poor for too long,” an Addis Ababa shopkeeper told Bikyamasr.com on Sunday. “I want change, but is this going to be it?”

Desalegn appointed two new deputies to his government in a power-sharing move between the country’s four ethnic-based parties in the ruling coalition government.

Desalegn’s party holds the lion’s share of seats in parliament, which has many wondering if the change will only be window dressing on the political scene.

The second and third deputies are Muktar Kedir, a former adviser to the prime minister and leading member of the Oromo People’s Democratic Organization, and Information Technology Minister Debretsion Gebremichael, who is also deputy chairman of the Tigray People’s Liberation Front, Hailemariam told lawmakers on Sunday in the capital.

Sunday 2 December 2012

የጠቅላይ ሚኒስትሩ አዲሱ የካቢኔ አደረጃጀት እያነጋገረ ነው

-    ካቢኔው በሕገ መንግሥቱ መሠረት አንድ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ይኖረዋል
-    የምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ ያላቸው ሁለት ባለሥልጣናት ተሹመዋል
-    አዲሱ አደረጃጀት ከሌሎች ሕጐች ጋር ተቃርኖ አለው እየተባለ ነው 

በዮሐንስ አንበርብር
የሥራ አስፈጻሚውን ከፍተኛ ሥልጣን በማግኘት አገሪቱን መምራት ከጀመሩ ሁለት ወራት ከቀናት ያስቆጠሩት ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ሰሞኑን በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በመቅረብ ካቢኔያቸውን በአዲስ መልክ እንዳደራጁ አስታውቀዋል፡፡ በዚህም መሠረት የሁለት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሮችንና የሌሎች ሚኒስትሮችን ሹመት አፀድቀዋል፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትሩ አዲሱ የካቢኔ አደረጃጀትም መነጋገሪያ ሆኗል፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚመሩት የሚኒስትሮች ምክር ቤት (ካቢኔ) በሕገ መንግሥቱና በመመሥረቻ አዋጁ የተጣለበትን ኃላፊነቶች በብቃት ለመወጣትና የአስፈጻሚነት ሚናውን በአግባቡ እንዲወጣ ለማድረግ፣ እንደ አዲስ በሦስት ዘርፎች መዋቀሩ አስፈላጊ መሆኑን ለፓርላማው አስታውቀዋል፡፡

በዚህም መሠረት ጠቅላይ ሚኒስትሩ የዲፕሎማሲ፣ የደኅንነት፣ የመከላከያ እንዲሁም ከፍተኛና ግዙፍ (ሜጋ) ፕሮጀክቶችን በቀጥታ እንዲከታተሉ ተደርጓል፡፡ ከዚህ ውጪ ያሉ አስፈጻሚው የሚከታተላቸውን ተግባራት በብቃት ለመምራት የሚኒስትሮች ምክር ቤት በሦስት ዘርፎች እንዲዋቀር መደረጉን ገልጸዋል፡፡ ማኅበራዊ ጉዳዮችን፣ መልካም አስተዳደርና ረፎርምን፣ ፋይናንስና ኢኮኖሚን የሚመለከቱ ሦስት የሥራ ዘርፎች በአዲሱ የካቢኔ መዋቅር የተፈጠሩ ሲሆን፣ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የትምህርት ሚኒስትሩ ደመቀ መኮንን የማኅበራዊ ዘርፉን የሚመሩ መሆኑ ታውቋል፡፡

ከዚህ ቀደም የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤትና የካቢኔ ጉዳዮች ቢሮን በሚኒስትር ማዕረግ ሲመሩ የነበሩት አቶ ሙክታር ከድር በአዲሱ የካቢኔ መዋቅር መሠረት በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የመልካም አስተዳደርና ሪፎርም ዘርፍን እንዲያስተባብሩና እንዲከታተሉ ተሹመዋል፡፡ በሽብር ተግባር ከተከሰሱት ባለቤታቸው ጉዳይ ጋር በተያያዘ ከኦሕዴድ ሥራ አስፈጻሚ አባልነታቸው የተወገዱት አቶ ጁነዲን ሳዶ የሚመሩትን የሲቪል ሰርቪስ ሚኒስቴርን በሚኒስትርነት እንዲመሩም ተሹመዋል፡፡

EPRDF embroiled in Zenawi’s legacy Robele Ababya

Revelation of Zenawi’s vision for Tigray 
 
Azeb Mesfin reportedly revealed the existence of a project document prepared by her late husband Zenawi to transform Tigray into an industrial center of the tribal-based Federation of Ethiopia. This rather surprising revelation and its timing has been a hot topic of debate with views converging on the question of what her husband’s vision was for the rest of the balkanized regions ofEthiopia.

Notwithstanding my record of advocacy for the development of Tigray, let me infer what traitor Zenawi had in mind for the rest ofEthiopia. In view of his intense hatred for the Amharas, Zenawi’s vision for the Amhara regional state could only be to relegate it to the role of supplying raw materials to the his envisioned industrial state of Tigray; the fate of Oromia region cannot be different for the strategy of the tyrant has all along been to emulate Mussolini’s policy to make the Amhara and Oromo major ethnic groups politically extinct – reduced to the level of consumers and providers of cheap labor as slaves and suppliers of their regions abundant natural resources as directed by their ruling masters. Prime Minister Desalegn Hailemariam, who has perhaps under duress allowed erosion of his power by unconstitutionally appointing two more Deputy Prime Ministers, has to inform the SEPDM Council about his predecessor’s ‘vision’ for the southern region.  One can only have sympathy for the humiliated PM.

Nightmarish issues for the EPRDF to resolve

The late tyrant Zenawi suddenly died mysteriously; the cause of his death has not been disclosed to date. His atrocious legacy has submerged his EPRDF Party in deep crisis.Ethiopiais on the threshold of catastrophe due to lack of an all-inclusive effective government amid brewing regional instability the Horn of Africa and souring relations withSudanandEgyptover theBlue NileRiver.

ወያኔ በመተካካት ሰበብ ራሱ ያጸደቀውን ህገ መንግስት ጣሰ

ከይኸነው አንተሁነኝ
ታህሳስ 1 2012

የወያኔ ፓርላማ ሰሞኑን ባካሄደው ስብሰባ ራሱ ያጸደቀውን የይስሙላ ህገ መንግስት በመጣስ ሁለት ተጨማሪ ምክትል ጠቅላይ ሚንስትሮችንና የውጭ ጉዳይ ሚንስትርን ጨምሮ ሌሎች ጥቂት ሚንስትሮችን በመሾም ቀሪው ባለበት እንደሚረግጥ ከሃይለማሪያም ደሳለኝ የቀረበለትን ተቀብሎ አጽድቋል።

ይህን የህወሃቶች ጊዜ የወሰደ፣ ጥንቃቄ የተሞላበትና የተጠና ሹመት በተመለከተ ገና ያኔ የዘረኛው መለስ ዜናዊ ግብኣተ መሬት ይቅርና በወያኔዎችና የቅርብ ዘመዶች በሚስጥር የተያዘው ገሃድ ሞቱ በይፋ ሳይገለጽ፤ የነበረከት የለቅሶ ሀገር አቀፍ ወጥ ሙሾና ረገዳ ተደርሶ ሳይመረቅ ፤ ዘማሪያን በመዝሙራቸው፣ ደራሲያን በግጥሞቻቸው፣ ዘፋኞች በዘፈኖቻቸውና ተዋኒያንም በትእይንታቸው ”ባለ ራዕዩ መሪ” እያሉ ከመዘባረቃቸው በፊት፤ አዜብ መስፍን የምርጫ ቅስቀሳ እንደሆነ ባሳበቀባት ንግግሯ ”የመለስ ራዕይ እስካልተበረዘና እስካልተከለሰ ድረስ … ወዘተ ወዘተ ከማለቷ እጅግ በፊትና የጠቅላዩን መሞት  ያወቁ ሁሉም ወያኔዎች በድብቅ እህህ በሚሉበት ወቅት ሳይቀር የኢትዮጵያ ሕዝብ ካንድ በላይ ምክትል ጠቅላይ ሚንስትር ሊኖር እንደሚችል ያውቅ ነበር።

አንዳንድ ልበ ብርሃን የማሕበረሰባችን አባላት ያህን ጉዳይ እንዲያውም ሲበዛ ወደ ሗላ ጎትተው ጨካኙ መለስ ከመታመሙ በፊት ከሚቀጥለው ሀገር አቀፍ ምርጫ በሗላ ሊተገብራቸው ካሰባቸው የተነቃቁ የወያኔ አባላትን ማደንዘዣ እና በወያኔ ውስጥ እየታየ ያለውን የህወሃት የበላይነት ይብቃ ማጉረምረም ማስተንፈሻ ዘዴዎች ውስጥ እንዳንዱ የሚጠቅሱት አልጠፉም፤ የሶስት ምክትል ጠቅላይ ሚንስትሮችን ሹመት ጉዳይ ፤ ጨካኙ መለስ በጨካኙ ሞት ተወሰደና እስከ ዛሬ ተጓተተ እንጅ።

የሕዝብ ዓይን ያየውን በዚህ መልኩ ይናገር እንጅ እንዲህ እንዳሁኑ ህግ ተጥሶ በጠራራ ፀሐይ ያለ ምንም ማስተባበያ ሹመቱ ያሰጣል ብሎ አልጠበቀም ነበር። ይልቅስ ከዚያ በፊት የወያኔ ማለዘቢያ ንግግሮችና ማስታረቂያ ወይም ግራማጋቢያ መመሪያዎች ካልሆነም  ሁሉ በጄ ሁሉ በደጄ የሆነው ወያኔ የግል ንብረቱ በሆነው ፓርላማ አማካኝነት አንቀጽ 75ን ሞረድ የደርጋታል የሚል ግምት ነበር፤ በነበር ቀረ እንጅ። ከዚህ ይልቅ በጊዜው የተመረጠው የሕዝብን ከመሬት ጠብ የማይል ንግግር፤ ”የነቶኔ ሃሳብ ነው፣ ያሸባሪዎች መላምት ነው፣ እንትና እና እንትና የሚባሉ ንቅናቄዎች በዚህ መልኩ ያሻቸውን ቢያወሩ እኛ ግን ከባለራዕዩ ራእዮች ጋር ሳንበረዝና ሳንከለስ ቀጥለናል” እየተባለ እንደተለመደው በሕዝብ ላይ ተሾፈ። ዛሬ የሆነው ግን የህዝብ አይን ያየውና የተናገረው ሆነ።