Welcome

"The thing that lies at the foundation of positive change, the way I see it, is service to a fellow human being." - Lech Walesa

Saturday 21 July 2012

UPDATE: Arrest and savage beating of Ethiopian Muslims currently underway

July 21, 10 AM PM EST
The Woyanne junta security forces are savagely beating and rounding up young Muslims in the streets of Addis Ababa. Muslim leaders are also being rounded up. Shops are being closed… [ባሳለፍነዉ እሁድ ክዋስ ሜዳ በሚገኘዉ የኢትዮጵያና የምስራቅ አፍሪካ ታላቁ የዳዕዎ መርከዝ የዳዕዎ ሰዎች መደበኛ የሶስት ወር ሹራ ለማድረግ ከተለያዩ ቦታዎች ተሰብስበዉ የነበረ ሲሆን በስብሰባዉ ለተገኙ ሙስሊሞች የተዘጋጀዉን ምግብ የፌደራል ፖሊስ ለሰደቃ የተዘጋጀ ነዉ በማለት ምግቡን ማስደፉቱ ተገለፀ!!

በዛሬው እለት በታላቁ አንዋር መስጂድ ከ1.5 ሚሊየን በላይ ሕዝበ ሙስሊም እጅግ ሰላማዊ የሆነውን ተቃውሞ በአስጨናቂ ዝምታ ገለፀ መንግስት ኢስላም ላይ የከፈተውን ዘመቻ የተለያዩ መፈክሮችን በመያዝ ሕዝበ ሙስሊሙ ተቃውሞውን አሰምቶአል ከመፈክሮቹ ውስጥ ኮሚቴዎቻችንን መንካት ሕዝበ ሙስሊሙን መንካት ነው !! መብትን መጠየቅ ካሳሰረ ለመብታችን ለመሰዋት ዝግጁ ነን !! በሚዲያ ስም ማጥፋቱ ይቁም !! ሕገ መንግስቱ ይከበር !! መንግስት ከኀይማኖታችን ላይ እጁን ያንሳ !! የሚሉና ሌላ ብዙ መፈክሮች ታይተዋል:: በዛሬው የጁመዐ ሠላት ላይ የሕዝቡ ብዛት ከወትሮው የተለየ ነበር ሕዝቡ በሲኒማ ራስ እስከ ተክለ ኀይማኖት በጣና ገበያ እስከ መርካቶ ባስ ስቴሽን በበፒያሳ እስከ ሀብተ ጊዮሪጊስ በአውቶቢስ ተራ ጎጃም በረንዳን አልፎ ነበር:: ኢቲቪና መንግስት እንደሚሉት ይሔ ሁሉ ሕዝብ አሸባሪ ከሆነ ሀገሪቱ ውስጥ መንግስት የለም ማለት ነው::...]

July 20, 8:00 PM EST
The Woyanne junta has charged Ethiopian Muslim leaders with terrorism today in court
July 20, 6:00 PM EST
At the Anwar Mosque in Ethiopia’s capital Addis Ababa today over 1.5 million Ethiopian Muslims protested silently and peacefully against the Woyanne junta’s intervention in their religion. The regime has arrested several Mulsim leaders, but its action caused even more anger from Muslim Ethiopians

No comments:

Post a Comment