በለንደን ሔትሮ አውሮፕላን ማረፊያ 56 ኪሎ ግራም ካናቢስ ሲያዘዋውሩ ስለተያዙት ኢትዮጵያዊት ዲፕሎማት ጉዳይ መንግሥት ምንም አላውቅም አለ፡፡
በአሜሪካ የኢትዮጵያ ኤምባሲ የቪዛ ክፍል ውስጥ የሚሠሩት ወይዘሮ አመለወርቅ ወንድማገኝ 160 ሺሕ ፓውንድ ዋጋ
ያለው የካናቢስ ዕፅ ሲያዘዋውሩ ር የተያዙ ሲሆን፣ የሁለት ዓመት ከዘጠኝ ወር እስራት ተፈርዶባቸዋል፡፡ የውጭ
ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ስለድርጊቱ መስማታቸውን ገልጸው፣ ጉዳዩን ገና እያጣሩ መሆኑን
ተናግረዋል፡፡ ለጊዜው ከዚህ በላይ ስለጉዳዩ መናገር እንደማይቻል ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡
የ36 ዓመቷ ወይዘሮ አመለወርቅ 56 ኪሎ ግራሙን ካናቢስ ከአዲስ አበባ አየር መንገድ ሲነሱ ከሰው የተቀበሉት መሆኑን ተናግረው፣ የተቀበሉት ዕቃ ግን ሥጋና በርበሬ ነው የሚል እምነት እንደነበራቸው አስረድተዋል፡፡ በለንደን የሚገኘው ፍርድ ቤት የወይዘሮ አመለወርቅን የዲፕሎማቲክ መብት በመግፈፍ ዕፅ በማዘዋወር ወንጀል የሁለት ዓመት ከዘጠኝ ወር እስራት ፈርዶባቸዋል፡፡ ዳኛውም ለዲፕሎማቷ፣ ‹‹ያለመከሰስ መብት አለኝ በሚል እሳቤ ዕፁን ይዘሽ መገኘትሽ ለክሱ ዋነኛ መነሻ ነው፤ ምን እንደፈጸምሽም ታውቂያለሽ፤›› ብለዋቸዋል፡፡
የ36 ዓመቷ ወይዘሮ አመለወርቅ 56 ኪሎ ግራሙን ካናቢስ ከአዲስ አበባ አየር መንገድ ሲነሱ ከሰው የተቀበሉት መሆኑን ተናግረው፣ የተቀበሉት ዕቃ ግን ሥጋና በርበሬ ነው የሚል እምነት እንደነበራቸው አስረድተዋል፡፡ በለንደን የሚገኘው ፍርድ ቤት የወይዘሮ አመለወርቅን የዲፕሎማቲክ መብት በመግፈፍ ዕፅ በማዘዋወር ወንጀል የሁለት ዓመት ከዘጠኝ ወር እስራት ፈርዶባቸዋል፡፡ ዳኛውም ለዲፕሎማቷ፣ ‹‹ያለመከሰስ መብት አለኝ በሚል እሳቤ ዕፁን ይዘሽ መገኘትሽ ለክሱ ዋነኛ መነሻ ነው፤ ምን እንደፈጸምሽም ታውቂያለሽ፤›› ብለዋቸዋል፡፡

ኢሳት ዜና:-ባለቤታቸው የታሰሩባቸው የሲቪል ሰርቪስ ሚኒስትሩ አቶ ጁነዲን ሳዶ፦”ይቅርታ ጠይቁ” በመባላቸውን በመጥቀስ፦” የሠራሁት ስህተት ስለሌለ የምጠይቀው ይቅርታ የለም” አሉ።
MELES ZENAWI, Ethiopia’s usually dynamic prime minister, has
not been seen in public since mid-June. Regularly invited to grand
gatherings such as those of the G8 and G20, he has often been deemed
“the voice of Africa”. But he was notably absent earlier this month from
a summit of the African Union in his own capital, Addis Ababa. His
government added to the uncertainty by first denying that he was
critically ill in a hospital in Belgium, then announcing that he was
away on sick leave. When a weekly newspaper was about to publish an
article on his health, the authorities stopped the presses.
LONDON — A court in London on Thursday jailed an Ethiopian diplomat for trying to smuggle a large stash of cannabis through London’s Heathrow Airport.
(ደጀ ሰላም፤) ሐምሌ 23/2004 ዓ.ም፤ ጁላይ 30/ 2012)፦ ምሽቱን ወደ ገዳሙ በገቡት ዐሥር ያህል የማይ ፀብሪ
