Welcome

"The thing that lies at the foundation of positive change, the way I see it, is service to a fellow human being." - Lech Walesa

Saturday 26 May 2012

ትምህርት ቤቶች ከመደበኛው የመዘጊያ ዕለታቸው አንድ ወር ከ 15 ቀደም ብለው እንዲዘጉ ትዕዛዝ ተላለፈ

ግንቦት ፲፰ (አስራ ስምንት) ቀን ፳፻፬ ዓ/ም
ኢሳት ዜና:-መምህራን ለ ኢሳት እንደገለጹት፤በአዲስ አበባ እና በዋና ዋና ከተሞች የሚገኙ የመንግሥት ሁለተኛ ደረጃ እና የመሰናዶ ትምህርት ቤቶች የሁለተኛ መንፈቅ ትምህርት ክፍለ ጊዜን ከያዙት መርሃ- ግብር ቀደም ብለው እንዲያጠናቅቁና ትምህርት ቤቶቹ እንዲዘጉ ኢህአዴግ መመሪያ አውርዷል።
የኢህአዴግን ድንገተኛ ውሳኔ በመቃወም ከወረዳ እና ከዞን ትምህርት ቢሮዎች ጋር ለመነጋገር የሞከሩ ትምህርት ቤቶች ተቀባይነት አላገኙም ያሉን አንድ ርዕሰ መምህር ፣ ተማሪዎች በሁለተኛው መንፈቅ የትምህርት ጊዜ ሊሸፍኑት ይገባ የነበረውን የትምህርት መርሃ ግብር እንዲዘሉትና ሁኔታውን ታሳቢ ያደረገ ቦነስ ውጤት በአስቸኳይ ለተማሪዎች እየሰጡነ እንዲሸኟቸው መታዘዛቸውን ገልጸዋል፡፡
ከደመወዝ ጭማሪ ጋር በተያያዘ ከኢህአዴግ መንግሥት ጋር ሆድና ጀርባ የሆኑት መምህራን ከወራት በፊት በመቱት የሥራ ማቆም አድማ የበቀል እርምጃ እየተወሰደባቸው እንዳለ ለዘጋቢያችን የተናገሩ አንድ የአዲስ ከተማ ትምህርት ቤት መምህር ፤ የሥራ ማቆም አድማውን አስተባብራችኋል የተባሉ መምህራን እየተቀጡና ከሥራ እየተፈናቀሉ ናቸው ብለዋል፡፡
እንደ መምህሩ ገለፃ ከመምህራኑ የሥራ ማቆም አድማ በኋላ በሁሉም ትምህርት ቤቶች አካባቢ በርካታ ፖሊሶች፣ ሲቪል ፖሊሶች እና የደህንነት ሠራተኞች ዘወትር በሥራ ሰዓት በብዛት መሰማራት ጀምረዋል።
“ ተራ የተማሪዎች ጸብ ሳይቀር በደህንነት ሠራተኞችና በሲቭል ፖሊሶች ክትትል ስለሚደረግበት ለተማሪዎቻችንና ለእራሳችንም ህይወት ጭምር ሰግተናል” ሲሉም  በየትምህርት ቤቶች አቅራቢያ የሚታየው ውጥረት እየተባባሰ መሆኑን አመላክተዋል።
መንግስት የትምህርቱን መርሃ-ግብር ሳናጠናቅቅ ተማሪዎቻችንን እንድንበትን የፈለገበውም ፤ የተቃውሞው ሁኔታ ተማሪዎችን አካቶ ያገረሻል ከሚል ሥጋት ሊሆን ይችላል የሚል ግምት በመምህራኑ ዘንድ  እንዳለ አክለው ገልጸዋል፡፡
በሌላ ዜና  የአዲስ አበባ መምህራን ማህበር የአመራር ለውጥ አድርጓል።  ሰሞኑን በተደረገው ምርጫ ላይ የተሳተፉ የመምህራን ማህበር የትምህርተ ቤት ተወካዮች ለነባሩ አመራር የተለያዩ ጥያቄዎችን አቅርበው እንደነበርም ታውቋል።
መምህራኑ መንግስት ባደረገው የእርከን ማሻሻያ፣ በመምህራን ላይ እየደረሰ ባለው ወከባ እና የተባረሩ መመህራንን ወደ ስራ በመመለስ በኩል እየተደረገ ባለው ትግል ማህበሩ ጥረት አላደረገም በማለት የተቃውሞው ንግግሮችን አድርገዋል።

ሙስሊሞች ላይ እየተፈጸመ ያለውን በደል ቅዱስ ሲኖዶስ በማውገዙ ሙስሊሞች ምስጋናቸውን ገለጹ

ግንቦት ፲፰ (አስራ ስምንት) ቀን ፳፻፬ ዓ/ም
ኢሳት ዜና:-በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ሙስሊሞች በስደት የሚገኘው የ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ በቅርቡ ባወጣው መግለጫ በ ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች ላይ እየተፈጸመ ያለውን በደል በማውገዙ አድናቆታቸውን እና ምስጋናቸውን ገለጹ።
በስደት የሚገኘው ሲኖዶስ 33 ኛ መደበኛ ጉባኤውን ሲያጠናቅቅ የ ኢትዮጵያ ሙስሊሞች ህገ-መንግስቱ በፈቀደላቸው መሰረት እምነታቸውን በነፃነት እንዳይከተሉ መንግስት ጣልቃ በመግባት እየፈጠረባቸው  ካለው ጫና  በ አስቸኳይ እንዲቆጠብ መጠየቁ ይታወሳል።
ከዚህም በላይ በአርሲ -አሰሳ የመብት ጥያቄ ባነሱ ሙስሊሞች ላይ የተፈጸመውን ግድያ አጥብቆ ያወገዘው ሲኖዶሱ፤ “ስለራሳችን ብቻ ሳይሆን ስለሙስሊም ወንድሞቻችንም እንጮኻለን” በማለት አጋርነቱን መግለፁ ይታወሳል።
ትናንት በአወሊያ ተቃውሟቸውን ሲያሰሙ የዋሉ በአስር ሺህ የሚቆጠሩ ሙስሊሞች   በ አቡነ መልከ ጼዴቅ አማካይነት ለተላለፈው የ አጋርነትና የወንድምነት መግለጫ አድናቆታቸውንና ገልፀዋል::
ኢትዮጵያ፤ ክርስቲያኖች እና ሙስሊሞች ለዘመናት  በልዩ ሁኔታ ተዋደው እና ተከባብረው የሚኖሩባት የዓለማችን  አገር መሆኗ በስፋት ይነገራል።
በትናንትናው ተቃውሞ ላይ የሙስሊም አመራሮች የተለያዩ ንግግሮችን ሲናገሩ መደመጣቸው፣ የአወሊያ መሪዎች ምናልባት ለወደፊቱ ስለሚከተሉት መንገድ አቋም አልያዙም ይሆን የሚል ጥያቄ አስነስቷል። አንዳንድ መሪዎች ነጻነታችን በጠየቅን፣ አሸባሪ ተባልን ሲሉ እና ትግላቸው የመብት ጥያቄ መሆኑን ሲገልጡ፣ ሌሎቹ ደግሞ ተቃዋሚዎች ጥያቄያቸውን ከሀይማኖት አውጥተው ሰፋ አድርገው እንዲመለከቱ ጫነ እያደረጉባቸው መሆኑን ተናግረዋል። በአወልያ የተጀመረው እንቅስቃሴ ያለምንም መፍትሄ አምስተኛ ወሩን ለመያዝ ቢቃረብም እስካሁን ከመንግስት በኩል የተሰጠው መልስ አላረካንም በሚል ሙስሊም ኢትዮጵያዊ ተቃውሟቸውን እንደቀጠሉ ነው።

Friday 25 May 2012

BREAKING NEWS !! Peter Heinlein of VOA arrested in Ethiopia

“ደሙን እንጠጣዋለን” የትግሬ ነጻ አውጪዎች የሚመኩበት ሙያ

ከእሰከ ነጻነት

ሰላም መብታችሁ ለተረገጠ፤ ደማችሁ ለመጠጣት ተራ ለሚጠበቅላችሁ ወገኖቼ ሁሉ

አቧራ የጠጣውን ብእሬን ከስርቻ ፈላልጌ ለመሞነጫጨር ያነሳሳኝ ሰሞኑን አበበ ገላው የፈጸመው ገድል አደለም፡ እሱ መናገር ከምችለው በላይ አስፈንድቆኛል፤ አስደምሞኛል፤Ethiopian Journalist Abebe Gellaw protesting against Meles Zenawi በአንድ የትግሬው ነጻ አውጪ መሪ ከመምጣቱ በፊት በወጣ ጽሑፍ ላይ አሰተያየት ስሰጥ ከተቃውሞ ሰልፍ ያለፈ ነገር ማድረግ ይቻል ይሆን የሚል ጥያቄ አቅርቤ ነበር፡ አበበ ገላው ከምጠብቀው በላይ መልሶልኛል፤ አካላዊ፤ ውጫዊ ሞት ሳይሆን ውስጡን ገሎታል፡ሊያገግም፤ ሊያንሰራራ በማይችልበት ሁኔታ አቁሰሎታል፡ ካሁን በሗላ የትግሬ ነጻ አውጭው መሪ ያለው እድል ጭራው እንደተቆረጠ እባብ ራሱን በራሱ መርዝ መጨረስ ብቻ ነው፡፡ በዚህ የጀግንነት ተግባሩ አበበ ገላውን አመስግኜ ወደተነሳሁበት ልመለስ።
ከላይ እንደጠቀሰኩት ይህን ጽሑፍ ለመሞነጫጨር ያነሳሳኝ የአበበን ገድል ተከትሎ የሚሰነዘሩ አሰተያየቶች ናቸው በተለይም ከትግሬ ነጻ አውጪው መሪ ደጋፊ በእሳት የስልክ መልእክት መቀበያ ላይ ያስመዘገበው፡ “…ጠቅላይ ሚንሰትራችንን ማዋረድ ሙያ መስሏችሁ……… አበበን ደግሞ ደሙን እንጠጣዋለን…” ሙሉውን መልእክት ለማዳምጥ አዚህ ላይ ይጫኑ።
መቸም ሐሳብን በነጻ የመግለጽ መብት ተጠቅሞ የዘር ማጥፋት ወንጀል የፈጸመን፤የሐገርን ሐብት እና ጥቅም አሳልፎ ለባዕድ የሸጠን፤ የሰጠን፤ ወርድና ቁመቱ ሊለካ የማይችል ሰቆቃ በሰው ልጅ ላይ የፈጸመን፤ ወንጀለኛ ማጋለጥ ለወያኔዎች እንኳን ሙያ መብት መሆኑ ሊዋጥላቸው እንደማይችል ግልጽ ነው፡ ለነሱ ሙያ ማለት የሰው ደም መጠጣት ነው።
የአበበን ደም እንጠጣዋለን ያልከው ሰዎዬና አጋሮችህ፤
አዎን ትክክል ብለሃል ደም ትጠጣላችሁ ያዉም እያማረጣችሁ ካማራ የኦሮሞ፤ ከኦጋዴን የጋምቤላ፤ከአፋር የጉሙዝ፤ ከሲዳማ የቤንች ከሱርማ የሐመር እያላችሁ፡ ባጠቃላይ በየዘሩ እየነጣጠላችሁ ጠጣችሁት፤ ምኑ ቅጡ ምን የቀራችሁ የደም አይነት አለ? የህጻን፤ የጎልማሳለ የሴት፤ የወንድ፤ የእርጉዝ፤ የመጫት፤ ያዛውነት፤የ እመበለት የባሃታዊ ደም እንኳ አልቀራችሁም፡ የማ ቀራችሁ? የክርሰቲያኑ፤ የእስላሙ፤ የኦርቶዶከሱ፤ የፕሮቴስታንቱ፤ የዋቄፈታ፤ የባህል አማኝ፤ የዝህ እምነት ተከታይ የዝያ እምነት ተከታይ እያላችሁ እያማረጣችሁ ጠጣችሁት።
ከአሜከላ ውስጥ የበቀለው ወይን ገ/መድህን አርአያ በደንብ አስረግጦ ነግሮናል ከ8 ሚሊየን ህዝብ በላይ ደም እንደጠጣችሁ፤ ስልጣን ከያዛችሁ ጀምሮ ደማቸውን የጠጣችሁት 3 ሚሊየን አማሮችን፤ ከአለም እይታ ጋርዳችሁ ደማቸውን የጠጣችሁት የኦጋዴን ወገኖቻችን ቁጥር ስንት እንደሆነ እንኳን አይታወቅም፤ በየሰርቻው በየጉራንጉሩ እየተሰወሩ ደማቸው የተጠጣው ስንቱ ተቆጥሮ፤ ያ ሁሉ ሲደማምር እሰከ አሁን ከ10ሚሊየን በላይ ሕዝብ ደም ጠጥታችሓል፡ ያም አልበቃችሁ ገና ልትጠጡ ትዘጋጃላችሁ።
እናንተ የህዝብን ደም ስትጠጡ የእህቱን፤ የወንድሙን፤ ያጎቱን፤ ያክስቱን፤ የዘመዱን፤ የወገኑን ደም የሚቀዳላችሁ አላጣችሁም ፡ ለአብነት ያህል ታምራት ላይኔ፤ ተፈራ ዋልዋ፤ ኩማ ደመቅሳ፤ አባተ ኪሾ፤ ሃይለማርያም ደሳለኝ፤ ግርማ ብሩ፤ ሽፈራው ሽጉጤ፤ ኦሞት ኦለም፤ አባ ዱላ ገመዳ፤ አብዲ ረሽድ ዱለኔ፤ ዝርዝሩ ብዙ ነው።
እናንተ የተደራጃችሁት ደም ለመጠጣት ነው እየጠጣቸሁም ነው፡ ለመጠጣትም እየተዘጋጃችሁ፤ እያወጃችሁ ነው ከናንተ ጋር ከዚህ ያበለጠ ጊዜ ማጥፋት አሰፈላጊ ስላልሆነ ደማቸው በትግሬ ነጻ አውጭ ለመጠጣት ሰልፍ ወደያዙ ወገኖቼ ልመለስ።
ከሰሜን እሰከ ደቡብ፤ ከምስራቅ እስከ ምዕራብ ያላችሁ ከ80 በላይ ቋንቋ ተናጋሪ ወገኖቼ፤ ላንተ፤ ላንቺ አንድ ጥያቄ በአክብሮት ላቅርብ፡
ደምሽ በትግሬ ነጻ አውጭ እስኪጠጣ ተራ ትጠብቂያለሽ፡ አንተስ የትግሬ ነጻ አውጭ ደምህን እስኪጠጣው ሰልፍ ይዝህ ትጠብቃለህ? ለአቅመ አዳም ያልደረሰች ልጅህን እፊትህ እንደ አለም ደቻሳ ጎትተው ደሟን ሲጠጧት ዝም ብለህ ታያለህ? ወይስ ከዚች ደቂቃ በሗላ የትግሬ ነጻ አውጭ ቡድን የማንንም ደም አይጠጣም ብለህ፤ ከዛሬ በሗላ የትግሬ ነጻ አውጭ ቡድን የኔንም፤ የልጄንም ደም አይጠጣም ብለሽ ደማቸው ከሚጠጡ ጋር ተሰለፋለህ ተሰለፊያለሽ?
በቃ ለማለት እና ወንጀለኞችን አንገት ለመቀንጠስ ብዙ ሰው ሳይሆን፤ጦር ጠመንጃ ሳያሰፈልግ ቁርጠኝነትና ድምጽ ብቻ በቂ መሆኑን አበበ ገላው አሰተምሮናል።
እስኪ እዚህ ላይ ቆም ልበልና ያለፈው ሰላማዊ ሰልፍና የአበበ ገላው ገድል የትግሬ ነጻ አውጭውን እውነተኛ ማንነት ከማጋለጥ ያለፈ ፋይዳው ምንድን ነው የሚለውን ከመዳሰሴ በፊት ስለ ጥገኝነት አባዜ/ከሌላ የመጠበቅ አባዜ በእንግሊዘኛው (dependency syndromes) ትንሽ ልበል
የጥገኝነት አባዜ ወይም ከሌላ የመጠበቅ አባዜ በምን የገለጻል?
የመሰኩ ባለሙያዎች ከሰው የመጠበቅ አባዜን እንደ በሽታ ይቆጥሩታል፤
ዶ/ር ፊል ባርትል ይህንን እንደዚህ ይገልጹታል፡ The “dependency syndrome” is an attitude and belief that a group cannot solve its own problems without outside help. It is a weakness that is made worse by charity. ትርጉሙ “የተረጅነት አባዜ/ ከሌላው የመጠበቅ አባዜ” አንድ ማህበረሰብ የውጭ እርዳታ ካልተጨመረበት በስተቀር የራሱን ችግር ራሱ መፈታት አልችልም የሚል ዝንባሌ ወይም እምነት ነው፡ እርጥባን ደግሞ ይህን ድክመት የበለጠ ያባብሰዋል።
በዚህ የተጠቃ ግለስብ/ማህበረሰብ የሚከተሉት ይታዩበታል
• ምንም አይነት ውሳኔ በራሰ መወሰን አለመቻል፤ ለጥቃቅን ወሳኔዎች ሁሉ ምክር ወይም የሌሎችን አጽድቆት(አፕሩቫል) መጠበቅ
• የግል ሓላፊነትን ወይም ተጠያቂነትን መሸሽ፡ የግል ውሳኔን ከሚጠይቁ ሰራዎች ወይም ሁኔታዎች መራቅ እና ሌሎች እንዲሰሩት መጠበቅ
• ከሰው መጣላትን፤ በሃሳብ መለያየትን አጥብቆ መፍራት፡ከሰው መጣላት ወይም መለየት እጅግ የሚያሰከፋው (አጉል የይሉኝታ ተጠቂ መሆን)
• ተችትን አግዝፎ መመልከት (Over-sensitivity to criticism)
• ጨለምተኝነት፤ በራስ አለመተማመን፤በራስ ብቻ መኖር የማይቻል ነው ብሎ ማመን
• ድጋፍ ወይም ሃሳቡን አጽዳቂ ላለማጣት ከሰዎች ጋር አለመግባባትን ማሰወገድ (ከህሊናው ጋር አየተጣላም ቢሆን)
• ሌሎች የሚያሳድሩበትን ጫና፤ ጭቆና፤ ግፍ ለመታገስ ዝግጁነትን ማሳየት (ጊዜ ይፍታው፤ እግዜር ያዉቃል፤ እኔ ምን አቅም አለኝ የሚል ራስን መደለያ፤ ማታለያ መፈለግ)
• የራስንና ሰብዕናና ፍላጎት፤ዝቅ አርጎ የሌላዉን ስብዕናና ፍላጎት አጉልቶ መመልከት፡ አድርባይነት
• ወደ ንትርክ፤ ግጭት፤ ጭቅጭቅ ከሚያመሩ ሁኔታዎች መራቅ እንዲያም ሲል ምንም እንዳልተፈጠረ መቁጠር (መደንዘዝ)
በማህበረ ሰባችን ውሰጥ ከላይ ከተዘረዘሩት ምልክቶች አብዛኛዎቹ ወይም ጥቂቶቹ ይታያሉ የሚል እምነት አለኝ ቊጥሩ ሊበዛም ሊያንስም ይችላል ግን ሌላን የመጠበቅ አባዜ ያለብን ለመሆኑ ግን ብዙ መከራከር የሚቻል አይመስለኝም።
አሁን ግን የዚህ አባዜ ጭጋግ መገፈፍ አየጀመረ ነው፡ ሜይ 18 እና 19 ከተደረገው ስልፍም ሆነ ከአበበ ገላው ገድል የምናስቀረው ትልቁ ዘላቂ ጠቀሜታ ማህበረ ሰባችንን አኔን ጨምሮ ማለቴ ነው፤ከዚሁ ከተረጅነት አባዜ/ሌላን ከመጠበቅ አባዜ ማላቀቅ ነው፡፡ ሌላ ካለጠበቅን፤ በግሌ ውጤት ላመጣ እችላለሁ ብለን ካመንን፤ ጠመንጃ ሳይያዝ አምባገነኖችን አንገት መቀንጠስ እንደሚቻል ከአበበ ገላው የምናስቀረው ትልቅ ትምህርት ነው።
አንድ ገሃድ ሃቅ ግን ማንም ልብ የማይለው ቁም ነገር
“ይችን አለም በህይወት የሚሰናበታት የለም፡ ሁሉም የሚሰናበታት በሞት ነው”
አካላዊ ሞት አይቀርም ትልቁ ሞት ግን ለጊዜያዊ አካላዊ ጥቅም ሲባል፤ ወይም ትርጉም በሌለው ፍርሃት ታስረን የህሊና ሞት ስንሞት ነው።
በመጨረሻም፤ አማራ፤ ኦሮሞ፤ ጉራጌ፤ ኦጋዴንያ፤ አፋር፡ ሐመር፡ አኟክ፤ኑዌር፤ጋሙ፤ የም፤ ዳውሮ፤ ህዲያ፤ አገው፤ ወላይታ፤ (ሁሉን መዘርዘር ስለማይቻል ይቅርታ እየጠየቅሁ) እስላም፤ ክርስቲያን፤ ዋቄፈታ፤ … በሚል ተከፋፍለን በየጎጆአችን የትግሬ ነጻ አውጭ ደማችንን እስክጠጣ እንጠብቃለን ወይስ ደማችን ሊጠጣ የተዘጋጀን ሁሉ ባንድ ላይ ተጠራርተን የደም ጠጪዎችን እድሜ እናሳጥራለን?
ደምሽ በትግሬ ነጻ አውጭ እስኪጠጣ ተራ ትጠብቂያለሽ፡ አንተስ የትግሬ ነጻ አውጭ ደምህን እስኪጠጣው ሰልፍ ይዝህ ትጠብቃለህ? ለአቅመ አዳም ያልደረሰች ልጅህን እፊትህ እንደ አለም ደቻሳ ጎትተው ደሟን ሲጠጧት ዝም ብለህ ታያለህ? ወይስ ከዚች ደቂቃ በሗላ የትግሬ ነጻ አውጭ ቡድን የማንንም ደም አይጠጣም ብለህ፤ ከዛሬ በሗላ የትግሬ ነጻ አውጭ ቡድን የኔንም፤ የልጄንም ደም አይጠጣም ብለሽ ትነሻለሽ፤ ትነሳለህ?
መለሱን ላነቺ ላነተ እተዋለሁ፤
እግዚአብሄር ኢትዮጵያን ይጠብቅ

አጭር መልዕክት፤ የምር ኢህአዴግ ነን የምትሉ እጃችሁን አውጡ! (አቤ ቶኪቻው)

ሰሞኑን ጋዜጠኛ አበበ ገላው የጠቅላይ ሚኒስትራቸንን ቆሌ  ገፎ “ትልቁን” ሰውዬ ትንንሽ ያደረገበት ክስተት እስከ አሁንም ድረስ ያልበረደ አንግጋቢ ጉዳይ ሆኗል።
እኔ እና እኔን መሰል የርሳቸው “አዛኝ ቅቤ አንጓቾች” አበበ ያስቆጠረባቸው ነጥብ ከሜዳቸው ውጪ በመሆኑ፤ “ተሳትፎ አድርገው መምጣታቸው ራሱ ቀላል ነገር አይደለም” እያልን ላገኘናቸው ሁሉ መስክረናል። ደግሞም፤ “እስቲ አበበ ገላው በራሳቸው ሜዳ ወንድ ከሆነ ይሞክራቸው!” ስንልም ፎክረናል። በዚህም አላበቃንም፤ ክቡርነታቸው በቅርቡ በሜዳቸው ላይ (ያው ሜዳቸው ፓርላማችን መሆኑን ይገባችኋል ብዬ ነው) እናም በሜዳቸው ሁሉንም የፓርላማ አባላት አሰልፈው ልክ ልክ በመንገር የቀድሞ ክብራቸውን እና ሞገሳቸውን እንደሚያስመልሱም ተስፋ ሰንቀናል! (በሌላ ቅንፍም አንገታችን ተሰብሮ አይቀርም! ብለን እናቅራራ እና ከቅንፍ እንወጣለን!)
እኔ የምለው “ኢንሳ” እና የመሳሰሉት ቦታዎች አንዳንድ ጉዳዮችን በማገድ የተሰማራችሁ አባላት ግን ስራችሁን በአግባቡ የማትሰሩት ለምንድነው? ለምሳሌ የአበበ ገላው ንግግር በኢትዮጵያ ስልክ ያለው በስልኩ፤ ኮምፒውተር ያለው በኮምፒውተሩ፣ ሁለቱም የሌለው ሰው ደግሞ በልቡ ላይ “ዳውሎድ” አድርጎ ደጋግሞ እየሰማው እና እያለው እንደሆነ ሰምተናል። ልብ አድርጉልኝ ይህ ንግግር ጠቅላይ ሚኒስትሩን እንደ ሀዘን ባንዲራ ዝቅ ያደረገ ንግግር ነው። “መለስ ዜናዊ አምባ ገነን ነው… ከምግብ በፊት ነፃነት እንፈልጋለን… እስክንድር ነጋ እና ሌሎች የፖለቲካ እስረኞች ይለቀቁ… ነፃነት ነፃነት ነፃነት…!” ታድያ ይሄ ንግግር ሰዉ በተለያየ መልኩ ሲቀባበለው ዝም ብሎ የተመለከተ ካድሬ በእውኑ የኢህአዴግ አባል ነው ለማለት ያስደፍራል…? (“…ምን አባል ለማለት ያስደፈራል…? ራሱ ሰው ያስደፍራል እንጂ…” ብሎ ያጉረመረመ እርሱ  በአብዮታዊ ዴሞክራሲ የተባረከ ነው!)
እውነት እውነት እላችኋለሁ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በነገሱባት ከተማ እና ሀገር እርሳቸውን የሚሸረድድ እና የሚያዋርድ ቃል የስልክ መቀበያ ጥሪ ሆኖ ከሚገኝ፤ ሞባይሎች በሙሉ አሁኑኑ መሰብሰብ የለባቸውምን…? ኮምፒውተሮችስ ለዚህ ህዝብ ምን ያደርጉለታል? በእውኑ የጠቅላይ ሚኒስትራችንን አንገት ስብራት የሚያሳዩ ምስሎች በውስጣቸው ይዘው ከሚቀመጡ በከተማውና ባጠቃላይ ሀገሪቱ ያሉ ኮምፒውተሮችን ሰብስቦ በአንድ መጋዘን መቆለፍ አይገባምን…?
አንዳንድ እጅግ የከፉ ግለሰቦች “ይህንን ሁሉ ብትሰበስቡም ቅሉ የአበበን ንግግርም ሆነ የጠቅላይ ሚኒስትሩን አንገት ስብራት በልባችን አኑረነዋልና ምን ታመጣላችሁ…?” ሲሉ ሊመፃደቁ እንደሚችሉ እንጠረጥራለን ጠርጥረንስ እንደምን ዝም እንላለን…? የእያንዳንዱ ሰው ልብ ተሰብስቦ ስለምን በመንግስት ቁጥጥር ስር አይውልም!? ለመሆኑ ለዚህ ህዝብ ልማት እንጂ ልብ ምን ያደርግለታል? “በርካታ ሀገሮች ልብ ሳይኖራቸው ልማትን እንዴት እንዳፋጠኑ” ጠቅላይ ሚኒስትራችን እስኪናገሩ መጠበቅ  ተገቢ ነውን…? በልብ እና በልማት መካከል ምንም አይነት ታሪካዊ ግንኙነት እንደሌለ አታውቁምን…? ስለዚህ የእያንዳንዱን ሰው ልብ ከተቻለ ስለጠቅላይ ሚኒስትራችን እና ስለ ድርጅታችን ክፉውን እንዳይመዘግብ “ብሎክ” ማደረግ አልያም ደግሞ ሰብስቦ በመጋዘን ውስጥ ማከማቸት ካቃተን፤ በእውኑ እኛ ኢህአዴግ ነን ለማለት ያስደፍራልን…? እውነት እላችኋለሁ፤ ህዝቡ በልቡ የጋዜጠኛውን “መለስ ዜናዊ ኢዝ ኤ ዲክታተር” ንግግር መዝግቦ እየዞረ እንደምን ያለ ግንቦት ሃያ ልናከብር ነው…!?
የምር ኢህአዴግ የሆናችሁ እጃችሁን አውጡ! ይህንና ማደረግ ካቃታችሁ ከድርጅታችን ውጡ! ያኔ እርሳቸውም ብቻቸውን መሆናቸውን ቁርጡን ይወቁት! አዎ ክቡርነታቸው ሁሉም በልቡ መዝግቦ በያዘው ክፉ ቃል እየተደበደቡ ከክቡርነት ወደ ከበሮነት ከመለወጣቸው በፊት መላ አምጡ! ቻይና ልከን ያስተማርናችሁ ለብልሀት እንጂ ለማብላት አይደለም!

How Meles rules Ethiopia

May 24th, 2012 |  |  2 Comments
By Richard Dowden
Meles Zenawi is the cleverest and most engaging Prime Minister in Africa – at least when he talks to visiting outsiders. When he speaks to his fellow Ethiopians, he is severe and dogmatic. But he entertains western visitors with humour and irony, deploying a diffident, self-deprecating style which cleverly conceals an absolute determination to control his country and its destiny, free of outside interference.
He was one of four African presidents to be invited to the Camp David G8 meeting last weekend. The aid donors love Meles. He is well-informed, highly numerate and focused. And he delivers. Ethiopia will get closer to the Millennium Development Goals than most African countries. The Ethiopian state has existed for centuries and it has a bureaucracy to run it. So the aid flows like a river, nearly $4 billion a year. And Meles is the United States’ policeman in the region with troops in Somalia and Sudan. He also enjoys a simmering enmity with his former ally, now the bad boy of the region, President Isias Afwerke of Eritrea. “It’s Mubarak syndrome,” a worried US diplomat told me. “We only talked to Mubarak about Egypt’s role in the region, never about what was happening inside Egypt. It’s the same with Ethiopia.”
In the 2005 election when the opposition won the capital, Addis Ababa, and claimed to have won nationally, the government arrested its leaders and tried them for treason. Some were imprisoned, others fled into exile. Now with 99.6% of the vote, the ruling Ethiopian Peoples Revolutionary Democratic Front (EPRDF) has created a virtual one party state. In an interview last week Meles told me he did not know of a single village in the whole country that voted for the opposition.
This is subtle totalitarianism, dubbed ‘Authoritarian Developmentalism’ by some. If you do what the government says, you get assistance – land, water, services. If you don’t, you get nothing. The basic principles of political freedom enshrined in the constitution are frequently undermined by subtle edicts from government departments. Press freedom is clearly spelt out and recently a minor ruling stated that printers must take responsibility for everything they publish and can refuse to print anything the government might consider illegal. Hardly a devastating blow to press freedom you might think until you discover that the only presses in Ethiopia capable of printing newspapers are government-owned.
Meles’ remarkable achievement since he took power in 1991 has been to attract foreign companies to Ethiopia through a policy of low taxes and a free hand. Growth has been between 8 and 11 percent over the past eight years thanks to the private sector (both western and eastern.) The economy has doubled over the last five years. Meles is rushing to develop the country as fast as he can. Using the Chinese model he has attracted foreign investors to develop agriculture and manufacturing. As he told me: “The criticism we had in the past was that we were crazy Marxists. Now we are accused of selling the family spoons to foreigners. It’s a balance.”
Meles has leased more than 4 million hectares of land to foreign or domestic companies to grow food or flowers. And to provide them with water and power he has built dams which he says are environmentally much better than power stations since they are built in gorges with little water loss through evaporation. But it is not a completely free market solution. There are government monopolies in banking and telecoms. Nor will the government give people title deeds. All land is state owned. Meles has made it clear he will keep it that way.
“Have we created a perfect democratic system? No it’s a work in progress. Are we running as fast as our legs will carry us? Yes. And it’s not just Addis but also the most remote areas. Unlike previous governments we have really created a stable country in a very turbulent neighbourhood. Our writ runs in every village. That never happened in the history of Ethiopia. The state was distant, irrelevant.”
He fiercely defends his policies, in the face of Western NGO criticism, that this development is environmentally unsound and indigenous people have been removed forcibly from their land. He insists that in every case they were consulted, dismissing a report by the Oakland Institute in the US which said people had been forcibly removed as “bullshit”. When I suggest that pastoralists should be allowed to continue their nomadic way of life, he says I am a romantic westerner. But he adds that it is their right to continue their way of life.
It is the same with the politics. Having taken power by force in 1991 and coming from a minority, Meles created a safety valve by writing into the constitution the right of every “nation” in Ethiopia to declare independence. Whenever there are local political problem he re-asserts that right to leave but it is unlikely the clause will ever be put to the test through a referendum.
The current trouble spot is the southern region of Gambela where land has been given to agricultural businesses. Meles is defensive about reports of recent forced removals. “We are making sure that the Gambela people are settled and have land and that young people can go to farms not as guards but as farmers,” he said, assuring me that the people who have been moved were consulted. Only when all those in the region who want to work have jobs will other workers be recruited from other parts of Ethiopia.
Is the Meles plan for rapid, state directed capitalism working? At the recent World Economic Forum meeting in the Ethiopian capital Addis Ababa earlier this month, criticism came, not from western NGOs , but from China, Ethiopia’s closest ally. Gao Xiqing of the China Investment Forum, warned Meles: “Do not necessarily do what we did”. Policies of “sheer economic growth” should be avoided, he said. “We now suffer pollution and an unequal distribution of wealth and opportunities… You have a clean sheet of paper here. Try to write something beautiful.”
Has any Chinese official ever publically criticised an African leader in such terms before?
And some foreign investors are not happy either. They have driven Ethiopia’s growth but now the government and Ethiopian firms are desperate for a greater slice of the profits. Flower and horticultural companies have been suddenly ordered by the government to only use Ethiopian companies for packing their produce, transporting it to Addis Ababa airport from where only the state-owned Ethiopian Airlines must be hired to fly it to Europe. As the distraught owner of one of the biggest flower farms told me last week: “Ethiopia does not have such companies yet”. But if they refuse, their licences will be withdrawn. It appears that having lured foreign businesses into Ethiopia, the government is now tying them down and taking their profits.
Meles is caught in a bind, under pressure on several fronts with problems that economic growth may not solve. Inflation is coming down but has been running at almost 50 percent. Everyone I spoke with in Ethiopia said that the cost of living was the highest they had ever known. There is real hardship among the poor as the staple grain in Ethiopia, teff, has quadrupled in price recently. The universities are pouring out graduates but there are few jobs. One recent graduate I spoke with said she was one of about 10 out of more than 100 in her class who had a job. The government’s hope is that it can grow the economy even faster. It is promising mining as the next bonanza and Meles hinted last week that oil has been discovered.
But this is the scenario he may soon be facing: a mass of urban poor hurt by the price rise of the staple food and large numbers of educated but unemployed urban youth. Sounds familiar? The Arab Spring was watched closely by Ethiopians. And, it appears Meles senses it is coming. He told the World Economic Forum meeting: “The going is going to get tough so Ethiopia needs a tough leader, a leader prepared to say no. You can’t please everyone.”

Thursday 24 May 2012

Anuak Justice Council (AJC) call on South Sudan President Salva Kiir

Anuak Justice Council (AJC) call on South Sudan President Salva Kiir
.
Since the massacre of the Anuak in December of 2003 by the TPLF/EPRDF security forces, most all of the horror, pain and suffering that the Anuak have been enduring has been coming from the Gambella region of Ethiopia. Now, we are dismayed to hear how the stretching reach of the Meles regime has crossed an international border to become deeply involved in the affairs of South Sudan. Southern Sudanese should take this as a threat to their national security.
From our sources, the AJC has learned about a plan, allegedly supported by the Ethiopian Embassy in Juba, which involved bribing some public officials within South Sudan so as to allow the Meles regime to fly a small private jet to Pochalla County in Jonglei State to pick up seventeen Anuak at the refugee camp, fifteen who have been accused of being rebels in Ethiopia and two who are believed to be TPLF/EPRDF security officers.
These men were flown to Juba and placed in detention on the weekend. After UNHCR in Juba was alerted, it was planned that they would be questioned this coming Thursday, May 24, 2012, to determine whether they were really refugees or not; however, before that could take place, an Ethiopian air force helicopter arrived at the airport in Juba and the men were rounded up and taken from the maximum security center where they had been held without going through the proper channels.
As arrangements were made very quickly to expedite their departure for Ethiopia, the AJC received word from sources on the ground that the men had already been loaded onto the Ethiopian Air Force cargo plane and had been chained. Before the Air Force cargo plane could leave, the information was shared with authorities at UNHCR who were shocked that these clandestine arrangements had been made behind the scenes. UNHCR contacted the South Sudanese authorities to put a hold on the flight.
Ethiopian Air Force cargo plane remained on the tarmac for more than six hours while negotiations were going on. According to sources, those involved included South Sudan security, Ethiopian security, the Ethiopian Embassy and UNHCR. Finally, after no agreement was reached, it was ordered that the seventeen Anuak should be returned to detention until today May 23, when continued discussions would take place.
Above is the picture of Ethiopian Air Force cargo plane at Juba airport in South Sudan
Above is the picture of Ethiopian Air Force cargo plane at Juba airport in South Sudan
The TPLF/EPRDF regime reportedly paid for the small private jet that originally picked up the seventeen Anuak in the Alari Refugee Camp and brought them to Juba. Had they not been stopped because of leaked information to UNHCR and Upper Southern Sudanese leadership, these detainees would have been returned without any discussion. How could a foreign government get away with doing this in another country? This is worth investigating and anyone found to be complicit with this should be punished.

The Meles regime, a regime known for its corruption—11.3 billion disappeared since 2000 due to bribes, money laundering and export mispricing—should not bring their corruption to South Sudan. On what or whose authority was this plan executed? Southern Sudanese officials on the top, like President Salva Kiir, may not have known what was transpiring on the ground, with the assistance of the Ethiopian Embassy, until the plan was nearly executed.
Jonglei State, especially Pochalla County, where most Southern Sudanese Anuak live, is becoming the unmonitored playground for TPLF intelligence. Already, there are accusations that these TPLF regime representatives bribed the local people. The TPLF regime’s motive is their fear that Anuak rebels are hiding out in Sudan and launching attacks against the TPLF/EPRDF troops or interests in Gambella where they have been forcibly evicted from their land. Those who have spoken out or resisted have become victims of violence or other punitive repercussions.
The government of South Sudan should be very wary of the actions of the TPLF/EPRDF regime due to their actions against their own people as well as their disregard for international laws. Numerous reports, including this one, indicate that TPLF troops and/or intelligence officers are entering into South Sudan carrying guns across an international boundary line without permission and with an arrogance that has already undermined the national integrity of South Sudan. This should be investigated as such actions are a clear violation of sovereignty.
According to our sources, last week an incident occurred when the TPLF sent two pro-government security intelligence officers of Anuak ethnicity to the Alari Refugee camp to assess the situation. This camp still is home to thousands refugees who remain there following the genocide of 2003 in Gambella. Now, these security agents have entered into South Sudan with no papers, with weapons and with the distinct goal of interfering with internal South Sudan policy matters and violating international refugee asylum laws.
Two days after they arrived, there were incidents of shooting between the South Sudan police and some of the accused Anuak insurgents. The details are not yet clear, but we know there was fighting between the two groups, including the TPLF agents, and that four Anuak were killed in the skirmish. Four others were arrested along with the two Anuak security officers sent by the Ethiopian regime. Together, these six men were transported to Juba on Saturday by the afore-mentioned chartered jet, paid for by the Ethiopian Embassy in Juba. On Saturday, in Boma in another part of South Sudan, eleven other suspected Anuak insurgents were arrested. Again, a private charter jet funded by the Ethiopian Embassy brought them to Juba. This information reached to the Anuak Justice Council on Saturday at which time we began to monitor the situation.
TPLF/EPRDF regime is known as one of the worst perpetrators of human rights crimes in Africa, including serial incidents of genocide, crimes against humanity and other gross human rights abuses. Torture and other atrocities are a part of this trademark of this regime. We know that now that Ethiopian Air Force cargo plane took off at 12:43PM today back to Ethiopia without the seventeen men. We did not hear where about these men are. We hope they were not returned or will never be return to Ethiopia where it is likely that they will be tortured and possibly killed.
Can South Sudan become an ally to the TPLF without carefully calculating how to ensure this new country maintains its integrity, values and purposes? Can the Republic of South Sudan allow the friend of South Sudan’s previous enemy unhindered access to this new and fragile country? Omar al Bashir is a friend to Meles. His regime is responsible for the deaths of over two million of our Southern Sudanese people. Bashir’s government is still a threat to South Sudan as they continue to threaten aggression at the border. Bashir recently called the beautiful people of South Sudan, “insects.” Meles’ government remains a threat to the Anuak and Ethiopians throughout that country.
Meles and Omar al Bashir just recently signed an agreement to extradite “refugees” or “criminals” of either country to the other; yet, in Ethiopia, a “criminal” may simply be a political opponent, an advocate for justice, a non-party member or someone from another tribe. Additionally, for those who are arrested or charged, the TPLF/EPRDF regime has utilized many scapegoats and never been careful to ensure that the ones they arrest and punish are actually the ones who committed the crimes.
In light of this, we call on President Salva Kiir , the government of the Republic of South Sudan, the people of this country as well as the Red Cross and the UNHCR to follow up on the fate of these men to make sure they are not taken to Ethiopia where they will be killed, tortured or disappear.
The mandate of the Anuak Justice Council is to defend and protect the rights and well being of the Anuak, wherever they are found, but especially within their homeland which is the Jonglei State of South Sudan and the Gambella region of Ethiopia. This new country of South Sudan is celebrating their freedom after decades of war and sacrifice.
We Anuak have contributed to that struggle. Even within the Anuak Justice Council there are many of us within the organization who have fathers, brothers or other relatives who have sacrificed and died to bring freedom to this new country. Even the current chairman of the Anuak Justice Council’s youngest brother fought in the SPLA and was wounded as he paid a price for the freedom of South Sudan. How then can South Sudan consider turning over our loved ones to an enemy regime where they will never find justice, whether innocent or guilty.
We Anuak did not die for this country to be handed over to another strongman who believes he can walk into South Sudan like he has every right to be the bully in his neighbor’s yard. We Anuak are not speaking as outsiders, but as citizens of this country. Southern Sudan does not border the Tigray region of Ethiopia like it does with the Anuak who live on indigenous land in both Ethiopia and South Sudan so why should South Sudan become the playground of the ethnic apartheid TPLF regime?
In closing, we in the AJC call on President Salva Kiir and all others in his government to not only provide safety to the Anuak from South Sudan, but to defend and protect the rights of Anuak whose indigenous land lies on both sides of the river. The Anuak of Ethiopia gave refuge to the Southern Sudanese during the long civil war; often walking many miles carrying water, food and clothes to greet the weary Southern Sudanese as they were seeking refuge near us in Gambella. Do not give us reason to doubt your allegiance to all the values of a free society.
More specifically, do not give preference to a brutal, corrupt and autocratic regime who divides its citizens based on ethnicity and who has no respect for its own people. In Ethiopia, the Anuak land is being given away to foreign investors and the people have been forced off their land. They are being persecuted, killed and now when they want to find a safe place for refuge, they are now being threatened, arrested and handed over to the same regime that has been killing them. It is appalling and unconscionable.
We ask that South Sudan launch a thorough investigation into what has happened and who is behind it. Those who are complicit should be punished. The AJC will do all it can to make sure that the well being of the Anuak are protected, including sending a delegation to South Sudan to meet with President Salva Kiir personally to make sure that the rights of the Anuak are protected and that the Anuak do not fall victim to continued injustice.
We hope that your future policies will be in greater alignment with the values of a free society because this new country of South Sudan came at great cost and it should not be the cause of more death, pain and persecution against the Anuak or any other people. We, Southern Sudanese fought for something better than this and we trust that you will be an advocate for freedom for all the people of Southern Sudan, the people of Africa and for humanity as a whole.
May God bring justice to our land and to all our people!
For media enquiries, including more information, contact Mr. Ochala Abulla, Chairman of the Anuak Justice Council (AJC): Phone: +1 (604) 520-6848 E-mail: Ochala@anuakjustice.org

Ethiopians Protest Outside AU Summit in South Africa

EYE WITNESS NEWS
Ethiopians living in South Africa voiced their opposition to Prime Minister Meles Zenawi's “dictatorship” on Wednesday afternoon.
Ethiopian man allegedly assaulted by government forces in his country. Picture: Rahima Essop/EWN
JOHANNESBURG – Ethiopians living in South Africa voiced their opposition to Prime Minister Meles Zenawi’s “dictatorship” on Wednesday afternoon.
They took to the streets of Sandton to hand over a memorandum of demands to African Union (AU) members.
Officials are holding a summit at the Sandton Convention Centre in northern Johannesburg.
Zenawi’s government is accused of suppressing free speech and opposing political views.
His regime is also accused of arbitrarily detaining thousands of people.
Demonstrators said they want to see change in east African country.
One demonstrator said Ethiopians are continuously brutalised by the leadership of the Tigrayan People’s Liberation Front party.
Another demonstrator said many Ethiopians were seeking asylum in South Africa, because of the political unrest in that country.
Meanwhile ESAT just reported, “Meles Zenawi’s programmed address in South Africa forced to be cancelled”.

The Ethiopian enigma


Press Release | May 19, 2012


Mariam was painfully thin. Several of her 13 children peered out from behind her with hollow eyes. "I am trying to save my children. We are not living. We are subhuman," she told me. Food aid was available in her village in Southern Ethiopia. But not for her children. Her husband belonged to the wrong political party.
The same month I was interviewing this desperate mother in 2009, President Obama was telling Ghana's parliament that: "Africa doesn't need strongmen, it needs strong institutions." Meanwhile, Prime Minister Meles Zenawi, one of Africa's longest serving strongmen, was using food aid as a weapon against opposition supporters, locking up opponents and journalists, and shutting down media and civil society organizations that reported on Ethiopia's slide into authoritarianism. In 2010, his party unsurprisingly won over 99 percent of the seats in parliament. On May 19, President Obama will welcome Prime Minister Zenawi to the G-8 summit at Camp David to discuss food security in Africa along with the democratically elected leaders of Benin, Ghana, and Tanzania. The invitation to Meles demonstrates that whatever the Obama administration has learned from the Arab Spring, it doesn't apply to Africa. It should. Cosseting autocratic regimes rarely ends well for anybody.
Mariam wanted me to tell the world that their aid dollars were being misused. In a 2010 report, "Development without Freedom," we did. Yet the Ethiopian enigma is curious: the more repressive Ethiopia gets, the more aid it receives from Western governments. Why does a country with a human rights record rivaling those of repressive Sudan, Uzbekistan, or Zimbabwe enjoy such solid support in the U.S. and Europe?
Since the 2010 elections Meles's government has detained dozens, and possibly hundreds, of opposition members, perceived opposition supporters, and others. No one knows exactly how many people have been arrested because no independent organizations have access to all of Ethiopia's known and secret detention facilities, where torture and ill treatment are common. There are few Ethiopian human rights groups to investigate the detentions because in 2009 Ethiopia passed a law on non-governmental organizations that strangled most local human rights groups by cutting off foreign funding. And the government has regularly detained and deported journalists who try to access the embattled Ogaden region, successfully cutting off news of the situation.
Of course Ethiopia is a reliable partner on counter-terrorism and regional security and perceived to be an oasis of stability amid Eritrea, Sudan, and Somalia. Ethiopia has held terrorism suspects from Somalia and Kenya for interrogation and hosts a U.S. drone base for operations in Somalia. Ethiopia intervened in Somalia in 2006 to oust the militant Union of Islamic Courts and deployed peacekeepers in the contested region of Abyei between Sudan and South Sudan.
But the security partnership is not the only reason. Ethiopia appears to be making strong progress on meeting development goals, and donor partners such as the World Bank are anxious to sustain their "investments." Yet the proportion of the population requiring food aid remains stubbornly high and the numbers of Ethiopians fleeing the country due to repression or in search of economic opportunities they can't find at home are exploding.
As long as Ethiopia appears to be making progress toward the United Nations' Millennium Development Goals, donors seem to care little about how that progress is achieved.
Ethiopia even used some foreign-funded development programs to cement the ruling party's grip on power. As Mariam and many other people we interviewed told Human Rights Watch the ruling party discriminates against anyone it perceives as an opponent: access to donor-funded government services, food aid, housing, employment, promotions, educational opportunities, and land have all been used to encourage support for the ruling party.
The government is pursuing controversial resettlement programs, indirectly supported by foreign assistance, forcing people to leave their ancestral lands and in some cases leaving them worse off. It has also expropriated vast tracts of land and forced resettlement of indigenous communities in the Omo valley, a UNESCO World Heritage site, to make way for state-run sugar plantations.
Meanwhile the government has steadily whittled away what's left of the independent media. According to the Committee to Protect Journalists, more journalists have fled Ethiopia in the last decade than any other nation.
This month, PEN American Center awarded its prestigious Freedom to Write award to Eskinder Nega, who is fast becoming Ethiopia's best-known journalist. Eskinder is in jail for the seventh time, but this time he is charged under a 2009 counterterrorism law that, so far, has primarily been used to target opposition leaders and journalists. Thirteen other journalists and opposition members have already been convicted under the law, including two Swedish journalists who attempted to report on abuses in the Ogaden region.
Before Zenawi's government deported me for reporting on the politicization of aid, Eskinder Nega told me that he thought President Obama's Ghana speech heralded a new era for democratic governance in Africa.
If Eskinder was right then, instead of inviting undemocratic leaders like Zenawi to Camp David, the Obama administration would review its approach to Ethiopia and call on the government to reverse its assault on human rights and democracy. But I fear that when Eskinder hears of the visit in his cell in Kaliti prison, he will know that his faith in President Obama's words was wrong.

For an Ethiopia in transition, guarded hope for freer journalism



By Beno Muchler, The New York Times | May 22, 2012

ADDIS ABABA, Ethiopia — On a beautiful morning in late March, Alemtsehay Meketie rushed up the hill to the United Nations Conference Center in Addis Ababa, Ethiopia’s capital. Ms. Meketie, a 32-year-old reporter for the Ethiopian News Agency, was running late for the minister’s opening speech at the 21st annual meeting of the Ethiopian Statistical Association.
What was the conference about? Ms. Meketie didn’t know yet. But “jiggeri yellem,” as people here say for “no problem” in Amharic, the official language. “We’ll see when we’re there,” she said, gasping. 

Changing almost at the speed of its marathon runners, modern Ethiopia is a far cry from what it used to be. The government’s new Growth and Transformation Plan (the subject of the conference Ms. Meketie was hurrying to) proposes to boldly remake Ethiopia into a middle-income country by 2020 and leave behind a painful history of terror, poverty and two famines in the 1970s and ’80s.
The plan foresees change in the business sector, agriculture, infrastructure, health and education. It also proposes the development of mass media and changes in the practice of journalism. Some of those are already happening at the Ethiopian News Agency, the most important news agency in the country.
The organization, based in a decrepit concrete building in the north of Addis that is guarded by heavily armed police forces and has windows that have not been cleaned for a long time, is planning a 24-7 TV news channel in four languages: Amharic, Arabic, English and French. Broadcast in the entire region, it would make the agency one of the biggest news outlets in East Africa — if the channel wins government approval.
“We want to become the most quotable source in the region,” said Teshome Negatu, who is the head of the multimedia and information department at the agency.
But whether this will mean more tolerance of the free press in a country notorious for cracking down on critical journalists remains to be seen. The news agency has been state-owned since its start 70 years ago and has never been free of censorship. Few of the pieces it writes or translates (from sources like the BBC) are remotely critical of the government. Even criticizing the new Growth and Transformation Plan, for example, is taboo.
Many of the agency’s employees spoke openly of the self-censorship they must practice and of their frustrations.
“It’s very difficult sometimes,” one employee said, speaking on the condition of anonymity for fear of being fired or arrested. “Covering the prime minister involved in a massive case of corruption would be impossible.” Another staff member recounted the recent case of a bush fire that the agency’s local reporter had refused to cover because he was worried it could be perceived as too critical of the government.
Yet many of the employees said the situation had improved and was nothing like the experience under the communist Derg regime during the 1980s, when one had to fear for one’s life.
“I don’t think that E.N.A. is unable to produce objective, truthful stories,” said Tadesse Zinaye, the agency’s director, who was chosen by the government. “We try to produce stories that can also be published by the private media.”
So far, only a few of the agency’s approximately 50 dispatches a day are published through other media; most are on its own home page, which looks static. Following big news agencies like Xinhua and Reuters, the Ethiopian News Agency wants to shift from a pure content provider to an independent media outlet, complete with new computers and a bigger staff. The new, fancy Web site is already finished.
Its chief competitors are the state-owned Ethiopian Television and two independent newspapers, The Reporter and Capital, that are among the most popular media in the country. But they too are subject to government censorship.
During his 30 years at the agency, Mr. Negatu has witnessed its ups and downs. A high point was the first computer in 2000, a low point the reorganization two years ago that left it without a director until recently. That made it a daily struggle to cover a country almost twice the size of Texas at the national, regional and local levels with a small staff of around 120 reporters and editors.
While Mr. Negatu would like to become one of the agency’s first foreign correspondents, Ms. Meketie dreams of working as a news anchor. As a teenager, she read news pieces aloud in her room, and later she studied broadcast journalism at Addis Ababa University. Ms. Meketie now tries to cover women’s issues.
Some employees considered the appointment of Mr. Zinaye as a sign of a more understanding government because Mr. Zinaye was a journalist like them. Mr. Zinaye worked for the state-owned radio and used to be the director of Addis Ababa University’s journalism program.
The only thing missing for meeting the agency’s television goal is the government’s approval. The project matches well with the government’s desire to make Ethiopia a beacon at the Horn of Africa and across the continent. But does modernizing an old news agency mean a new era for greater press freedom in Ethiopia? “I’m not sure,” one of the agency’s longtime editors said, rolling his eyes.

Ethiopians In South Africa Protested Against Zenawi (The Star)

May 24th, 2012 
About 300 Ethiopians descended on the streets of Sandton on Wednesday, almost bringing business to a standstill.
They gathered at noon on the corner of Alice Lane and 5th Street, outside the Sandton Convention Centre, which is hosting this year’s Global African Diaspora Summit.
“Freedom!” they cried. “Allahu Akbar (Arabic for “Praise be to God”),” they yelled. “Viva South Africa, viva!” they cheered.
Most of the participants were political asylum-seekers from Ethiopia now living in Joburg. Their banners read “Meles Zenawi, most notorious, evil, brutal east African dictator Terrorist alive!”.
Zenawi, Ethiopian president for the past 21 years, arrived in Joburg on Wednesday to attend the three-day summit.
Mulugeta Felkea, chairman of the human rights organisation Better Ethiopian, left his home country seven years ago after family members were killed by the regime’s security forces.
“We can’t protest like this in Ethiopia. The soldiers would just shoot us,” he said.
“We want the South African government to influence the international community to take action against Zenawi. He must stop the harassment, release political prisoners and have real elections,” said Felkea.
He said there were officially more than 50 000 Ethiopians in SA, but reckoned there were many more under the radar.
Fana Dereje, general secretary of the Ethiopian Community Organisation, said: “We would return to Ethiopia tomorrow if peace was restored.”
“Right now we are second-class citizens in our own country. The people are hungry, but Zenawi gives us bullets.
The Ethiopian community thanks South Africa for hosting us during these hard times,” he said.
The strongest voice on the loudhailer, leading the men at the front of the march, was that of a woman – actress, journalist and activist Gelila Mekonnen.
She was due to leave on Thursday for Amsterdam, where she works at the Ethiopian Satellite Television headquarters.
“The Ethiopian government calls our independent television station a terrorist channel, but we are simply struggling for democracy,” said Mekonnen.
On Sunday night, more than 1 000 Ethiopian migrants met at the Standard Bank Arena in Joburg to raise funds for the tv station, which they hope to launch in SA this year.
yusuf.omar@inl.co.za

Wednesday 23 May 2012

ሚኒስትሩን የዘለፈችው ሙስሊም ወጣት፤ በደህንነቶች በደረሰባት አሰቃቂ ድብደባ ህይወቷ ማለፉ ተነገረ

ግንቦት ፲፭ (አስራ አምስት) ቀን ፳፻፬ ዓ/ም
ኢሳት ዜና:-የፌዴራል ጉዳዮች ሚኒስትሩን ስብሰባ ላይ የዘለፈችው ሙስሊም ወጣት፤ በደህንነቶች በደረሰባት አሰቃቂ ድብደባ ህይወቷ ማለፉ ተነገረ።
ይህ አሳዛኝ ዜና ይፋ የሆነው፤የብዙሀኑ ሙስሊም አስተባባሪ  አካል የሆነው “ድምፃችን ይሰማ” ኮሚቴ ፦አሳዛኝ የግፍ ዜና”በሚል ርዕስ ያሰራጨው መረጃ  ነው።
በቅርቡ የፌዴራል ጉዳዮች ሚኒስቴር የሙስሊሞችን ጥያቄ በተመለከተ ከየክፍለ-ከተማው ሰዎችን በመምረጥ ስብሰባ አካሂዶ እንደነበር ያወሳው ኮሚቴው፤በዚሁ ስብሰባ ላይ ከኮልፌ ክፍለ-ከተማ ሁለት ወንዶች እና ፍርዶስ የተባለች ወጣት  ሴት መሳተፋቸውን አመልክቷል።
ስብሰባውን ሲመሩ የነበሩት ሚኒስትሩ ዶክተር ሽፈራው ተክለማርያም  ብዙሀኑን ሙስሊም ያስተባብሩ ዘንድ በተመረጡት የኮሚቴ አባላት ላይ አስፀያፊ እና ድንበር ዘለል ንግግሮችን ሲደጋግሙ መደመጣቸውን የጠቀሰው ኮሚቴው፤የሰውዬውን ዘለፋና ስድብ መሸከም ያቃታት እህት ፍርዶስ የእልህ ሲቃ እየተናነቃት ሚኒስትሩን ዘልፋ የስብሰባ አዳራሹን ለቅቃ መውጣቷን አብራርቷል።
ከአዳራሹ ወጥታ በ አቅራቢያው ወዳቆመቻት ቶዮታ ቪትዝ የግል መኪናዋ በመግባት ወደመጣችበት ለመመለስ መንቀሳቀስ እንደጀመረች በሁለት ላንድክሩዘር መኪኖች የሞሉ ደህንነቶች ተከትለው በማስቆም እሷንም፤መኪናዋንም ይዘው መሰወራቸውን ኮሚቴው አጋልጧል።
“ከዚያም እህታችን ፍርዶስን  በሚያሰቅቅ እና በሚዘገንን መልኩ በኤሌክትሪክ “ሾክ”እያደረጉ አቃጠሏት” ያለው ኮሚቴው፤በዚህም ምክንያት ወጣት ፍርዶስ ወዲያውኑ መናገርም፤መንቀሳቀስም ማቆሟን ገልጿል።
እንደ ድምፃችን ይሰማ መግለጫ፦ደህንነቶቹ በፍርዶስ ላይ የተጠቀሰውን የጭካኔ ድርጊት ከፈፀሙባት በሁዋላ  ከነ መኪናዋ መኖሪያ ቤቷ በሯ ላይ ጥለዋት ሄደዋል።
በሁኔታው ከፍተኛ ድንጋጤ ላይ የወደቁት የፍርዶስ ቤተሰቦች ልጃቸውን ለመታደግ  ሩጫ መጀመራቸውን የጠቀሰው ኮሚቴው፤ሆኖም የደረሰባት ጉዳት እጅግ ከባድ በመሆኑ ጥራታቸው ሁሉ ከንቱ መቅረቱን ነው ያመለከተው።
በሆነው ነገር ልባቸው በሀዘን የደማው የፍርዶስ አባት  የልጃቸውን ህይወት ለማትረፍ ከፍተኛ ወጪ በማውጣት ለህክምና  ወደ ሳዑዲ ዐረቢያ ይዘዋት ቢሄዱም፤ ደህንነቶቹ ባደረሱባት የኤሌክትሪክ ቃጠሎ በርካታ አካሎቿ ከጥቅም ውጪ በመሆናቸው ወጣት ፍርዶስ እስከወዲያኛው ተሰናብታለች።
የከፋው አሳዛኝ ነገር  የወጣት ፍርዶስ ህይወት ማለፉን ተከትሎ ወላጅ እናቷ  በደህንነቶች ታፍነው መወሰዳቸው ነው ይላል ኮሚቴው።
ወላጅ እናቷን አፍነው የወሰዷቸውም የፈፀሙት አሰቃቂ ግፍ እንዳይሰማባቸው ለማድረግ በማሰብ ነው ብሎ እንደሚያምን የድምጻችን ይሰማ ኮሚቴ ገልጿል።
መምህር የኔሰው ገብሬ ፦”ፍትህ በሌለበት አገር መኖር አልፈልግም”በማለት ራሱን ማቃጠሉን ተከትሎ የደህንነት አባሎች ፦”መረጃ እንዳትሰጥ”በሚል እህቱን በመኖሪያ ቤቷ አፍነው ማስቀመጣቸው ይታወሳል።
ወጣት ፍርዶስ እሷን እና ጓደኞቿን  እላፊ እየተናገሯቸው የነበሩትን የፌዴራል ጉዳዮች ሚኒስትሩን በንዴት  በመዝለፏ ሳቢያ  በኤሌትሪክ ሾክ እየተደረገች እንድትሞት መደረጉን የሰሙ እትዮጵያውያን፤ሰሞኑን ጋዜጠኛ አበበ ገላው ፦ጠቅላይ ሚኒስትር መለስን የተቃወማቸው ኢትዮጵያ ውስጥ እየተካሄደ ባለ ስብሰባ ላይ ቢሆን ኖሮ ምን ሊያደርጉት ይችሉ እንደነበር መገመቱ ቀላል ነው ብለዋል። ኢሳት የሟቹዋን ቤተሰቦች ለማነጋገር አደረገው ጥረት አልተሳካለትም። የኢትዮጵያ መንግስትም በጉዳዩ ዙሪያ የሰጠው አስተያየት የለም።

የአንድ ለአምስት ፖለቲካዊ አደረጃጀት ወደ መንግስት መ/ቤቶች እየዘለቀ ነው

ግንቦት ፲፭ (አስራ አምስት) ቀን ፳፻፬ ዓ/ም
ኢሳት ዜና:-የፌዴራል የገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ሠራተኞቹን አንድ ለአምስት በሚል አደረጃጀት በማዋቀር በሥራ ሰዓት ጭምር ስብሰባዎችን በማካሄድ ሠራተኛው እርስ በርስ እንዳይተማመን የማድረግ አሠራር ተግባራዊ በማድረጉ በሥራ ዋስትናቸው ላይ ከፍተኛ አደጋ መጋረጡን አንዳንድ ሠራተኞች አስታውቀዋል፡፡
ባለሥልጣኑ ከቅርብ ግዜ ወዲህ የልማት ሠራዊት ለመገንባት በሚል ሠራተኛው አንድ ለአምስት እንዲደራጅና በየዕለቱ ከ30 ደቂቃ ላላነሰ ግዜ በቀኑ ውስጥ ባጋጠሙ ጉዳዮች ላይ ለመወያየት በሚል ሰበብ ስብሰባ እንደሚቀመጥ ሰማቸውን መግለጽ ያልፈለጉ ሠራተኞች ተናግረዋል፡፡በስብሰባዎቹ ላይ ለየት ያለ ኀሳብ ማቅረብ እንደማይቻል፣ከቀረበም “የአመለካከት ችግር አለብህ ወይም አለብሽ” የሚል ዛቻና ማሸማቀቅ የተለመደ ክስተት መሆኑን ጠቁመዋል፡፡ሠራተኞቹ እንደማንኛውም ኢትዮጵያዊ አገራችንን በሙያችን ለማገልገል አስበን የተቀጠርን ቢሆንም ሳንወድ በግድ እንድንደራጅ ተደርጎ በየቀኑ የሚደረገው ስብሰባ ውጤት ለአለቆች የሚላክበት ሁኔታ መፈጠሩ የሥራ ዋስትናችንን አደጋ ላይ እንዲወድቅ ምክንያት ሆኗል ብለዋል፡፡
ባለሥልጣኑ ከሙስናና ብልሹ አሰራር ጋር በተያያዘ ሰራተኞች ከተጠረጠሩ የማባረረ ሥልጣን እንዳለው የጠቆሙት ሰራተኞቹ በአሁኑ ሰዓት ግን በፖለቲካ አመለካከት ብቻ ሰራተኞች ከሥራ የሚባረሩበት ሁኔታ እየተፈጠረ ነው ሲሉ ተናግረዋል፡፡በዚህ ዓመት ብቻ ከ300 በላይ ሰራተኞች መባረራቸውንም በምሳሌነት አንስተዋል፡፡
በአቶ ጁነዲን ሳዶ የሚመራው የሲቪል ሰርቪስ ሚኒስቴር ይህን ዓይነቱ አሰራር“የልማት ሠራዊት ” በሚል ስያሜ የሚጠራው ሲሆን በሁሉም የመንግስት መ/ቤቶች ተግባራዊ ለማድረግ አቅዶ እየተንቀሳቀሰ ይገኛል፡፡ በ2002 ዓ.ም በተካሄደው አገራዊ ምርጫ ይህ የአንድ ለአምስት አደረጃጀት ኢህአዴግን የ99 በመቶ ባለድል ካደረገው ወዲህ አደረጃጀቱ ለምርጫ ብቻ ሳይሆን ለልማትም መጠቀም አለብን በሚል አደረጃጀቱ ወደ መንግስት መ/ቤቶች ለማውረድ በመስራት ላይ ይገኛል፡፡
ኢህአዴግ የ2002ን ምርጫ ለማስፈጸም ባወጣው የስትራቴጂ ወረቀት ላይ ፡“ …ከኢትዮጽያ ሕዝብ ውስጥ ከግማሸ በላይ የሚሆነው ዕድሜው ከ18 ዓመት በታች በመሆኑ የመራጩ ቁጥር ከ30 ሚሊየን በላይ ሊሆን እንደማይችል ይገመታል፡፡ከዚህ ውስጥ ቢያንስ አራት ሚሊየን ያህሉ የድርጅታችን አባል ነው፡፡እያንዳንዱ አባል በቀላሉ ሊቀርባቸውና ሊያሳምናቸው የሚችል ቢያንስ አራት ወዳጆችና ዘመዶች አሉት ብንል እነዚህ ተደማምረው 20 ሚሊየን ይሆናሉ፡፡በእነዚህ ብቻ ቢያንስ 2/3 ኛውን ድምጽ ማግኘት ይቻላል…”ሲል የአንድ ለአምስት አደረጃጀትን ጠቀሜታ ገልጧል፡፡
በአሁኑ ሰዓት በመንግስት መ/ቤቶች ለማስረጽ እየተሞከረ ያለው የአንድ ለአምስት አደረጃጀት በሕዝብ ሐብትና ንብረት የኢህአዴግ ቀጣይ የምርጫ ድጋፍ ማሰባሰቢያ፣ አዳዲስ አባላትና ደጋፊዎችን የመመልመያ ስትራቴጂ እንጂ የልማት ጥማት አለመሆኑን አንዳንድ ወገኖች ከወዲሁ ሥጋታቸውን እየገለጹ ነው፡፡ ኢህአዴግ በምርጫ 2002 በ99 ነጥብ 6 በመቶ ማሸነፉን መግለጹ በአለም አቀፍ ደረጃ መሳለቂያ እንዳደረገው ይታወሳል።

የመፈረጅ ፍራቻ እና የመፈረጅ አደጋ

በፍቃዱ ዘ ኃይሉ | May 21st, 2012 at 8:04 am | |

አንድነት ለፍትሕና ለዴሞክራሲ ፓርቲ ባሳለፍነው እሁድ (ግንቦት 12፤ 2004) ‹‹የስነጥበብ ሚና በማሕበረሰብ ውስጥ›› የሚል የውይይት መድረክ በብሔራዊ ቴያትር አዳራሽ አዘጋጅቶ ነበር፡፡ ውይይቱን የመሩት ፀሃፌ ተውኔት አያልነህ ሙላቱ፣ የኢትዮጵያ ደራሲያን ማሕበሩ አበረ አዳሙ፣ ቀራፂ በቀለ እና ሰአሊ እሸቱ ጥሩነህ ነበሩ፡፡

እነዚህ የበቁ ባለሙያዎች ጥበብ ለማሕበረሰቡ፣ ማሕበረሰቡም ለጥበብ ማበርከት ይችላሉ ያሏቸውን ጠቁመዋል፡፡ ውይይቱ የተሟሟቀው ግን ዝግጅቱ ከመጠናቀቁ አንድ ሰዓት በፊት ታዳሚዎች ጥያቄዎችን ማንሳት ከጀመሩ በኋላ ነው፡፡

በውይይቱ ውስጥ አከራካሪ የነበረው ነጥብ የኪነጥበብ ሰዎች ሐሳባቸውን ለመግለፅ የመፍራት ጉዳይ ነበር፡፡ እኔም ይህን ጽሁፍ እንድጽፍ መንስኤ የሆነኝ ይኸው የፍራቻ ጉዳይ ነው፡፡

ፀሃፌ ተውኔት አያልነህ ሙላቱ በሙያቸው የተካኑ መሆናቸው አጠያያቂ አይደለም፡፡ ይሁንና በውይይቱ መክፈቻ ላይ የያዙትን ጽሁፍ ማቅረብ ከመጀመራቸው በፊት ግልፅ ማድረግ የሚፈልጉት ነገር እንዳለ ተናገሩ፡፡ ‹‹እኔ የማንም ወገንተኛ አለመሆኔን ግልፅ ማድረግ እፈልጋለሁ፤›› አሉ፡፡ በንግግራቸው መሃልም ኪነጥበብ የማሕበረሰብ ሃያሲ ነች ካሉ በኋላ ‹‹ፖለቲካ ውስጥ አታስገቡኝ እንጂ ፖለቲካም ሃያሲ አለው›› አሉ፡፡

አያልነህ ሙላቱ አርአያ ሊባሉ የሚችሉ የጥበብ ሰው ቢሆኑም በፅንሰ ሐሳብ ደረጃ ፖለቲካውን ጥበብ መተቸት የምትችልበትን መንገድ ለመናገር አልደፈሩም፡፡ እኔም ይህንን ዓይነቱን ፍራቻ - የአያልነህ ሙላቱ ፍራቻ - በሚል ርዕስ ልጽፈው ማሰብ ጀመርኩ፡፡ ርዕሱን ያስቀየሩኝ ምክንያቶች እኒህ ናቸው፤ (1) አያልነህ ሙላቱ ከአድማጮች ለተነሱ ጥያቄዎች ሲመልሱ ኪነጥበብ የአንድ ድርጅት ንብረት አትሆንም ማለቴ እንጂ ለእውነት ወግና ከመንግስት ጋርም ቢሆን ትጣላለች፤ ‹‹አለበለዚያ ግን ገደል ትግባ!›› ብለው በማስተባበላቸው፣ (2) ሰአሊ እሸቱ ጥሩነህ ‹‹እናንተ መስማት የምትፈልጉትን መስማት ስለምትፈልጉ እንጂ ገለልተኝነት ፍራቻም ጥላቻም አይደለም›› ብለው መናገራቸው ስላሳመነኝ እና (3) ግለሰብ ላይ ብቻ ማፍጠጡ ተገቢ ስላልሆነ ነው፡፡

ይሁን እንጂ የአያልነህ ሙላቱን ስጋት መተቸቴን አቆማለሁ ማለቴም አይደለም፡፡ እርሳቸው ምናልባት የጋበዛቸው ኢሕአዴግ ቢሆን ኖሮ ‹‹ለነገሩ የማንም ወገንተኛ አይደለሁም፤›› ይላሉ ብዬ አልጠብቅም፡፡ ምክንያቱም ጋባዡ ራሱ የሚፈራው አካል ነውና የፍራቻ መፈክሩ ቦታ የለውም፡፡

የአዲስ አበባ መስተዳድር ቴሌቪዥን ከንቲባው በሊዝ ጉዳይ ጥቂት ሰዎችን ሲያነጋግሩ አንድ አስተያየት ሰጪ ወጣት የተናገረው - የአያልነህ ሙላቱን ፍራቻ ያስታውሰናል፡፡ ወጣቱ ንግግሩን የጀመረው እንዲህ ብሎ ነው፤ ‹‹ይሄ መቃወም አይለም፤ እኔ እንደውም የኢሕአዴግ ደጋፊ ነኝ፡፡ ልማት አለ፡፡ ግን ለምንድን ነው መንግስት…›› ጥያቄውን ጠየቀ፡፡ በሚያስታውቅ ሁኔታ ወጣቱ በኢሕአዴ ተማርሯል፡፡ ነገር ግን የተማረረበትን መናገር ወይም መቃወም ሕይወቱን የሚያስከፍለው ነገር እንደሆነ ተሰምቶታል፡፡ መቃወሙ ከእነእከሌ ጋር እንዳያስፈርጀው ሰግቷል… ስለዚህ የኢሕአዴግ ደጋፊ መባልን መረጠ፡፡

እርግጥ ነው ይህ ዓይነቱ ስጋት ተቃዋሚዎች ዘንድም እየተከሰተ እንደሆነ አስተውያለሁ፡፡ ተቃዋሚዎችን ለመተቸት መሞከርም ወደ ወዲያኛው ወገን የሚያስፈርጅ ወንጀል እየሆነ የላይኛውን ቤት ባሕል ታችቤቶች ሲርመጠመጡበት ማየት የማይገባ ድርጊት ነው፡፡

ወደ ውይይቱ ስንመለስ፤ አቶ አበረ በአሁኑ ሰዓት የኢትዮጵያ ደራሲዎች ችግር የሚጽፉትን የሚያነብላቸው ሰዎች ችግር እንጂ ፍራቻ እንዳልሆነ ተከራክረዋል፡፡ እንዲያውም የደራሲዎቻችንን ጽሁፍ አንብቡ እና ፍራቻ ካለበት፣ ስለወቅታዊ ቀውሶች ካልጻፉ ታዘቡን ዓይነት ውርርድ ከታዳሚው ጋር ተወራርደዋል፡፡ ‹‹ደራሲው ተበድሮና ሕይወቱን ለአደጋ አጋልጦ የሚፅፈው መጽሃፍ በአንባቢ ድርቅ ተመትቷል፡፡››

ኢሕአዴግ ሕዝቡን እንዲፈራው የሚያደርገው ባልተጻፈ አዋጅ እንደሆነ አቶ አበረ የገባቸው አልመሰለኝም፡፡ ምክንያቱም የማይፈራ ሕዝብ ካለ ጠያቂም ሕዝብ ይኖራል፡፡ እስካሁን (ከብርሃንና ሰላም አዲስ የስምምነት ደንብ በፊት) ምንም ዓይነት የተጻፈ የሳንሱር ደንብ አልነበረም፡፡ ሆኖም የተዘዋዋሪ ዛቻ፣ ማስፈራሪያና ሽንቆጣዎች አሉ፡፡ ይህንን መረዳት ያልቻሉት (ያልፈለጉት) የደራሲያን ማሕበር አባል (በርግጥ ውይይቱ ላይ የተገኙት ማሕበሩን ወክለው እንዳልሆነ መግቢያቸው ላይ ገልፀዋል፤) ከታዳሚው ጋር በቅድመ ምርመራ ‹አለ!-የለም!› እሰጥ አገባ ውስጥ ገብተው ነበር፡፡

ቀራፂ በቀለ ንግግሩን ከመጀመሩ በፊት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከአርቲስቶች ጋር ሲወያዩ መገኘቱን ገልፆ ‹‹እዚያ ልሄድ እንደሆነ የሰሙ ሰዎች ‹እሱ ነገር እኮ አደጋ አለው› ብለውኝ ነበር፡፡ አሁንም እዚህ ልመጣ እንደሆነ ሲሰሙ ‹እሱ ነገር እኮ አደጋ አለው› አሉኝ፤›› ካለ በኋላ ‹‹የት ነው ታዲያ አደጋ የሌለው?›› የሚል ጥያቄ አንስቶ ነበር፡፡ እኔም ይህንን ጽሁፍ መደምደም የምፈልገው በተመሳሳይ ጥያቄ ነው - የት ነው አደጋ የሌለው?

ጠቅላይ ሚንስትሩ አንገታቸው ብቻ ሳይሆን ቅስማቸውም ተሰብሮዋል

ዋለልኝ መኮንን | May 23rd, 2012 at 10:28 am | |
ዋለልኝ መኮንን
ባሳለፍነው ሳምንት በዕለተ አርብ አንድ ጠቅላይ ሚንስትራችንንና ደጋፊዎቻቸውን ያሳፈረ ያናደደና ያስቆጣ በሌላው በኩል ደግሞ መላውን የኢትዮጵያ ህዝብ ያስደሰተ ክስተት በአሜሪካዋ Washington DC ከተማ ተከስቶ ነበረ:: ይህንን ክስተት የኢትዮጵያ ህዝብ ባገኝው የመረጃ ቴክኖሎጅ በመጠቀም ያየነው ምስል ያነበብነው ፅሁፍ የጠቅላይ ሚንስትራችንን መደንገጥ መሸማቀቅ መቆዘም አንገት መድፋት ከመጠን በላይ አስደስቶናል በተቃራኒው ደግሞ የጠቅላይ ሚንስትሩ ተንዘራዛሪዎችና ደጋፊዎች እጅግ በጣም እንዴት ተደፈርን እያሉ ሲጮሁ ተስተውለዋል::
የጠቅላይ ሚንስትራችንን መደንገጥ መሸማቀቅ መቆዘም አንገት መድፋት ከመጠን በላይ ያስደሰተው የኢትዮጵያ ህዝብ ደስታውን እየገለፃ ይገኛል:: ብዙሃኖቹ የተለያዩ አስተያየቶችን ሲሰጡ ተስተውለዋል ተደምጠዋል ተሰምተዋል:: ከተሰጡት አስተያየቶች እጅግ ብዙዎቹ አቶ አበበ ገላውን ጅግና አንበሳውን አይጥ አሳከለው ብለው የሚያወድሱ ሲሆን አንዳንዶቹ ደግሞ ጠቅላይ ሚንስትራችን ለካ ወንድ የሚመስሉት በኢትዮጵያ ፓርላማ ውስጥና በውስጡ በሚቀመጡት ሰዎች ላይ ነው ሲሉ ተደምጠዋል:: እንደውም አንድ ጉደኛዬ “ጠቅላይ ሚንስትሩ ኢሰባዊና ኢፍታዊ ስራቸው ከጋኑ ሞልቶ እየፈሰሰ ስነነበረ አንድ ቀን እንደዚ ጉድ እንደሚሰሩ ስለሚያውቁ የታላላቅ ስብሰባ ጉዞዎቻቸው በሙሉ ከፍተኛ ጥንቃቄ የተሞላበት ነበረ ባለፈው አርብ ግን ሀትሪክ ተሰሩ” አለኝ::ምክንያቱም ላለፉት 21 አመታት አንድም የህዝብ አስተያየትና እርምት ተቀበለው አያውቁም እሳቸው ያሰቡትና የተናገሩት ተቀባይነት ካላገኝ አለም ትገልበጥ የሚሉ ናቸው::
አንዱ አስተያየት ሰጪ ደግሞ የጠቅላይ ሚንስትሩ አትንኩኝ ባይነትና ለብዙ አመታት በውሸት የገነቡት መንግስት በአቶ አበበ ገላው በቅፅበት ዶግ አመድ ሆነ አለኝ:: በአለሙ ህብረተሰብ ዘንድ ጠቅላይ ሚንስትራችን ታታሪ ታማኝና አስተዋይ መስለው ለመታየት እስካለፈችዋ አርብ ድረስ ያልወጡትና ያልወረዱት ተራራ አልነበረም:: በተለይ እስከመቼ በልመና ህዝቦቻቸውን እንደሚያስተዳድሩ የማያውቁትን ብዙ የአፍሪካ መሪዎችን አፍ በማስከፈት የሚታወቁትና ብሎም በትላልቅ የልመና ስብሰባዎች ላይ የሚወከሉት ጠቅላይ ሚንስትራችን ለ 21 አመታት የገነቡት ግድብ መንገድ ትምህርት ቤት ጤና ጣቢያ ከመዘለፍና ከመተቸት አላዳናቸውም:: ይህ ተቃውሞ በምንም መልኩ ተሰልቶ የሚያሳየስ አሁን ኢትዮጵያን የሚያስተዳድረው መንግስት በብዙሀኑ ህዝብ ተቀባይነት ያላግኝ መሆኑን ብቻ ሳይሆን ህዝቡም ፍትህ ነፃነትና እኩልነት የተጠማ ባገኝው አጋጣሚ ግን እየጮኸ ያለ ጪኸቱም የታፈነ መሆኑን ያሳያል::
ለአየር ከደረሱ አስተያየቶች መካከል ጠቅላይ ሚንስትሩ እስከአሁን ጎበዝ ታማኝና ታታሪ ደጋፊም ሆነ የህዝባዊ ወያኔ አርነት ትግራይና የሌሎች ተለጣፊ ድርጅቶች አባላቶች የሉዋቸውም ብሎ ያቀረበው ምክንያትም ደጋፊዎቹም ሆኑ የህዝባዊ ወያኔ አርነት ትግራይና የሌሎች ተለጣፊ ድርጅቶች አባላቶች ድሮ ከነበሩበት አዕምሮአዊ መዳበርና የአመለካከት ደረጃ በስንዝር አለመቀየራቸውና ለመቀየር ጥረት አለማድረጋቸው ነው:: ውሸት ሲበዛ እውነት የሚሆን ስለመሰላቸው አይን ያወጣውን የህገ ወጥ ህይወታቸውን መንግስታዊ አሰራራቸውን በግድ ትክክለኛና ህጋዊ ነው ብሎ ለማሳመን ከመጣር አንድ ቀን ሳይቆጠቡ ላለፉት 21 አመታት እራሳቸውን ከመዋሸት አልፈው የኢትዮጵያን ህዝብና የአለሙን ማህበረሰብ እያወናበዱት የህዝቡን ስልጣን ሀብትና ንብረት በጉልበት ነጥቀውታል ዘርፈውታል::ጠቅላይ ሚንስትሩ ሲሳሳቱ እያዩ እሰይ አበጀህ እያሉ አገራችንንና ታሪካችንን በጠራራ ዕሀይ አስዘረፉን እነሱም ያሻቸውን ዘረፉ:: እንደውም ከተማችን ውስጥ ሆን ተብሎ የህዝብ ወገንተኝነት አላቸው እንዲባል አነዚህ የህዝብና የሃገር ሀብት የዘረፉ ግዙፍ አቅም የፈጠሩ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣኖች ለጠቅላይ ሚንስትሩ አንታዘዝም ወደማለት ደረጃ ደርሰዋል የሚባል ውሸት ልክ ከዚህ በፊት እንደሚደረገው በየመንደሩ እየተወራ ነው::
ከፍተኛ የወያኔ ባለስልጣናትና በሀገርና በህዝብ ሀብት ዘረፋና በጥቅም የተሳሰሩ ጥቂት ለሆዳቸው ያደሩ ግለሰቦች ቃልቻችን እንዴት ይደፈራል በማለት ቁጣቸውን መቆጣጠር አቅቶአቸዋል:: ሁሉም የወያኔ ባለስልጣናት የተለመደ ቅጥፈታቸውን አሁንም ቀጥለውበት አንዱ አይኔን ግንባር ያድርገው ምንም የተፈጠረ ነገር የለም ሲል ሌላው ደግሞ የሀያሉ የአሜሪካን መንግስት መሪ ላይም ጫማ ተወርውሮባቸው የለ! ብሎ ጠቅላይ ሚንስትሩና አጫፋሪዎቻችው ላይ የተወረወረውንና የአቶሚክ ቦምብ ያህል ያቆሰላቸውን የአቶ አበበን ተገቢ የሆነ የጀግንንት ስራ ለማጣጣል ሞከር አድርገው ነበረ አልተሳካላቸውም::
በመጀመሪያ የVOA(voice of America) የዜና ዘገባ ብዙ ከሀገር ውጭ መረጃ የማግኝት እድልና አማራጭ ላልነበራቸው ኢትዮጵያውያን ብሎም ትክክለኛውን በጠቅላይ ሚንስትሩ የደረሰውን ክስተት በስልክና በኢንተርኔት መልክት ለሰሙ ሰዎች እጅግ ግራ ያጋባ ነበረ ግራ ከማጋባትም አልፎ በውጭ ሀገር የሚገኙትን እውነተኛና ሚዛናዊ የመረጃ ምንጮቻቸውን እስከመጠራጠር ደርሰው ነበር:: ዘጋቢያቸው በስብሰባው ላይ የተከሰተውን በጠቅላይ ሚንስትሩ የደረሰውን ትክክለኛ ክስተት መዘገብ ከሙያ ግዴታ ሆነ ድርጅቱ ከተቃቃመበት አላማ አንፃር አይን ያወጣ ስህተት ነበረው:: ለምን መደባበቅ እንደፈለገና እውነተኛውን እንዳልዘገበ መልሱን ለራሱ ለዘጋቢውና የህንን አይን ያወጣ ቅጥፈት ለተከታተለና ለታዘበ የኢትዮጵያ ህዝብ ትቼዋለው::አገር ውስጥ ያለችም አንዲት ተንዘራዛሪና ህዝብን እያደነቆረች ያለች ሴቲዮ(Mami) አቶ አበበ ገላውን ለመተቸት ሙከራ ማድረጋን ሰምቼ እንዴት ነደደኝ መሰላቹ:: ሴትየዋ ለነገሩ ያልሞከረችው ስራ የለም ነበረ ስላልተሳካላት ግን በስለላና የህዝብን የአመለካከት አቅጣጫ በማስቀየር የምትተዳደር እንደሆነች ዐሀይ ካሞቀባት ሰነበተ:: እንደዚ አይነት ሰዎች ባለ ሁለት ስለት ቢላ ይባላል ነገም ሌላ ቦታ የሚበላ ካገኙ መለያ መቀየር ብቻ ነው::
እንደውም ጠቅላይ ሚንስትሩ ላይ የመሳቀቅ የመቅበዝበዝና አንገት የመድፋት አደጋ ከደረሰ በሃላ ለያዝ ለገላጋይ ያስቸገሩት አንዳንድ በነፃው የውድድር አለም ውጤታማ መሆን ያልቻሉና ያልተሳካላቸው ዘርዛሮችና ሌሎችም በራስ መተማመን ያቃታቸውና ሆዳቸው አምላካቸው ተሆኑ ግለሰቦች ነበሩ:: እነዚህ ግለሰቦች የህዝብን ድምፅ ለማፈን ለሰሩት ለወደፊቱ በውለታ ከሚያገኙት ጥቅም በተጨማሪ በወያኔ መንግስት ሙሉ ወጪያችው ተሸፍኖላቸው ለወያኔ አባላቶችና ደጋፊዎች ለፖለቲካ ቅስቀሳ የምትጠቅምና አገር ቤት ለሚገኙ ከመንግስት የመረጃ ተቃማት ውጭ ምንም አማራጭ ለሌላቸው ኢትዮጵያውያን ለወሬ ፍጆታ የምትሆን ትንሽ የድጋፍ ሰልፍ ብጤ አዘጋጅተው እንደነበረ በወሬ ደረጃ ተሰምቶአል:: እንደውም አንዱ ምን አለ መሰላቹ መጀመሪያ የወያኔን ማልያ ለብሼ ብሬን ከነከስኩኝ በኻላ መለስን ስቃወም ዋልኩኝ ብሎ ቅሌቱን በአደባባይ አናፈሰው::
በጣም የሚያስቀውና ከስህተታቸው መማር አለመፈለጋቸውን ገሀድ ያወጣባቸው በጉልበት አገርንና ህዝብን እያስተዳደረ ያለው መንግስትና በተጨማሪም ጥቂት የጠቅላይ ሚንስትሩ ደጋፊዎች የህወሀት አባላቶችና የወያኔ ተለጣፊ ድርጅቶች አባላቶች ጠቅላይ ሚንስትሩ የደረሰባቸውን አደጋ ለመሸፋፈን ያደረጉት ጥረት ነበር:: በመጀመሪያ የፈፅሙት ደባ አቶ አበበ ገላው ጠቅላይ ሚንስትሩን ልክ ልካቸውን ሲነግራቸውና አንገታቸውን ሲደፉ የሚያሳየውን ተንቀሳቃሽ ምስል በኢትዮጵያ ህዝብ ዘንድ አገር ቤት እንዳይታይ ባደራጁአቸው የመረጃ መረብ ጠላፊ ድርጅቶች እንዲታፈን ማድረግ ሲሆን በሁለተኛ ደረጃ ልክ እንደተለመደው በኢትዮጵያ ቴሌቤጅንና ራዲዮ ጠቅላይ ሚንስትሩ የ ስብሰባ በተሳካ ሁሌታ እንደፈፅሙ የሚናገር ተራ የውንብድናና የማጭበርበር ዜና ከኢትዮጵያ ቴሌቤጅንና ራዲዮ ውጭ ሌላ የመረጃ አማራጭ ለሌለው አገር ቤት ላሉት ኢትዮጵያውያን መለፍለፍ ነበረ::
የወያኔ መንግስት በአንድ በኩል የመረጠኝ የኢትዮጵያ ህዝብ ነው እያለ በሌላ በኩል የኢትዮጵያን ህዝብ ምንም አይነት ትክክለኛ መረጃና የመረጃ አማራጭ እንዳያገኝ ለማድረግ የዘመኑ ቴክኖሎጂዎችን በገፍ አስገብቶ ማፈኑንና ማጭበርበሩን ተያይዞታል:: በሀገራችን በአሁኑ ሰአት መንግስትን በአደባባይ መቃወም አይደለም ሌሎች ወገኖቹ ወያኔን ሲቃወሙ መስማትም ማዳመጥም ማንበብም ማየትም በህግ ተከልክሎዋል:: አሁን ወያኔ የቀረው የማፈኛ መንገድ የመረጃ መረብን(Internet) ልክ እንደ ግንቦት 7ና ኦሮሞ ነፃነት ግንባር አሸባሪ ነው ብሎ በህግ ደረጃ በአሻንጉሊቱ ፓርላማ ማኖ አስነክቶ ማፅደቅ ነው::

ኢትዮጵያ በሐኪሞች ቁጥር የታዳጊ አገሮችን መስፈርት አታሟላም


Wednesday, 23 May 2012 09:44
By Haile Mulu

የጠቅላላ ሐኪሞችና ስፔሻሊስቶች ከፍተኛ እጥረት ያለባት ኢትዮጵያ፣ የዓለም ጤና ድርጅት ለታዳጊ አገሮች ያስቀመጠውን ደረጃ እንኳን ማሟላት አለመቻሏ ተገለጸ፡፡ የዓለም ጤና ድርጅት ለታዳጊ አገሮች ባስቀመጠው መስፈርት መሠረት አንድ ሐኪም ለ10,000 ሰዎች ሲመደብ፣ ኢትዮጵያ ውስጥ ግን በአሁኑ ጊዜ አንድ ሐኪም የሚደርሰው ለ36,158 ሕዝብ ነው፡፡

የጤና ጥበቃ ሚኒስትሩ ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሀኖም የሚኒስቴሩን የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ትናንት ለተወካዮች ምክር ቤት ባቀረቡበት ወቅት እንደገለጹት፣ የሐኪሞችን እጥረት ለመቅረፍ አዲስ ሥርዓተ ትምህርት በመቅረፅ ዓመታዊ የሕክምና ተማሪዎች የቅበላ አቅምን አሁን ካለበት 1,400 ወደ 3,000 ከፍ ለማድረግ የታቀደ ሲሆን፣ ባለፉት ዘጠኝ ወራትም በዘጠኝ ነባርና 13 አዳዲስ ዩኒቨርሲቲዎች 2,628 የሕክምና ተማሪዎችን ተቀብለው ማሠልጠን ጀምረዋል፡፡

‹‹በየደረጃው በጤናው ሴክተር ከፍተኛ እጥረት በሚታይባቸው ሐኪሞች፣ አዋላጅ ነርሶች፣ ሰመመን ሰጪ ነርሶች፣ የተቀናጀ የድንገተኛ የማህጸንና ፅንስ ቀዶ ሕክምና ባለሙያዎችን በማሠልጠን፣ ክፍተቱን ለመሙላት ትኩረት ሰጥተን እየሠራን ነው፤›› ብለዋል፡፡

ኤችአይቪ/ኤድስን በተመለከተ ባቀረቡት ሪፖርት ደግሞ ባለፉት ዘጠኝ ወራት የኤችአይቪ ምርመራ ካደረጉ 7,411,425 ሰዎች መካከል 108,301 ሰዎች ቫይረሱ በደማቸው የተገኘባቸው መሆናቸውን አስታውቀዋል፡፡ ከእነዚህ ውስጥ 61,353 ሴቶች ናቸው፡፡

ኤችአይቪ/ኤድስ በኢትዮጵያ መኖሩ ከተረጋገጠበት እ.ኤ.አ. ከ1984 ጀምሮ ለመጀመርያዎቹ በርካታ ዓመታት ሥርጭቱ በከፍተኛ ደረጃ እየጨመረ የመጣ ቢሆንም፣ ባለፉት ዓመታት ሥርጭቱ በመቀነስ በመረጋጋት ላይ እንደሚገኝ የጠቆሙት ዶ/ር ቴዎድሮስ፣ በአሁኑ ወቅት በአገሪቱ ውስጥ ከቫይረሱ ጋር የሚኖሩ ሰዎች ቁጥር 790 ሺሕ መድረሱን አስታውቀዋል፡፡ የቫይረሱ ሥርጭት መጠንም 1.5 በመቶ (በሴቶች 1.9 በመቶ በወንዶች አንድ በመቶ) መድረሱን አክለው ገልጸዋል፡፡

የሚኒስትሩ ሪፖርት እንደሚያመለክተው፣ የፀረ ኤችአይቪ/ኤድስ መድኃኒት ተጠቃሚዎች ቁጥር በ2003 ዓ.ም. መጨረሻ ከነበረበት 248,805 ወደ 326,136 ለማድረስ ታቅዶ፣ ባለፉት ዘጠኝ ወራት የተጠቃሚዎቹን ቁጥር ወደ 270,543 ማሳደግ ተችሏል፡፡

በጋምቤላና በቤንሻንጉል የፀጥታና የማስፈጸም ችግሮች ለፕሮጀክቶች እንቅፋት ሆነዋል

Wednesday, 23 May 2012 09:48
By Wudineh Zenebe

በአቶ አዲሱ ለገሰ የሚመራው የፌዴራል መንግሥት ልዑካን ቡድን በጋምቤላና በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልሎች ባካሄደው የመስክ ግምገማ፣ የመንደር ማሰባሰብ ሥራዎች ችግር እየገጠማቸው መሆኑን አረጋገጠ፡፡ 
አቶ አዲሱና የቀድሞ የትግራይ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ፀጋዬ በርኸ የሚገኙበት የልዑካን ቡድን ካለፈው ማክሰኞ ጀምሮ እስከ ቅዳሜ ድረስ በሁለቱ ክልሎች ስብሰባዎችንና የመስክ ጉብኝቶችን አካሂዶ ባለፈው እሑድ ተመልሷል፡፡

በዚህ ወቅት በቤንሻንጉል ክልል በዋናነት ፕሮጀክቶችን በማስፈጸም በኩል ደካማ የሥራ አፈጻጸም ሲያሳይ፣ በጋምቤላ ክልል ደግሞ ቀደም ሲል የተፈጠረው የፀጥታ መደፍረስ ፕሮጀክቶች የተፈለገውን ያህል መራመድ እንዳይቻሉ ማድረጉ ተጠቅሷል፡፡

የፌዴራል መንግሥት በ2004 ዓ.ም. የምዕተ ዓመቱን የልማት ግቦች እንዲሳኩ ለማድረግ ለሁሉም  ለክልሎች የሚከፋፈል 15 ቢሊዮን ብር መድቧል፡፡ የቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል ከዚህ ገንዘብ ውስጥ 294 ሚሊዮን ብር ሲደርሰው፣ በዚህ ገንዘብ በዋናነት ተበታትነው የሚገኙ የክልሉን ነዋሪዎች በመንደር ማሰባሰብ፣ ውኃ፣ ጤናና የትምህርት ተቋማትን የማሟላት ሥራ የመሥራት ዕቅድ ተይዟል፡፡ ነገር ግን የበጀት ዓመቱ ሊጠናቀቅ አንድ ወር ብቻ እየቀረው ክልሉ ከዚህ ገንዘብ ውስጥ የተጠቀመው ከ30 በመቶ እንደማይበልጥ ምንጮች ገልጸዋል፡፡

የልዑካን ቡድኑ ባምባሲ አካባቢ በሚገኘው በጀማፃና በጋሪቡ መተማ አካባቢ የሚካሄደውን የመንደር መሰባሰብና የመስኖ ፕሮጀክቶች ከጎበኘ በኋላ የሥራ አፈጻጸሙ ዝቅተኛ መሆኑን ደምድሟል፡፡

የክልሉን ፕሬዚዳንት አቶ አህመድ ናስርን ጨምሮ የክልሉ ሴክተር መሥርያ ቤቶች በተገኙበት በአሶሳ ከተማ በተካሄደው ስብሰባ ክልሉ ደካማ አፈጻጸም ማሳየቱ ተገልጿል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ በዕድገት ወደኋላ የቀሩ ክልሎችን እንዲደግፉ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ትዕዛዝ የተሰጣቸው የትምህርት ሚኒስቴር፣ የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር፣ የውኃና ኢነርጂ ሚኒስቴር መሥርያ ቤቶች የሚጠበቅባቸውን ድጋፍ እንዳልሰጡ መጠቆሙን መረዳት ተችሏል፡፡ በዚህ ስብሰባ በሚቀጥሉት ሁለት ወራት ያለፉት ስህተቶች ታርመውና ሥራው ተካክሶ እንዲሠራ መመርያ ተሰጥቷል፡፡

በጋምቤላ ክልል ኦደግሞ የኦቦቦ መንደር ማሰባሰብና የላሬ ወረዳ መንደር ማሰባሰብ ሥራዎች ተጎብኝተዋል፡፡ በእነዚህ ጣቢያዎች የማስፈጸም አቅም ማነስ ቢኖርም፣ ለሥራው አፈጻጸም ዝቅተኛ መሆን ዋነኛው ተጠቃሽ ምክንያት የሆነው በ2004 ዓ.ም. በክልሉ ውስጥ የተፈጸሙ ሁለት ግድያዎች ናቸው፡፡ በርካታ ሰዎች ያለቁባቸው እነዚህ ግድያዎች የክልሉ አስፈጻሚ መሥርያ ቤቶች በሚፈልጉት ፍጥነት ሥራቸው ላይ እንዳያተኩሩ አድርገዋል ተብሏል፡፡

“የፀጥታ መደፍረስ አጋጥሟል” ሲሉ የክልሉ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ጋት ሉዎክ የሥራ አፈጻጸሙ ዝቅተኛ የሆነበትን ምክንያት ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡ የፀጥታ ችግር በማጋጠሙ የክልሉ ባለሥልጣናት አብዛኛው ጊዜያቸውን በዚሁ ጉዳይ ላይ አጥፍተዋል፡፡ በአሁኑ ወቅት ክልሉ በጠየቀው መሠረት የፌዴራል መንግሥት ዘርፈ ብዙ ድጋፍ እያደረገ መሆኑን አቶ ጋት ሉዎክ ጨምረው ገልጸዋል፡፡

መንግሥት በ2007 ዓ.ም. የሚጠናቀቀውን የምዕተ ዓመቱን የልማት ግቦችን ለማሳካት ዕቅድ መንደፉ ይታወሳል፡፡ ዕቅዱን ለማስፈጸም ከተያዙ አቅጣጫዎች መካከል በዕድገት ወደኋላ የቀሩ ክልሎች መሠረት ልማትን ለማሟላት አመቺ ባለመሆኑ ነዋሪዎች ተሰባስበው በመንደር እንዲቋቋሙ ማድረግ አማራጭ ሆኗል፡፡ በዚህም ውኃ፣ ትምህርት፣ ጤናና የመንገድ መሠረተ ልማት ማሟላት ይጠበቅበታል፡፡

አቶ አዲሱ በዕድገት ወደኋላ የቀሩ ክልሎችን ለመደገፍ የተቋቋመውን ቦርድ የሚመሩ ሲሆን፣ አቶ ፀጋዬ ደግሞ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የደኅንነት ጉዳዮች አማካሪ ናቸው፡፡

ኃይሌ ገብረ ሥላሴ ታስሮ ፍርድ ቤት እንዲቀርብ ትዕዛዝ ተላለፈ

አትሌት ኃይሌ ገብረ ሥላሴ በ1996 ዓ.ም. የወጣውን የወንጀል ሕግ አንቀጽ 436(ሐ)ን በመተላለፍ ፈጽሟል የተባለውን በሕገወጥ መንገድ መብትን የማስከበር ወንጀል፣ ለግንቦት 10 ቀን 2004 ዓ.ም. ቀርቦ እንዲያስረዳ በተላለፈለት ጥሪ መሠረት ባለመቅረቡ ታስሮ ፍርድ ቤት እንዲቀርብ ትዕዛዝ ተላለፈ፡፡
ትዕዛዙን ያስተላለፈው የፌዴራል መጀመርያ ደረጃ ፍርድ ቤት የየካ ምድብ ወንጀል ችሎት ሲሆን፣ ኃይሌ ታስሮ እንዲቀርብ ትዕዛዝ ያስተላለፈው የፌዴራል ዓቃቤ ሕግ ሚያዝያ 18 ቀን 2004 ዓ.ም. ላቀረበው የወንጀል ክስ ግንቦት 10 ቀን 2004 ዓ.ም. መልስ ይዞ  እንዲቀርብ በተላለፈለት ጥሪ መሠረት ፍርድ ቤት ሳይቀርብ በመቅረቱ ነው፡፡

አትሌት ኃይሌን ለክስ ያበቃው ክስተት ህዳር 24 ቀን 2004 ዓ.ም. ከቀኑ 7፡00 ሰዓት አካባቢ በየካ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 11/12 ክልል ልዩ ቦታው ሃያ ሁለት እየተባለ ከሚጠራው አካባቢ በተፈጸመ ድርጊት ነው፡፡

በተጠቀሰው አካባቢ በሚገኘው የአትሌት ኃይሌ ሕንፃ ውስጥ ተከራይተው ከሚሠሩትና ተበዳይ ከሆኑት አቶ አዲስ ደገፋ ጋር በኪራይ ውል ምክንያት በተፈጠረ አለመግባባት ጉዳዩ ፍርድ ቤት ደርሶ በክርክር ላይ እንደነበር ክሱ ያስረዳል፡፡ ጉዳዩ በፍርድ ቤት ውሳኔ ሳያገኝ አቶ አዲስ ይሠሩበት የነበረውን ቢሮ ቁልፍ በሌላ ቁልፍ በመቀየር እንዳይገለገሉበት ማድረጉን ክሱ ያብራራል፡፡ ድርጊቱም በሕገወጥ መንገድ መብትን ማስከበር ወንጀል መሆኑን ጠቅሷል፡፡

አትሌት ኃይሌ ገብረ ሥላሴ የፍርድ ቤቱን ጥሪ አክብሮ ፍርድ ቤት ባለመገኘቱ በ48 ሰዓታት ውስጥ ታስሮ ለግንቦት 29 ቀን 2004 ዓ.ም. ፍርድ ቤት እንዲቀርብ ፍርድ ቤቱ ትዕዛዝ አስተላልፏል፡፡

Tuesday 22 May 2012

መለሰን አየነው፤ታደለ መኩሪያ

 አነበሣ ገላለሁ ይለን የነበረው፣
ዘሆን አድናለሁ ሲለን የነበረው፣
ነብር አጠምዳለሁ ሲለን የነበረው፣
ጣቶችን ቆርጣለሁ ሲለን የነበረው፣
የደደቢት ጀግና የፓርላማ አቶራ፣
የአጋዚን ሠራዊት በሆዱ የገዛ፣
ሲያገሳ የኖረ እንደ ዳልጋ አንበሣ፣
ከኔ ሌላ ጅግና አይኖርም እርም ነው፣
ለሃያ ዓመታት ሲለን የነበረው፣
በፍርሃት ተውጦ መለሰን አየነው።
የአበበ ገላውን ድምጹን በመስማቱ፣
መለሰ ዜናዊ ተደፋ ካናቱ።
በትዕቢት ተሞልቶ ሰማይ ላይ ቢሰቀል፣
እንደወጣ አልቀረም ተመለሰ ከምድር።
መለሰ ዜናዊ ከእንግዲህ ታሪክ ነው፣
ተሟጧል ሕይወቱ ያለው በድኑነው።

በመተከል ለረጅም አመታት የቆዩ ህዝቦች ከአካባቢውን ለቀው እንዲሄዱ እየተደረገ ነው

ግንቦት ፲፬ (አስራ አራት) ቀን ፳፻፬ ዓ/ም
ኢሳት ዜና:-በመተከል ዞን -ዳንጉር ወረዳ ውስጥ ለእርሻ ሥራ ሄደው  ለረጅም አመታት የቆዩ የአማራና የአገው ብሔር ተወላጆች በክልሉ ካድሬዎች ለጅምላ እስራት ከመዳረጋቸውም በላይ ካለምንም ቅድመ ሁኔታ አካባቢውን ለቀው እንዲሄዱ እየተደረገ መሆኑን ፍኖተ-ነጻነት ዘገበ።
በተጠቀሰው አካባቢ  የአማራና የአገው ተወላጆች ለጅምላ እስራት መዳረጋቸውን ተከትሎ የወረዳው የሃይማኖት አባት ሰዎቹ የታሰሩበት እስር ቤት ድረስ በመሄድ፦ “ወዶ አማራና አገው ሆኖ የተፈጠረ ሰው የለም፤ እንዲሁም በፍላጐት ጉሙዝና ሽናሻ ሆኖ የተፈጠረ የለም፡፡ ሁላችንም የእግዚአብሔር የእጅ ስራዎች ነን፤ ስለዚህ የታሰሩ ዜጎች በአስቸኳይ ይፈቱ!” እያሉ እያለቀሱ ሲለምኑ፤ የወረዳው ሹሞች ለእኚህ አባት ልመና በፌዝ ምላሽ እንደሰጧቸው ምንጪቹ ተናግረዋል።
ከዚህም በላይ  በመተከል ዞን ፤” ኤዲዳ “ ቀበሌ ውስጥ ባላቸው የተገደለባቸው የመንታ ልጆች እናት  ጎረቤቶቻቸው ሢሰደዱ አቅማቸው በመድከሙ  አብረው መሄድ እንዳልቻሉ በመግለጽ፤  ለሚመለከታቸው አቤት ቢሉም፦ “አገርሽ ክልል 6 ሳይሆን ክልል 3 ነው፤ ስለዚህ ወደ አገርሽ ሂጂ” የሚል ምላሽ ተሰጥቷቸዋል።
እንደ ዜናው ምንጮች ዜጎች ለረዥም ዓመታት ይኖሩበት ከነበረው አነስተኛ ያዞታቸው እየተፈናቀሉ እንዲሰደዱ እየተደረገ ባለበት በዚሁ   በዳንጉር ወረዳ  ዙሪያ ፤በአሁኑ ጊዜ ለአንድ የውጪ ባለሀብት እስከ ሃያ ሺህ ሄክታር ድረስ እየተሰጠ ነው።
በሁኔታው ሀዘን የተሰማቸው የአካባቢው ተወላጆች፦ “ዜጎች በአገራቸው ሰርተው እንዳይበሉ መደረጉና  ኢህአዴግ ከዜጎች ይልቅ ለባዕዳን ትኩረት መስጠቱ፤ ኢትዮጵያዊነታችን ትልቅ አዘቅት ውስጥ መግባቱን ያመላክታል” ሲሉ ተናግረዋል።
አንደ ጋዜጣው ዘገባ፤ የግዳጅ ማፈናቀሉን ተግባር ተከትሎ ተፈናቃዮቹ  ገበሬዎች ከብቶቻቸውን እና የተለያዩ የቤት እንስሶቻቸውን እጅግ ርካሽ በሆነ ዋጋ ለመሸጥ ቢሞክሩም የሚገዛቸው ሊያገኙ አልቻሉም፡፡
በተያያዘ ዜና በማንዱራ ገነተማርያም ኤሲፃ ቀበሌ ገበሬ ማህበር ውስጥ  ከጉሙዝ ማህበረሰብ ጋር አብረው በፍቅር የሚኖሩ 86 አባወራዎች መካከል 82ቱ አባውራዎች ካለምንም ቅድመ ሁኔታ በአስቸኳይ ይዞታቸውንና አካባቢውን ለቀው እንዲወጡ መመሪያ መተላለፉን ለማወቅ ተችሏል፡፡
ኢሳት የአካባቢውን ነዋሪዎች ለማነጋገር ባደረገው ጥረት እየተፈናቀሉ ያሉት ዘጎች ከ1991 ዓም ጀምሮ የሰፈሩ ናቸው። ሰዎቹ በአካባቢው ለርጅም ዘመን የቆዩ እና ቤተሰብ መስርተው የኖሩ ናቸው። አንድ ስሙ እንዳይጠቀስ የፈለገ መሀንዲስ እንደገለጠው፣ ከክልሉ እንዲወጡ የተደረጉት ነዋሪዎች ከአማራ ክልል የመጡ እና ለረጅም ጊዜ በአካባቢው ሰፍረው የልማት ስራ ሲሰሩ የነበሩ ናቸው። ሰዎቹ በህገ ወጥ መንገድ ሰፍረዋል ከተባለ ህጋዊ ማድረግ አይቻልም ነበር ወይ የሚል ጥያቄ የቀረበለት መሀንዲሱ፣ በክልሉ ያልተነካ ሰፊ ድንግል መሬት ያለ መሆኑን አስታውሶ፣  እርምጃው ፖለቲካዊ ይዘት ያለው ሊሆን እንደሚችል ተናግሯል። ወደ ክልሉ የመጡ በተለይ የአንድ ብሄር ተወላጆች ሰፋፊ የእርሻ ስራ ይሰራሉ ተብሎ ቢጠበቅም፣ እስካሁን ድረስ እየሰሩ ያለው ደኖችን እየመነጠሩ ከሰል ማክሰል እና ወደ ሱዳንና መሀል አገር መላክ ነው ያለው መሀንዲሱ፣ በኢንቨስተር በተባሉ አጭበርባሪ የህወሀት ታጋዮች ላይ እርምጃ ከመውሰድ፣ ለዘመናት አካባቢውን እያለሙ የሚገኙትን ዜጎች ማፈናቀሉ ተቀባይነት የለውም ሲል አክሎአል።
አምና በፓዌ አካባቢ የነበሩ ከአማራ ክልል የመጡ ነዋሪዎች መባረራቸውን በማስታወስ ሰዎችን ማፈናቀል በዚህ አመት አለመጀመሩን የገለጠው መሀንዲሱ፣ ድርጊቱ ሊቀጥል የሚችል ነገር መሆኑንም ጠቁሟል።
ከደቡብ ክልል ጉራፈርዳ ወረዳ የአማራ ተወላጆች እየተመረጡ ሲፈናቀሉ የአካባቢው ነዋሪዎች መቃወማቸው ይታወቃል።
ስለተፈናቀሉት የአማራ ተወላጆች በፓርላማ ጥያቄ የቀረበላቸው አቶ መለስ ዜናዊ፤አብዛኛውን እውነታ በማድበስበስ እና በማስተባበል ከማለፋቸውም ባሻገር፤ የክልሉ መንግስት እርምጃ ደን በጨፈጨፉ ላይ እርምጃ እንደወሰደ መናገራቸው ይታወሳል።
የ አቶ መለስን ምላሽ ሰሙ ወገኖች፦ ኢትዮጵያው ውስጥ  በአንድ አካባቢ የሚኖር  አንድ ኢትዮጵያዊ  ደን ቢጨፈጭፍ  በአገሪቱ ህግ መሰረት ይጠየቃል እንጂ፤ ደን ስለጨፈጨፍክ በዚህ ክልል መኖር አትችልም ተብሎ እንዲሰደድ ይደረጋል?” ሲሉ ይጠይቃሉ።
በሌላ ዜና ደግሞ በሰሜን ጎንደር ዞን  በምዕራብ አርማጭሆ ወረዳ  አርሶ አደሮች በግዳጅ  እንዲፈናቀሉ በመደረጋቸው ምክንያት በመንግስት እና በአካባቢው ነዋሪዎች መካከል ውጥረት መንገሱን ጋዜጣው ዘግቧል
መንግስት የአካባቢውን አርሶ አደሮች መሬት በመንጠቅ፤ የተሸነሸኑ መሬቶች ላይ እንዲያርሱ ማድረጉ አርሶአደሮቹን ክፉኛ እንዳስቆጣ  የገለፁት የአካባቢው ነዋሪዎች፤ የተፈጠረው ውጥረት እና ፍጥጫ እየተካረረ በመምጣቱ መንግስት ትጥቅ የማስፈታት እንቅስቃሴ መጀመሩን ተናግረዋል።
መንግስት ፦”መሳሪያችሁን አስመዝግቡ”በሚል ሰበብ መሳሪያዎችን መንጠቅ እንደጀመረ እና እስካሁን የ 20 ሰዎችን መሳሪያ አስፈትቶ እንደወሰደም ነዋሪዎቹ  አመልክተዋል።
የአርሶ አደሮቹ መሬት የተወሰደውም፤ ለሱዳን ባለሀብቶች ለመስጠት እንደሆነ ነዋሪዎቹ ጨምረው ገልጸዋል።
በአሁኑ ሰዓት የአካባቢው አርሶ አደሮች ተቃውሞ እያየለ በመምጣቱ ግጭት ሊፈጠር ይችላል የሚል ስጋት ማየሉን የጠቆሙት ነዋሪዎቹ፤ በዚህም ሥጋት ሳቢያ  መንግስት ስልክን ጨምሮ  ወደ አካባቢው የሚደረጉ ማናቸውንም  ግንኙነቶች እንዲቋረጡ ማድረጎን አስታውቀዋል።

ሚኒሰትሩ የጋምቤላ ችግር የእርስ በርስ ሽኩቻ ውጤት ነው አሉ

ግንቦት ፲፬ (አስራ አራት) ቀን ፳፻፬ ዓ/ም
ኢሳት ዜና:-ከግንቦት 10 እስከ 12 የፌደራል ከፍተኛ ባለስልጣናት በተገኙበት በጋምቤላ በተደረገው  ስብሰባ ላይ የፌደራል ጉዳዮች ሚኒሰትር የሆኑት አቶ ሺፈራው ተክለማርያም  ” የክልሉ ችግር የእርስ በርስ የስልጣን ችኩቻ የወለደው ነው ” ብለዋል።
ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በጋምቤላ ሰላም በመጥፋቱ በርካታ ነዋሪዎች ቤት ንብረታቸውን እየጣሉ ወደ ደቡብ ሱዳን ተሰደዋል፤ የክልሉን ጸጥታ የማስጠበቅ ስራ ለፌደራል ፖሊስና ለመከላከያ ሰራዊት  ተሰጥቷል። ይሁን እንጅ በቅርቡ የሼክ ሙሀመድ አልአሙዲን ንብረት በሆነው ሳውዲ ስታር ኩባንያ ተቀጥረው ይሰሩ በነበሩ በፓኪስታንና በኢትዮጵያው ተወላጆች ላይ የደረሰውን ጥቃት ተከትሎ ችግሩ ከአቅም በላይ መሆኑን በመግለጥ ፕሬዚዳንቱ አቶ ኦሞድ ኦባንግ ለፌደራል መንግስቱ ” ክልሉን ማስተዳደር ” እንዳልቻሉ የሚገልጥ ደብዳቤ ለመጻፍ ተገደዋል።
ባለፈው ሳምንት መጨረሻ ቀናት በክልሉ የተካሄደውን ስብሰባ የመሩት የቀድሞው ምክትል ጠቅላይ ሚኒሰትር የነበሩት አቶ አዲሱ ለገሰ፣ የፌደራል ጉዳዮች ሚኒሰትር አቶ ሺፈራው ተክለማርያም፣ የአቶ መለስ የጸጥታ አማካሪው አለቃ ጸጋየ በርሄ፣ የትምህርት ሚኒስቴር ዲኤታ አቶ ፉአድ ኢብራሂም ፣ በክልሉ የተፈጠረው ችግር፣ የመልካም አስተዳዳር አለመኖርና የስልጣን ሽኩቻ መሆኑን አብራርተዋል። ዶ/ር ሽፈራው ” የጋምቤላ ችግር እርስ በርሳችሁ ለስልጣን የምታደርጉት ሽኩቻ የወለደው ነው፣ በዚህም የተነሳ መሪያችንን በአለማቀፍ ደረጃ እንዲወቀሱና እንዲወገዙ እያደረጋችሁዋቸው ነው” በማለት ሲናገሩ አቶ አዲሱ ደግሞ በክልሉ አንድ ሻማ አለ ያ ሻማ እንዲጠፋ አንፈልግም ብለዋል። አቶ አዲሱ በሻማ የወከሉት የክልሉን ፕሬዘዳንት አቶ ኦሞድን ነው ተብሎአል። አቶ አዲሱ በክልሉ ምንም አይነት የልማት ስራዎች አለመሰራታቸውን ለምክር ቤቱ አባላት ገልጠዋል። ለሌሎች የክልሉ ባለስልጣናትም ጥብቅ ማስጠንቀቂያ ሰጥተዋል። አቶ ፉአድ ኢብራሂም በበኩላቸው በክልሉ ለትምህርት ቢሮ የተለገሰው ገንዘብ በሙስና በመበላቱ ለስምንተኛ እና ለ 10ኛ ክፍል ተማሪዎች የሚዘጋጀው ፈተና፣ ለማተማያ ቤት የሚከፈል ገንዘብ በመጥፋቱ፣ ተማሪዎች ፈተናውን መውሰድ እንደማይችሉ ገልጠዋል።
አንድ የምክር ቤት አባል ” የክልሉ ባለስልጣናት ስልጣን ለመልቀቅ ፈቃደኞች አይደሉም፣” በማለት ንግግር ሲጀምሩ እንዲያቆሙ ተደርጓል። በዚሁ ጥብቅ መመሪያዎች በተላለፉበት ስብሰባ፣ የፌደራል መንግስቱ ከፍተኛ የሆነ የስልጣን ሽግሽግ ሊያደርግ መሆኑ ተሰምቷል። የስልጣን ሽግሽጉ ፕሪዘዳንቱን የሚቃወሙትን ለማባረር ይሁን፣ አይሁን አልታወቀም። ይሁን እንጅ የምክር ቤት አባላት የፕሪዚዳንቱ የጊዜ ገደብ ሁለት ወራት ብቻ የቀሩት በመሆኑ ስልጣን ማስረከብ መጀመር አለበት የሚል አቋም እያንጸባረቁ ነው።

ገዢው ፓርቲ በዋልድባ ከፍተኛ ሰራዊት በማሰማራት አካባቢውን ማረስ መጀመሩ ህዝቡን አስቆጣ

ግንቦት ፲፬ (አስራ አራት) ቀን ፳፻፬ ዓ/ም
ኢሳት ዜና:-ዋልድባ አካባቢ የሚገኙ የኢሳት ምንጮች እንደገለጡት ባለፉት ስድስት ቀናት በርካታ የመከላከያ ሰራዊት አባላት ወደ አካባቢው በመሄድ የሰፈሩ ሲሆን፣ የመከላከያ ሰራዊቱን መስፈር ተከትሎ  አካባቢው መታረስ መጀመሩን ለማወቅ ተችሎአል። የአካባቢው ህዝብ መከላከያ ሰራዊቱ ጋር ተፋጦ የሚገኝ ቢሆንም እስካሁን ድረስ የተፈጠረ ግጭት የለም። አንድ ስማቸው እንዳይጠቀስ የፈለጉ ሰው  የአካባቢው ህዝብ በመንግስት ድርጊት በእጅጉ ማዘኑን ገልጠው፣ በመላው አለም የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ድርጊቱን ተቃውመው እንዲነሱ ጠይቀዋል።
መንግስት በዋልድባ ገዳም አካባቢ የጀመረው የሸንኮራ አገዳ ተክል እንቅስቃሴ ኢትዮጵያውያንን እያስቆጣ መሆኑ ይታወቃል።

New Muslim protests planned in Ethiopia


By Peter Heinlein, VOA | May 22, 2012

ADDIS ABABA - Unofficial committees within Ethiopia's 30-million strong Muslim community are organizing demonstrations to protest what they say is government interference in Islamic affairs. Tensions are rising as the government tries to preempt what it sees as the rise of a hardline strain of Islam.
Worshippers arriving for Friday prayers at AddisAbaba's Awalia mosque found a notice posted at the entrance, which read: "They managed to get in through the back door before. Let's make sure it doesn't happen again." The notice was signed by a mosque committee opposed to what it says has been a quiet government takeover of Ethiopia's Islamic Affairs Supreme Council. The committee is demanding elections for new council members, to be held in the city's mosques. They rejected a suggestion that the vote be held in neighborhood government halls called kebeles.
Standing at the entrance to the mosque, Ibrahim Hassan who teaches computer science at the Awalia Mission School, says holding the election in kebele halls would open the door to mischief.
"It should be inside the mosques, not in the kebeles because if it carried out in the kebeles there will be corruption, or some of the government authorities may participate. That is not fair. It is related to religion. There must not be interference of government in such tasks," he said.
Awalia mosque has been at the center of protests against what many Muslims see as government efforts to ban the teachings of the conservative Salafist sect of Islam. The Islamic Supreme Council recently fired several teachers at the Awalia mission school and shut down an Arabic language teaching center.
Teacher Ibrahim accuses the council of trying to indoctrinate Ethiopian Muslims into the little known al-Abhash sect that preaches non-violence, as opposed to the more militant Salafist brand of Islam.
"They think that the committee may be terrorists," he said. "They consider us terrorists, but it represents all the Muslim communities. They said that [some] Salafists are members of al-Qaida, but in Ethiopia all of the Muslims are not members of al-Qaida, they are simply regular Muslims."
Prime Minister Meles Zenawi last month signaled a crackdown on those he accused of “peddling ideologies of intolerance." In a speech to parliament, he said a few Salafis had formed clandestine al-Qaida cells in the southern part of the country.
Days later, our protesters were killed and many others injured in the southern state, Oromia when they tried to prevent police from arresting a Muslim cleric accused of promoting a radical ideology.
Last week, five men, including one Kenyan national, were arraigned in Addis Ababa's federal court on charges of operating an al-Qaida cell out of a mosque in Oromia.
In another incident this month, Ethiopian authorities expelled two Arab men said to have been visiting from an unnamed Middle Eastern country. The two were detained after making what police called “inflammatory statements” and distributing materials at Addis Ababa's main Anwar mosque.
And last Friday, dozens of young men were reported to have stood outside Anwar mosque with tape over their mouths in a silent protest. Young men standing at the entrance to Awalia mosque at last Friday's prayers said another big demonstration is planned for this week.
More than half of Ethiopia's roughly 90 million people are Christian, while an estimated 35 percent are Muslim. The Horn of Africa nation has long prided itself on its religious tolerance.
Valuable Reference

መምህራን የስራ እገዳና የስንብት ደብዳቤ እየደረሳቸው ነው



ከሚያዚያ 9 ቀን 2004 . የጠ// ከፓርላማ ውሎ በኋላ / ቤቶች መምህራንን በሰበብ አስባቡ እያባረሩ መሆኑን ምንጮቻችን ገልፀዋል፡፡ በደረሰን መረጃ መሠረት የእርከን እና የደሞዝ ጭማሪውን የጠየቁ መምህራንን ሲያስተባብሩ ነበር የተባሉት መምህራን ጠንሳሽ (master mind) በሚል ስም ተለይተው ከማስተማር ስራቸው እየተሰናበቱ መሆኑን ለማወቅ ተችሏል፡፡ ከየካ /ከተማ የት/ /ቤት ቢሮ የወጣ አንድ የስንብት ደብዳቤየተጣለበትን ኃላፊነት ወደ  ጎን በመተው 17/7/2004 . ጀምሮ በት/ቤት ያሉ መምህራንን በማስተባበር የሥራ ማቆም እንዲመታአድርገዋል ካለ በኋላይህ ተግባር በህግ የሚያስጠይቅዎ
መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ ከስራዎ የተሰናበቱ መሆንዎን እንገልፃለንይላል፡፡ በጉዳዩ ላይ አስተያየታቸውን የሰጡት ተሰናባች መምህራንህገ መንግሥታዊ መብት የሚሆነው ለገዥዎች ሲሆን ብቻ ነውያሉ ሲሆንጉዳዩን ወደ ፍርድ ቤት ለመውሰድ ስርዓቱ የሚፈቅድ አይደለምሲሉ ተናግረዋል፡፡ አማራ ክልል ውስጥ ከሚገኝ አንድ / ቤት የተባረሩት መምህራን በበኩላቸውሚያዝያ 9 ቀን 2004 . /ሚኒስትር መለስ ዜናዊ መብታቸውን የጠየቁ /ራንን አውግዘው ነበር፤ ብቃት የሌላቸውና የማስተማር ፍላጐቱ የሌላቸው እንዲሁም በተማሪዎችና በወላጆቻቸው የማስተማር ብቃት የሌላቸው ናቸው ተብለው በሌሎች /ራን እንዲተኩ
ጥያቄ ሲቀርብ መልስ አለመስጠታችን ነበር ክፍተቱ የተፈጠረው›› ሲሉ ሀላፊነት የሌለዉ ቃልመናገራቸዉን ይገልጻሉ፡፡ አስተያየት ሰጪዎቹ የመምህራንን አከርካሪ ለመስበር ስውር ስትራቴጂ እንደነበር አስታዉሰዉ ልክ ለጋዜጠኞችና ለፖለቲከኞችአሸባሪየሚል ሴራ እንደተሴረላቸው ሁሉ ለመምህራንም ይህ መዘጋጀቱን ይናገራሉ፡፡
በያዝነው ሣምንት መገባደጃ በአዲስ አበባ አንድ /ቤት የደረሰን መረጃ እንደሚያመለክተው ለአንዳንድ /ራን ከስራ እንዲታገዱ የሚገልጽ ደብዳቤ ደርሷቸዋል፡፡ የዚህ ደብዳቤ ይዘት እንደሚገልፀው የመማር ማስተማሩ ሥራ ጉዳት እንዳይደርስበትና የግቢውን ፀጥታ ከማስጠበቅ አኳያ እንዲሁም የመማር ማስተማሩ ሂደት ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ በመፍጠር የተከሰሱበት ክስ ውሳኔ እስከሚያገኝ ድረስ የመማር ማስተማሩን ሥራ እንዲያቆሙና በውጭ ሆነው የዲሲፕሊኑን ውሳኔ እንዲጠብቁ /ቤቱ ያሳውቃል የሚል ነው፡፡ ይህንን ዘገባ እየሰራን እስካለንበት ድረስ እነዚህ /ራን /ቤት ግቢ ውስጥ ሳይገቡ በውጭ ሆነው ውሳኔ በመጠባበቅ ላይ መሆናቸውን ምንጮቻችን ገልፀዋል፡፡