Welcome

"The thing that lies at the foundation of positive change, the way I see it, is service to a fellow human being." - Lech Walesa

Saturday 27 July 2013

ሰበር ዜና፣ የአንድነት ፓርቲ አመራሮች ቤት በፖሊሶች እየተበረበረ ነው


 

ብርበራው ቀኑን ሙሉ እንደሚደረግ ታውቋል

በደቡብ ወሎ ዞን በሀይቅ ከተማ የሚገኙ የአንድነት ፓርቲ አመራሮችና አባላት ቤት ላይ ዛሬ ከማለዳው 12 ሰዓት ጀምሮ ብርበራ እንደተጀመረ የዞኑ የአንድነት ፓርቲ አመራሮች ለፍኖተ ነፃነት አስታወቁ፡፡
የአንድነት ፓርቲ የወረባቡ ወረዳ ሰብሳቢ አቶ እድሪስ ሰኢድ ለፍኖተ ነፃነት እንዳስታወቁት ዛሬ ከማለዳው 12 ሰዓት ጀምሮ “የጦር መሳሪያ ሰውራችኋል” በሚል ፖሊሶችና ሚኒሻዎች በሀይቅ ከተማ ባሉ ከ16 በላይ በሚሆኑ የአንድነት ፓርቲ አመራሮችና አባላት መኖሪያ ቤት ውስጥ ብርበራ አካሂደዋል፡፡ ብርበራው ከተካሄደባቸው አመራሮች መሀከል አንዱ የሆኑት የወረዳው የአንድነት ፓርቲ የፋይናንስ ኃላፊ አቶ አራጌ ሑሴን ለሪፖርተራችን እንደገለፁት 5 ፖሊሶችና 1 ሚሊሻ ከማለዳው 12 ሰዓት ጀምረው መኖሪያ ቤታቸውን ፈትሸዋል፡፡ አቶ አራጌ ሁሴን አክለውም “እኔ ሰላማዊ ሰው ነኝ ምንም አታገኙም አልኳቸው፤እንዳልኩትም 2 ሰዓት የፈጀ ብርበራ አድርገውም አንዳች ሳያገኙ ወጥተዋል” በማለት ገልፀዋል፡፡
“ብርበራው መንግስት በአንድነት አባላት ቤት ውስጥ የጦር መሳሪያ አገኘሁ በሚል የተለመደ ድራማ ለመስራት እንደተዘጋጀ የሚያስረዳ ነው” ያሉት የአንድነት ፓርቲ የደቡብ ወሎ ዞን ሰብሳቢ አቶ ብስራት አቢ ኢህአዴግ የደቡብ ወሎ ህዝብ በግዳጅ አንድነት ፓርቲን እንዲያወግዝ በተለያዩ ከተሞች ስብሰባና ሰላማዊ ሰልፎችን እንደጠራ አስረድተዋል፡፡ በአንድነት አባላት ቤት የሚደረገው ብርበራ እስከ ምሽት ሊቀጥል እንደሚችልም ለፍኖተ ነፃነት የደረሱ መረጃዎች አመላክተዋል፡፡

Dr. Wondimu says Semhal Meles deposits $5 billion

Semehal Meles Zenawi, the daughter of the late Ethiopian Prime Minister Meles Zenawi
July 26, 2013

የመለስ ዜናዊ የመጀመሪያ ልጅ ሰመሃል መለስ ኒው ዮርክ ውስጥ በሚገኝ አንድ ባንክ ውስጥ 5 ቢሊዮን ዶላር በ2011 ኣስገብታለች። ይህን ያሉት እንግሊዝ አገር እሚገኙት ምሁር እና የመንግስት ተቃዋሚ የሆኑት ዶክተር ወንድሙ መኮንን ናቸው። ዶክተር ወንድሙ የቼኩን ኮፒ አያይዘው ለእንግሊዝ ፓርላማ ሃውስ ኦፍ ኮመንስ አቅርበዋል። ሙሉውን እዚህ ያገኛሉ
Semehal Meles Zenawi, the daughter of the late Ethiopian Prime Minister Meles Zenawi, “has deposited $5 billion in one of the banks in New York”, said Dr. Wondimu Mekonnen, an academic and opposition figure, during a recent presentation at the House of Commons in the U.K.

Thursday 25 July 2013

Legally Corrupt State – A Speech By Wondimu Mekonnen at UK house of commons

Legally Corrupt State – A Speech By Wondimu Mekonnen at UK house of commons
The simplest definition of state corruption is the self-enrichment of government officials through the use of the power bestowed on them and state mechanism. In Ethiopia, the TPLF is a mafia type gang that is running its own Mafiosi economic empire, not the country as a legitimate caring government. Read the story in PDF. LEGALLY CORRUPT STATE

Eskinder Nega’s Letter on The New York Times

Journalism is Not Terrorism free Eskinder NegaJuly 24, 2013

ADDIS ABABA, Ethiopia — I AM jailed, with around 200 other inmates, in a wide hall that looks like a warehouse. For all of us, there are only three toilets. Most of the inmates sleep on the floor, which has never been swept. About 1,000 prisoners share the small open space here at Kaliti Prison. One can guess our fate if a communicable disease breaks out.

I was arrested in September 2011 and detained for nine months before I was found guilty in June 2012 under Ethiopia’s overly broad Anti-Terrorism Proclamation, which ostensibly covers the “planning, preparation, conspiracy, incitement and attempt” of terrorist acts. In reality, the law has been used as a pretext to detain journalists who criticize the government. Last July, I was sentenced to 18 years in prison.

Wednesday 24 July 2013

ጀውሃር ኢሳት ከ አድማጭ ለተነሱ ጥያቄዎች ሲመልስ

<

Anti-Ethio​pian article from AU Faculty and Aljazeera

Anti-Ethio​pian article from AU Faculty and AljazeeraJuly 23, 2013

Neil Kerwin, President
American University
president@american.edu
President’s Office Building, Room 1
Office of the President
4400 Massachusetts Avenue NW
Washington, DC 20016-8060

Dear President Kerwin,
R​ecently there were strings of articles hostile to Ethiopia most emanating from Aljazeera. Many Ethiopians are concerned about it in light of remarks by Egyptian politicians to destabilize Ethiopia by planting false propaganda and sabotage.
One of the articles originated from two scholars from A

Tuesday 23 July 2013

World Bank: Ducking Human Rights Issues Billions for Development, but Lack of Safeguards Undermines Benefits Human Rights Watch





The World Bank has closed its eyes to risks to the human rights of the very people it seeks to benefit, Human Rights Watch said in a report released today. The bank lacks adequate checks to guard against funding human rights abuse. The bank’s board will meet as part of its ongoing policy review, which provides an opportunity to remedy this policy gap, in Washington on July 23, 2013.




ሰበር ዜና: ኢህአዴግ አንድነት ፓርቲን የሚያወግዝ ሰላማዊ ሰልፍ ጠራ

Millions of voices for freedom - UDJ

July 23, 2013

በደቡብ ወሎ ዞን በሚገኘው ኩታበር ወረዳ አንድነት ፓርቲ ሐምሌ 7 ቀን 2005ዓ.ም. በደሴ ያካሄደውን ህዝባዊ የተቃውሞ ሰላማዊ ሰልፍ በመቃወም ህዝቡ ሰላማዊ እንዲወጣ ኢህአዴግ እያስገደደ መሆኑን ምንጮቻችን በተለይ ለፍኖተ ነፃነት ገለፁ፡፡
የኩታበር ወረዳ ነዋሪ ሰልፍ እንዲወጣ የተደረገው ነገ ረቡዕ ሐምሌ 17 ቀን 2005 ዓ.ም. ጠዋት መሆኑም ታውቋል፡፡ በተለይ ሰፊ የማስፈረሳሪያና የቅስቀሳ ስራ እየተካሄደ ያለው በወረዳው ቀበሌ 05፣06 እና 07 መሆኑንም ምንጮቻችን ጨምረው ገልፀዋል፡፡
ይህ በእንዲህ እንዳለ የኢህአዴግ ካድሬዎች ገበሬውን በግድ ከአቅሙ በላይ የዘር ማዳበሪያ ውሰዱ እያሉ ከፍተኛ ገንዘብ ከማስከፈላቸው በተጨማሪ ለአልማ(ለአማራ ልማት ማኀበር)፣ለአባይ፣ ለመሬት ግብር እየተባሉ ከፍተኛ ዋጋ በመጠየቃቸው እና ነዋሪዎቹ አቅማቸው እንደማይፈቅድ ሲናገሩ ወደ እስር ቤት እየተወሰዱ በመሆኑ ቤት ንብረታቸውን ጥለው ከአካባቢው እየተሰደዱ እንደሆነም ተጠቁሟል፡፡ ማዳበሪያና ዘር አንወስድም ያሉ ገበሬዎችንም መሬታችሁ ይነጠቃል በሚል የወረዳው አስተዳዳሪ አቶ ደምሴን ጨምሮ የወረዳው ሹማምንት እያስገደዱ እንደሆነ ነዋሪዎቹ በተለይ ለፍኖተ ነፃነት ገልፀዋል፡፡
ስለጉዳዩ የዝግጅቱ ክፍሉ የወረዳውን አስተዳደር አቶ ደምሴን እና የወረዳውን ግብርና ጽህፈት ቤትና የኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ኃላፊዎችን ለማናገር ጥረት ቢደረግም አልተሳካም፡፡
ምንጭ፣ ፍኖተ ነጻነት

Monday 22 July 2013

አዲስ አበባ ላይ የተንሰራፋው ሙስና ለብዙዎች አሳሳቢ ሆኗል

መንግሥት ሙስናን እየተዋጋ የሚያስመስሉ ምልክቶች ቢስተዋሉም፣ የፀረ ሙስና ትግሉን ለመቀልበስ ያደፈጡ ከፍተኛ ባለሥልጣናት መኖራቸው ሥጋት ፈጥሯል፡፡

የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ሙሰኞችን በተመለከተ ሲናገሩ፣ ‹‹ወይ እነሱ ያሸንፋሉ ወይ እኛ እናሸንፋለን፤›› ብለው እንደነበር አይዘነጋም፡፡ ነገር ግን መንግሥት ሙስናን ለመታገል ደፋ ቀና የሚለውን ያህል በመንግሥት ጉያ ሥር ተሸጉጠው የሙስና ትግሉን በመቀልበስና የሚገኘውን አይስክሬም ለመላስ የቆረጡ እንዳሉ እየታየ መሆኑን የሚገልጹ አሉ፡፡ 

በሁለቱ አካላት መካከል የሚደረገው ሽኩቻ ወይም ትግል በማን አሸናፊነት እንደሚቋጭ ባይታወቅም አሸናፊና ተሸናፊ የግድ እንደሚያስፈልግ ይታመናል፡፡ ነገር ግን በአሁኑ ወቅት እየጨሰ ከሚገኘው የፀረ ሙስና ትግል ባሻገር፣ በአዲስ አበባ ከተማ ያሉ ጉዳዮችን ጥቂት ዓመታት ወደኋላ መለስ ተብሎ ቢመረመርና አሁን ካለበት ደረጃ ጋር ቢመዘን የጉዳዩን አሳሳቢነት መረዳት ያስችላል በማለት የሚገልጹ አሉ፡፡

የቀድሞወ ከንቲባ አቶ ኩማ ደመቅሳ አስተዳደር ሥልጣኑን ከእሳት አጥፊው ባለአደራ አስተዳደር ሲረከቡ ወደ ከተማው ይዘው ከመጧቸው ቁም ነገሮች መካከል መልካም አስተዳደርን ማስፈን፣ ሙስናን መታገልና መሠረታዊ የሥራ ሒደት ለውጥ ተግባራዊ ማድረግ ይገኙበታል፡፡ 

Canada: Edmonton's Ethiopian community struggled to stop Woyanne fund raising meeting


EDMONTON, CANADA - Police physically forced back more than 100 members of Edmonton's Ethiopian community Saturday during a heated protest against the Ethiopian government in the city's west end.

As many as a dozen officers blocked protesters at the entrance to the Belmead Community Centre where representatives from the Federal Democratic Republic of Ethiopia were meeting. Police in riot gear were also at the demonstration.

Edmonton Police Service spokeswoman Patrycia Thenu said it began when police from west division were called to the protest at 3 p.m. but more officers were called from all divisions at 3:30 as the protest grew in size.

"Things quickly escalated here as protesters tried to get inside the meeting," said Thenu.

Thenu said the EPS Public Safety Unit was placed on standby at the protest, where Edmontonians from Ethiopia chanted slogans, waved flags and held signs reading "Justice for Ethiopia" and "Muslims aren't terrorists."

How many Non-Muslims Throats has Jawar Siraj Mohammed Slit?

Regarding Jawar Mohammed's Confession on Slitting ThroatsJuly 22, 2013

by LJD
I have learned silence from the talkative, toleration from the intolerant, and kindness from the unkind; yet, strange, I am ungrateful to those teachers.
Khalil Gibran, Lebanese literary hero.
Note: Viewer discretion is advised: The below hyperlinks contain grisly images of inhumanely murdered women and children with knife slashes to their throats. Whether this hideous string of murder cases has been solved by the tyrant Ethiopian regime – the Tigrayan People’s Liberation Front (TPLF), it appeared to me that additional new evidence that could associate Jawar Siraj Mohammed to the murder cases might come to light.

Deconstructing Construction Corruption in Ethiopia

Deconstructing Construction Corruption in EthiopiaJuly 21, 2013

In my fifth commentary on corruption in Ethiopia this year, I focus on the construction sector. The other commentaries are available at my blogsite.
The cancer of corruption in the construction sector the World Bank (WB) documented in its “Diagnosing Corruption in Ethiopia” is just as malignant and metastatic as in the land, education and telecommunications sectors. According to the WB report:
In the construction sector, Ethiopia exhibits most of the classic warning signs of corruption risk, including instances of poor-quality construction, inflated unit output costs, and delays in implementation. In turn, these factors appear in some cases to be driven by unequal or unclear contractual relationships, poor enforcement of professional standards, high multipliers between public sector and private sector salaries, wide-ranging discretionary powers exercised by government, a lack of transparency, and a widespread perception of hidden barriers to market entry.