Welcome

"The thing that lies at the foundation of positive change, the way I see it, is service to a fellow human being." - Lech Walesa

Tuesday, 23 July 2013

World Bank: Ducking Human Rights Issues Billions for Development, but Lack of Safeguards Undermines Benefits Human Rights Watch





The World Bank has closed its eyes to risks to the human rights of the very people it seeks to benefit, Human Rights Watch said in a report released today. The bank lacks adequate checks to guard against funding human rights abuse. The bank’s board will meet as part of its ongoing policy review, which provides an opportunity to remedy this policy gap, in Washington on July 23, 2013.




ሰበር ዜና: ኢህአዴግ አንድነት ፓርቲን የሚያወግዝ ሰላማዊ ሰልፍ ጠራ

Millions of voices for freedom - UDJ

July 23, 2013

በደቡብ ወሎ ዞን በሚገኘው ኩታበር ወረዳ አንድነት ፓርቲ ሐምሌ 7 ቀን 2005ዓ.ም. በደሴ ያካሄደውን ህዝባዊ የተቃውሞ ሰላማዊ ሰልፍ በመቃወም ህዝቡ ሰላማዊ እንዲወጣ ኢህአዴግ እያስገደደ መሆኑን ምንጮቻችን በተለይ ለፍኖተ ነፃነት ገለፁ፡፡
የኩታበር ወረዳ ነዋሪ ሰልፍ እንዲወጣ የተደረገው ነገ ረቡዕ ሐምሌ 17 ቀን 2005 ዓ.ም. ጠዋት መሆኑም ታውቋል፡፡ በተለይ ሰፊ የማስፈረሳሪያና የቅስቀሳ ስራ እየተካሄደ ያለው በወረዳው ቀበሌ 05፣06 እና 07 መሆኑንም ምንጮቻችን ጨምረው ገልፀዋል፡፡
ይህ በእንዲህ እንዳለ የኢህአዴግ ካድሬዎች ገበሬውን በግድ ከአቅሙ በላይ የዘር ማዳበሪያ ውሰዱ እያሉ ከፍተኛ ገንዘብ ከማስከፈላቸው በተጨማሪ ለአልማ(ለአማራ ልማት ማኀበር)፣ለአባይ፣ ለመሬት ግብር እየተባሉ ከፍተኛ ዋጋ በመጠየቃቸው እና ነዋሪዎቹ አቅማቸው እንደማይፈቅድ ሲናገሩ ወደ እስር ቤት እየተወሰዱ በመሆኑ ቤት ንብረታቸውን ጥለው ከአካባቢው እየተሰደዱ እንደሆነም ተጠቁሟል፡፡ ማዳበሪያና ዘር አንወስድም ያሉ ገበሬዎችንም መሬታችሁ ይነጠቃል በሚል የወረዳው አስተዳዳሪ አቶ ደምሴን ጨምሮ የወረዳው ሹማምንት እያስገደዱ እንደሆነ ነዋሪዎቹ በተለይ ለፍኖተ ነፃነት ገልፀዋል፡፡
ስለጉዳዩ የዝግጅቱ ክፍሉ የወረዳውን አስተዳደር አቶ ደምሴን እና የወረዳውን ግብርና ጽህፈት ቤትና የኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ኃላፊዎችን ለማናገር ጥረት ቢደረግም አልተሳካም፡፡
ምንጭ፣ ፍኖተ ነጻነት

Monday, 22 July 2013

አዲስ አበባ ላይ የተንሰራፋው ሙስና ለብዙዎች አሳሳቢ ሆኗል

መንግሥት ሙስናን እየተዋጋ የሚያስመስሉ ምልክቶች ቢስተዋሉም፣ የፀረ ሙስና ትግሉን ለመቀልበስ ያደፈጡ ከፍተኛ ባለሥልጣናት መኖራቸው ሥጋት ፈጥሯል፡፡

የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ሙሰኞችን በተመለከተ ሲናገሩ፣ ‹‹ወይ እነሱ ያሸንፋሉ ወይ እኛ እናሸንፋለን፤›› ብለው እንደነበር አይዘነጋም፡፡ ነገር ግን መንግሥት ሙስናን ለመታገል ደፋ ቀና የሚለውን ያህል በመንግሥት ጉያ ሥር ተሸጉጠው የሙስና ትግሉን በመቀልበስና የሚገኘውን አይስክሬም ለመላስ የቆረጡ እንዳሉ እየታየ መሆኑን የሚገልጹ አሉ፡፡ 

በሁለቱ አካላት መካከል የሚደረገው ሽኩቻ ወይም ትግል በማን አሸናፊነት እንደሚቋጭ ባይታወቅም አሸናፊና ተሸናፊ የግድ እንደሚያስፈልግ ይታመናል፡፡ ነገር ግን በአሁኑ ወቅት እየጨሰ ከሚገኘው የፀረ ሙስና ትግል ባሻገር፣ በአዲስ አበባ ከተማ ያሉ ጉዳዮችን ጥቂት ዓመታት ወደኋላ መለስ ተብሎ ቢመረመርና አሁን ካለበት ደረጃ ጋር ቢመዘን የጉዳዩን አሳሳቢነት መረዳት ያስችላል በማለት የሚገልጹ አሉ፡፡

የቀድሞወ ከንቲባ አቶ ኩማ ደመቅሳ አስተዳደር ሥልጣኑን ከእሳት አጥፊው ባለአደራ አስተዳደር ሲረከቡ ወደ ከተማው ይዘው ከመጧቸው ቁም ነገሮች መካከል መልካም አስተዳደርን ማስፈን፣ ሙስናን መታገልና መሠረታዊ የሥራ ሒደት ለውጥ ተግባራዊ ማድረግ ይገኙበታል፡፡ 

Canada: Edmonton's Ethiopian community struggled to stop Woyanne fund raising meeting


EDMONTON, CANADA - Police physically forced back more than 100 members of Edmonton's Ethiopian community Saturday during a heated protest against the Ethiopian government in the city's west end.

As many as a dozen officers blocked protesters at the entrance to the Belmead Community Centre where representatives from the Federal Democratic Republic of Ethiopia were meeting. Police in riot gear were also at the demonstration.

Edmonton Police Service spokeswoman Patrycia Thenu said it began when police from west division were called to the protest at 3 p.m. but more officers were called from all divisions at 3:30 as the protest grew in size.

"Things quickly escalated here as protesters tried to get inside the meeting," said Thenu.

Thenu said the EPS Public Safety Unit was placed on standby at the protest, where Edmontonians from Ethiopia chanted slogans, waved flags and held signs reading "Justice for Ethiopia" and "Muslims aren't terrorists."

How many Non-Muslims Throats has Jawar Siraj Mohammed Slit?

Regarding Jawar Mohammed's Confession on Slitting ThroatsJuly 22, 2013

by LJD
I have learned silence from the talkative, toleration from the intolerant, and kindness from the unkind; yet, strange, I am ungrateful to those teachers.
Khalil Gibran, Lebanese literary hero.
Note: Viewer discretion is advised: The below hyperlinks contain grisly images of inhumanely murdered women and children with knife slashes to their throats. Whether this hideous string of murder cases has been solved by the tyrant Ethiopian regime – the Tigrayan People’s Liberation Front (TPLF), it appeared to me that additional new evidence that could associate Jawar Siraj Mohammed to the murder cases might come to light.

Deconstructing Construction Corruption in Ethiopia

Deconstructing Construction Corruption in EthiopiaJuly 21, 2013

In my fifth commentary on corruption in Ethiopia this year, I focus on the construction sector. The other commentaries are available at my blogsite.
The cancer of corruption in the construction sector the World Bank (WB) documented in its “Diagnosing Corruption in Ethiopia” is just as malignant and metastatic as in the land, education and telecommunications sectors. According to the WB report:
In the construction sector, Ethiopia exhibits most of the classic warning signs of corruption risk, including instances of poor-quality construction, inflated unit output costs, and delays in implementation. In turn, these factors appear in some cases to be driven by unequal or unclear contractual relationships, poor enforcement of professional standards, high multipliers between public sector and private sector salaries, wide-ranging discretionary powers exercised by government, a lack of transparency, and a widespread perception of hidden barriers to market entry.