Welcome

"The thing that lies at the foundation of positive change, the way I see it, is service to a fellow human being." - Lech Walesa

Thursday 1 August 2013

ወያኔ በሰላማዊ ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች ላይ ጥቃት ለመፈጸም ተዘጋጅቻለሁ ብሏል

August 1, 2013

ወያኔ ነገ ሙስሊሞች ተቃውሟቸውን የሚቀጥሉ ከሆነ እርምጃ እወስዳለው የሚል መግለጫ አውጥቷል።
ነገ በአዲስ አበባ ፍልውሃ “ቶፊቅ መስጂድ” እና በተለያዩ የክልል ከተሞች ሙስሊሞች የተለመደ ተቃውሟቸውን ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል።
ኢሳት ይህንን አስመልክቶ እንደሚከተለው ዜናውን አቅርቦታል።

No comments:

Post a Comment