Welcome

"The thing that lies at the foundation of positive change, the way I see it, is service to a fellow human being." - Lech Walesa

Tuesday 25 September 2012

አቶ መለስ ዜናዊ የግማሽ ሚሊዮን ብር ሃውልት ተሰራለት

የቀድሞው ጠቅላይ ሚንስትር አቶ መለስ ዜናዊ ሁለት ሜትር ርዝመት ያለው ሃውልት የተሰራለት መሆኑ ታወቀ። በህይወት በነበረበት ወቅት ከአንድ ሜትር ተኩል ያልበለጠ ቁመት የነበረውን ጠቅላይ ሚንስትር ቁመትን አግዝፎ የሰራው የሰአሊያን ማህበር ሲሆን፤ ጸጉራቸውም በጣም ያልተመለጠ ሰው አድርገው ነው ሃውልቱን የሰሩት። ማህበሩ ግማሽ ሚሊዮን ብር አስወጥቶኛል ያለው ሃውልት በብሄራዊ ሙዚየም እንዲቀመጥለት ጥያቄ አቅርቧል። አስፈላጊ ከሆነ አምስት ሜትር ቁመት ያለው ሌላ ሃውልት ወደፊት ለመስራት እቅድ ያለው መሆኑን ተናግሯል።

No comments:

Post a Comment