Welcome

"The thing that lies at the foundation of positive change, the way I see it, is service to a fellow human being." - Lech Walesa

Wednesday 20 March 2013

ስዩም መስፍን፣ ብርሃነ ገብረክርስቶስ፣ አርከበ ዕቁባይና ዘርዓይ አስገዶም ከሕወሓት ተባረሩ

by MINILIK SALSAWI » 49 minutes ago
The ruling junta in Ethiopia removed 4 senior members, Seyoum Mesfin, Arkebe Oqubay, Berhane Gebrekristos, and Zer'ay Asgedom from the central committee of Tigray People's Liberation Front (TPLF), according to the state-controlled Fana Broadcasting. TPLF has been holding its conference in Mekele this past few days.

ከደደቢት በረሃ ጀምሮ ለዓመታት ሕወሓት ውስጥ በማዕከላዊ ኮሚቴ አባልነት ያገለገሉት አምባሳደር ስዩም መስፍን፣ አምባሳደር ብርሃነ ገብረክርስቶስ ፣ አቶ አርከበ ዕቁባይና አቶ ዘርዓይ አስገዶም ባቀረቡት ጥያቄና ፓርቲው እየተገበረ ባለው የመተካካት ሂደት በሚል ሽፋን መሰረት በአዲስ አባላት በመተካት አንጋፋ አባላቱን አባረራቸው::
Image Image Image




No comments:

Post a Comment