Welcome
"The thing that lies at the foundation of positive change, the way I see it, is service to a fellow human being." - Lech Walesa
Tuesday, 12 February 2013
Monday, 11 February 2013
"በመለስ ሞት የተፈጠረውን ክፍተት ልንጠቀምበት ይገባል!" አቶ ግደይ ዘርዓጽዮን
![]()
ከአቶ ግደይ ዘርዓፅዮን የኢትዮጵያ ህዝብ የጋራ ትግል ሸንጎ ዋና ፀሐፊ ጋር የተደረገ ቃለምልልስ
“የመለስ ሞት በስርአቱ ላይ የአመለካከት ወይም የአሰራር ለውጥን አላመጣም። አሁን ያሉት መሪዎች ግን ሥርዓቱን የመለስን ያህል ሊቆጣጠሩት አይችሉም። በውስጣቸውም የመከፋፈልና የስልጣን ፉኩቻ ፈጥሯል። ይህ ሁኔታ ለትግላችን አንዳንድ ቀዳዳዎችንና አመቺ ሁኔታዎችን ሊፈጥር ይችላል።”
አቶ ግደይ ዘርዓጽዮን
በጀርመን ሀገር በአማርኛና በእንግሊዝኛ ቋንቋ የሚታተመው “ጥላ” መጽሔት በአንደኛ ዓመት ቁጥር አምስት ዕትሙ ከአቶ ግደይ ዘርዓፅዮን ጋር ቃለምልልስ ያደረገ ሲሆን፤ ሙሉ ቃለምልልሱን ከዚህ በታች ያገኙታል። (ቀሪዎቹን የጥላ መጽሔት ጽሑፎች በፒ.ዲ.ኤፍ. ለማንበብ እዚህ ይጫኑ!)
የዛሬው የጥላ አንደኛ ዓመት ልዩ የክብር እንግዳ አቶ ግደይ ዘርዓፅዮን ይባላሉ። አቶ ግደይ ህወሓትን ከፈጠሩት ጥቂት ግለሰቦች ውስጥ የአንበሳውን ድርሻ ይይዛሉ። እሳቸው ታዲያ እስካሁን የእድሜያቸውን ሁለት ሶስተኛ በኢትዮጵያ ትግል ውስጥ በማሳለፍ ላይ ናቸው። አገራችን ውስጥ ባላቸው የፖለቲካ ህይወት ልምድ ከጠገቡትና አንቱ ከሚባሉት በጣም ጥቂት ሰዎች መካከልም እጅጉን ቦታ የሚሰጠው ስፍራ አላቸው።
የቀድሞውን የፊውዳል ሥርዓት ከመቃወም ጀምሮ ደርጉንም በማፍረክረክ ከተሰሩት ታሪኮች አብዛሃኛው ላይ የእሳቸው አሻራ አለበት። የተወለዱት በፈረንጅ አቆጣጠር በ1950 ዓ.ም. ነው። በተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍለ ሀገሮችም አድገዋል። ተምረዋል። በቀድሞው አፄ ኃይለሥላሴ/የአሁኑ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እአአ ከ1968 – 1974 ዓ.ም. ቆይተዋል። በተለያዩ ክልሎች ማደጋቸውና መማራቸውም የኢትዮጵያን ፖለቲካ በቀላሉ ለመረዳትና ብሔራዊ አስተሳሰብ ያላቸው ሰው እንዲሆኑ እንዳደረጋቸው ብዙዎች ይስማማሉ። የተለያዩ የአገሪቱን ወቅታዊ የፖለቲካ ሁኔታ በተመለከተ ብዙዎች መፅሃፍ ሲያገላብጡ ጊዚያቸውን ከማጥፋት ይልቅ አቶ ግደይ ጋር በመደወል ወይም በአካል በመገናኘት የካበተ ልምዳቸውን በማስረጃ አስደግፈው ማግኘት እየቀለላቸው ከመጣ ውሎ አድሯል።
|
EPRDF’s Ethiopia: a Symbol of Slavery in the Midst of “Prosperity”
Over the years I have met with a range of people from different parts of the world who could not stop talking about
Ethiopia being the cradle of human kind and the land of cultural richness. I have also met individuals including academicians and policy makers with their own beliefs and biases that Ethiopians as coming from the land of extreme poverty, their exodus to the Middle East and beyond was the only way to survival and their (our) being was dependent on the charity of other countries including the Arab world. I was even told that Ethiopians who fled their country out of their economic desperation deserved all the treatment they receive in their new destinations as they need to confirm to the value system of their new community.
The conversation I have had about the treatment of Ethiopians in the Arab world, although always end up with me being offended about what was said about my country and about my people, it always brings to my mind the assertion of the EPRDF that our economy has been hailed for its double digit growth making the country the top three African economies.
”የሰከነው ትግል” በጋንዲ ምድር ተዘራ፣ ስለ መሬት ነጠቃው ኢህአዴግ “እንወያይ” አለ
ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ
“መጪው ጊዜ በእጃችሁ ነው” የንግግሩ መግቢያ ነበር። “በጨለማ ውስጥ ነን። ከፍተኛ በደል እየተፈጸመብን ነው። ለመረጃ ሩቅ የሆኑ ሰዎች፣ የስልጣኔ ጮራ ያልበራላቸው ሰዎች፣ የመማር ዕድል ያላቸኙ ሰዎች፣ ግፍ እየተፈጸማባቸው ነው። መብታቸውና ሰብዓዊ ክብራቸው ተረግጧል። በጉልበት መሬታቸው እየተነጠቀ በልማት ስም እየተሸጠ ነው። ይህ ሁሉ የሚደረገው በህንድ ህዝብና መንግሥት ስም ነው። ይህ አሳዛኝ ተግባር በስማችሁ እየተከናወነ ነው። በናንተ ስም። ተቃወሙ። ታገሉ። አግዙን። ለዚህ ነው መጪው ጊዜ በእጃችሁ ነው የምለው” ይህ የአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ ዋና ዳይሬክተር አቶ ኦባንግ ሜቶ ንግግርና የትግል ጥሪ የቀረበው ህንድ ታዋቂው በሆነው ጃዋሃርላል ኔህሩ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ፊትለፊት ነበር።
“ትግል አርቆ ማሰብ ይጠይቃል፤ እቅድ ይፈልጋል። ትግል ህዝብን ማስተባበርና የረዥም ጊዜ ትልምና ራዕይ ሊኖረው ያስፈልጋል። ስለዚህ ምን እናድርግ? ከየት እንጀምር?” የሚል ጥያቄ የዩኒቨርስቲው ተማሪዎች አነሱ። አቶ ኦባንግም የሚመሩት ድርጅት ዕቅዱና ራዕዩ በሂደት እዚህ እንዳደረሰው አስረዱ። በቀጣይም ከህንድ ዜጎች ስለሚጠበቀው ዋንኛ ትግል አወሱ። ካሩቱሪ የሚባለው ኩባንያ በኢንቨስትመንት ስም እያከናወነ ያለውን ተግባር ህንዶች ካሳለፉት የቀደመው ችግራቸው ጋር በማያያዝ ተናገሩ። መሃትማ ጋንዲ ገድል ፈጽመው ያለፉበትን ትግል በማድመቅ ይህ ትውልድ የጋንዲን ዓላማ በማንሳት ለወገኖቹ ስቃይ የመድረስ ግዴታና የታሪክ ውርስ እንዳለበት አሳሰቡ። በኢትዮጵያ የሚፈጸመውን የሰብዓዊ መብት ረገጣ በመረጃ ተንትነው አብራሩ።
“Release our venerated leaders now, Allah Waa Akbar!”
Ethiopian Muslims rocked Addis Ababa
The Horn Times Newsletter 8 February 2013
by Getahune Bekele-South Africa
*40 million Orthodox Christians must join the revolution
“We are Kamil Shemsu, We are Yasin Nuru, and we are Ahmed Mustafa… Allah Waa Akbar!”
As time runs out to correct the wrongs of the dead tyrant Meles Zenawi, Ethiopia’s crumbling minority junta is fast losing credibility and legitimacy.
Today’s(8 February 2013) ground breaking Muslim protest and the voices they reverberated throughout the vast nation are the authentic voices of all Ethiopians, according to Jemmal Yassin, a 21 year old Unity college student.
“As you see this is not savage rioting to destroy property and innocent lives. We are not here to destabilize our country’s political life and social balance by blindly demanding the implementation of the Sharia law in a secular nation. All this is the junta’s shoddy propaganda war against Muslims to scare off 40 million orthodox Christians from joining us.” The articulate young devout told reporters at Anwar Mosque in central Addis Ababa.
Ethiopia: Where Do We Go (or not go) From Here?
by Alemayehu G. Mariam
On the road to democracy and unity?
For some time now, I have been heralding Ethiopia’s irreversible march from dictatorship to democracy. In April 2011, I wrote a commentary entitled, “The Bridge on the Road(map) to Democracy”. I suggested,
We can conceive of the transition from dictatorship to democracy as a metaphorical journey on the road to progress, freedom and human enlightenment (democracy) or a regression to tyranny, subjugation and bondage (dictatorship). Societies and nations move along this road in either direction. Dictatorships can be transformed into democracies and vice versa. But the transition takes place on a bridge that connects the road from dictatorship to democracy. It is on this bridge that the destinies of nations and societies, great and small, are made and unmade. If the transition on the bridge is orderly, purposeful and skillfully managed, then democracy could become a reality. If it is chaotic, contentious and combative, there will be no crossing the bridge, only pedaling backwards to dictatorship. My concern is what could happen on the bridge linking dictatorship to democracy in Ethiopia when that time comes to pass.
Subscribe to:
Comments (Atom)



