Welcome

"The thing that lies at the foundation of positive change, the way I see it, is service to a fellow human being." - Lech Walesa

Saturday 21 July 2012

ታለቁ የፖታሽ ኩባንያ ኢትዮጵያን ለቆ ወጣ

ሐምሌ ፲፫ (አስራ ሦስት) ቀን ፳፻፬ ዓ/ም
ኢሳት ዜና:-ከፍተኛ የዜና ሽፋን አግኝቶ የነበረውና ኢትዮጵያን በአፍሪካ ቀዳሚ የፖታሽ ላኪ አገር ያደርጋታል ተብሎ የተነገረለት የአውስትራሊያው  ቢኤች ቢልተን ኩባንያ የአፋርን ክልል ለቆ ወጥቷል።
ኩባንያው አካባቢውን ለቆ እንደሚወጣ ለመንግስት ባለስልጣናት መናገሩን ብሉምበርግ ዘግቧል።
ኩባንያው ከኢትዮጵያ የወጣበትን ምክንያት አላስታወቀም።
በቅርቡ የአፋር ሰብአዊ መብቶች ድርጅት በአፋር አካባቢ ላሉ አለማቀፍ ኩባንአዎች የተቃውሞ ደብዳቤ መጻፉ ይታወሳል።

No comments:

Post a Comment